The House of Prayer Church - HPC- Inc

The House of Prayer Church - HPC- Inc The evangelistic ministry of our church. ( Melbourne AUSTRALIA )

05/09/2026

ክፍል-2

የፈረሰውን ቅጥር ለመስራት በሰማይ አምላክ መታመን !
ነህ 2:20

በነብይ ዘካርይስ



ነህ 2:20

-ከመጠየቅ መጀመር የብስለት ምልክት ነው
-ከበጎች በር ተጀመረ በመሰዋእት ተጀመር
-መጠየቅ ህጋዊ ሰው ያደርጋል
-መጠየቅ በረከቶቻችንን ያስለቃል

የሰማይ አምላክ
-ሲፀልይ
-ሲያስፈቅድ
-በጠላት ፊት የተጠቀመበት
-ከእዚብሔር የጀመረው ሰው ይጨርሳል
-በሚታይም በማይታይም ነገሮች መታመን አለብን

መዝሙር 118:8 በሰው ከመታመን ይልቅ በእግዚአብሔር መታመን ይሻላል።
2 ዜና 16:7 በዚያን ጊዜም ባለ ራእዩ አናኒ ወደ ይሁዳ ንጉሥ ወደ አሳ መጥቶ እንዲህ አለው፡— በሶሪያ ንጉሥ ታምነሃልና፥ በአምላክህም በእግዚአብሔር አልታመንህምና ስለዚህ የሶሪያ ንጉሥ ጭፍራ ከእጅህ አምልጦአል።
2 ዜና 16:8 ኢትዮጵያውያንና የልብያ ሰዎች እጅግ ብዙ ሰረገሎችና ፈረሰኞች የነበሩአቸው እጅግ ታላቅ ጭፍራ አልነበሩምን? በእግዚአብሔር ስለ ታመንህ በእጅህ አሳልፎ ሰጣቸው።

ነህምያ 1:5 እንዲህም አልሁ፡— አቤቱ የሰማይ አምላክ ሆይ፥ ለሚወድዱህና ትእዛዝህን ለሚያደርጉ ቃል ኪዳንንና ምሕረትን የምትጠብቅ፥ ታላቅና የተፈራህ አምላክ ሆይ፥

05/09/2026
ለክርስቶስ ቤተሰቦች የተዘጋጀ መንፈሳዊ  ትምህርት !ሰላም ቅዱሳን፤ ቤተክርስቲያናችን በመጪዎቹ ተከታታይ ሳምንታት ሕይወትን የሚያንጽና ለአገልግሎት የሚያተጋ ልዩ መንፈሳዊ የትምህርት ጊዜ አዘ...
30/08/2026

ለክርስቶስ ቤተሰቦች የተዘጋጀ መንፈሳዊ ትምህርት !

ሰላም ቅዱሳን፤ ቤተክርስቲያናችን በመጪዎቹ ተከታታይ ሳምንታት ሕይወትን የሚያንጽና ለአገልግሎት የሚያተጋ ልዩ መንፈሳዊ የትምህርት ጊዜ አዘጋጅታ ይጠብቃችኋል።
የዚህ ልዩ መርሐ-ግብር ዋና ጭብጥ “

🔥የነህምያ ህይወት እና መሰረታዊ የተሃድሶ ለውጥ (The Life of Nehemiah and Fundamental Reformational Change)🔥

የሚል ሲሆን፣ በትምህርቱም ወቅት “ከነህምያ ሕይወት ምን እንማራለን? እኛስ እንደ ቤተክርስቲያን አገልጋይ ምን ማድረግ አለብን?” በሚሉ ዐበይት ርዕሶች ዙሪያ በተባረኩ የእግዚአብሔር አገልጋዮች ሰፊ ትምህርት ይሰጣል።
ለዚህ ዘመን ተሻጋሪ ትምህርት መነሻ የሚሆኑት የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍሎች የሚከተሉት ናቸው፦
ነህምያ 1:3 «እነርሱም፡— በዚያ ስፍራ ያሉት ከምርኮ የተረፉት ቅሬታዎች በታላቅ መከራና ስድብ አሉ፤ የኢየሩሳሌምም ቅጥር ፈርሶአል፥ በሮችዋም በእሳት ተቃጥለዋል፡ አሉኝ።»
ነህምያ 1:4 «ይህንም ቃል በሰማሁ ጊዜ ተቀምጬ አለቀስሁ፥ አያሌ ቀንም አዝን ነበር፤ በሰማይም አምላክ ፊት እጾምና እጸልይ ነበር፥»
ይህ መንፈሳዊ ድግስ በአገልግሎት ሕይወታችንና በቤተክርስቲያናችን ላይ ትልቅ መነቃቃትን፣ ፈውስንና መታደስን የሚያመጣ በመሆኑ፣ ሁላችሁም በዕለቱ ተገኝታችሁ የበረከቱ ተካፋይ እንድትሆኑ ቤተክርስቲያን በጌታ ፍቅር ጥሪዋን ታስተላልፋለች።
የመገናኛ ሰዓት እና ቦታው በግልጽ እንዲታይ ከዚህ በታች በትልቁ ተቀምጧል፦
ቀን እና ሰዓት፦ በየሳምንቱ ቅዳሜ ከምሽቱ 5:30 PM ጀምሮ
አድራሻ፦ 11 May street Footscray

23/08/2026

ነህምያ 2:17 እኔም፡— እኛ ያለንበትን ጕስቍልና ኢየሩሳሌም እንደ ፈረሰች፥ በሮችዋም በእሳት እንደ ተቃጠሉ ታያላችሁ፤ አሁንም ከእንግዲህ ወዲህ መሳለቂያ እንዳንሆን ኑና የኢየሩሳሌምን ቅጥር እንሥራ፡ አልኋቸው።

ነህምያ 2:18 የአምላኬም እጅ በእኔ ላይ መልካም እንደሆነች፥ ንጉሡም የነገረኝን ቃል ነገርኋቸው። እነርሱም፡— እንነሣና እንሥራ፡ አሉ። እጃቸውንም ለበጎ ሥራ አበረቱ።

15/08/2026

የፈረፍንን ነግር ከነህምያ ብአንፃር መማር ያለብንነገሮች !

በነብይ ዘካርያስ

-የፈረሰ ነገር የሚሰራ ነው
-ይሁዳ ሶስት ጊዜ ተማረኩ
-እንካን እኛ እግዚአብሔር ተመልስል ይቅር ማለት ያስፈልጋል
-በጣም ሳይከር በእርጥቡ ቶሎ መመለስ አለብን
-ሁሉም ቅጥርን ለመስራት ተነስትል
-ከስራ ሁሉ መጀመር ከባድ ነው( ለመጀመር ያስነሳል )
-ከጀመርክ ማንም ይጨርሳል
-እሚጀምር ሕግን ሌላው ፍፃሚ ነው
-እየሱስ ጀመረ ደግሞ ጨረሰ
-አስዲ ከመስራት ፍርስራሽ መስራት ከባድ ነው

ነህምያ 1:10 እነዚህም በታላቅ ኃይልህና በብርቱ እጅህ የተቤዠሃቸው ባሪያዎችህና ሕዝብህ ናቸው።
ነህምያ 1:11 ጌታ ሆይ፥ ጆሮህ የባሪያህን ጸሎት፥ ስምህንም ይፈሩ ዘንድ የሚወድዱትን፥ የባሪያዎችህን ጸሎት ያድምጥ፤ ዛሬም ለባሪያህ አከናውንለት፥ በዚህም ሰው ፊት ምሕረትን ስጠው። እኔም ለንጉሡ ጠጅ አሳላፊው ነበርሁ።

1-መጀመር ካለብን ከእግዚአብሔር መጀመር አለብን
- እግዚብሔርን ሞገስሰጠኝ አለ
- ነገር ከሰው ንዳጀምር መጠንቀቅ አለብን
- የ እግዚአብሔር ምን እንደሆነ ማወቅ አለብን
- ነህምያ ስራውን ከእግዚያብሔር ጀመረ
- ምክር ስንመክር ሁሌ ከእዚአብሔር መሆ አለብን
2-ማን ጋር መሄድ (መጠየቅ )እንዳለበት ማውቅ
- ነህምያ ፈቃዱን ከንጉሱ ጠየቀ
- ነህምያ ፊቱ አዝኖ ነገሩ እንዲሰማ አደረገ
- በእግዚአብሔ ፊት የተመላሰ ስው መላለስ እያስፈልግም
- እግዚአብሔር ነህምያ በንጉሱ ፊት ገለጠው
- ወደ ሰው ስንሔድ ስንሔድ መርህ ሊኖረን ይገባል
- እግዚአብሔር መጠየቅ ያስፈልጋል እንዴት ሰውን እንደምንጠይቅ
- ነህምያ ማንን ማስፈቀድ እንዳልበት አወቀ
-
- ነህምያ 2:2 ንጉሡም፡— ሳትታመም ፊትህ ለምን አዘነ? ይህ የልብ ኅዘን ነው እንጂ ሌላ ነገር አይደለም፡ አለኝ። እጅግም ብዙ አድርጌ ፈራሁ።
- ነህምያ 2:3 ንጉሡንም፡— ንጉሡ ሺህ ዓመት ይንገሥ፤ የአባቶቼ መቃብር ያለባት ከተማ ተፈትታለችና፥ በሮችዋም በእሳት ተቃጥለዋልና ፊቴ ስለ ምን አይዘን? አልሁት።

08/08/2026

Brother Endash

እግዚአብሔር ያየውን ማየት !
-ሸክም እንድሸከም እግዚአብሔር ልብ ያዘጋጀናል

ዕብራውያን 12:1-2 እንግዲህ እነዚህን የሚያህሉ ምስክሮች እንደ ደመና በዙሪያችን ካሉልን፥ እኛ ደግሞ ሸክምን ሁሉ ቶሎም የሚከበንን ኃጢአት አስወግደን፥ የእምነታችንንም ራስና ፈጻሚውን ኢየሱስን ተመልክተን፥ በፊታችን ያለውን ሩጫ በትዕግሥት እንሩጥ፤ እርሱ ነውርን ንቆ በፊቱም ስላለው ደስታ በመስቀል ታግሦ በእግዚአብሔር ዙፋን ቀኝ ተቀምጦአልና።

1-ነህምያ አዘነ
2-ልቡ ለስራው ተነሳ
3-ልባቸው ለስራ ተዘጋጀ
4-ስራውን ጨረሰ
5-እግዚብሔር ህዝቡን ወደራሱ መለሰ
6-
-ነህምያ አንዱ እንደደመና ከከበቡንአንዱ ነው
-የብዙ የእምነት አባቶች የእምነት ታሪክ በዚህ ስፍራ ተፅፏል ታሪክ ብቻ ሳይሆን እንድናደርገው ነው
-ነህምያ የሰውን ሁሉ ጉድት አይቶ ቪዥን ያዘ
-1&2 ነህምያ ሸክሙን ለመፀም ተጋ አስተባበረ ተቃውሞ ተነሳበት
-ህዝቡ ከእዚ ጋር ቃል ኪዳ አደረጉ
-ነህምያ በእግዚአብሔር ታዞ ሳይሆን በሰማ ግዜ አዝኖ ነው አዝኖ ነው
-ነህምያ በትክክል ኖሮ ያለፈ ሰው ነው ይህን ከእርሱ ልንማር ይገባል
-የክርስትና እምነን ልዩ የሚደርገው እግዚአብሔር የተናገረን በመፈፀማችን ነው
-እግዚአሔር ሸክምን ከመስጠቱ በፊት ልብን ያዘጋጃል
-እግዚአብሔር ቃል ኪዳኑን ይጠብቃል ግን ትእዛዙን እንዲጠብቁለ ይፈልጋል
-ነህምያ የፈሰውን ቅጥሩን ብቻ ሳይሆን የሰዎችንም ጉዳት ነው
-ሙሴ ልክ እንደ ነምያ ከህዝቡ ጋር መከራን ተቀበለ
-እየሱስ እንዲሁ እረኛ እንደሌቸው አይቶ አዘነላቸው

-ነህምያ 1:8-9 አሁንም፡— ብትተላለፉ በአሕዛብ መካከል እበትናችኋለሁ፤ ወደ እኔ ብትመለሱ ግን ትእዛዜንም ብትጠብቁ ብታደርጓትም፥ ከእናንተ ሰዎች እስከ ሰማይ ዳርቻ ድረስ ምንም ቢበተኑ ከዚያ እሰበስባቸዋለሁ፥ ስሜም ይኖርበት ዘንድ ወደ መረጥሁት ስፍራ አመጣቸዋለሁ ብለህ ለባሪያህ ለሙሴ ያዘዝኸውን ቃል እባክህ አስብ።
-ነህምያ ጸሎት ብዙ ነገር የያዘ ነው ኪዳኑን ማስታወስ , አምኮ ነው, ኮንፌሽን ነው
- እየሱስም ሸክም ነበረው
- ሉቃስ 6:12 በነዚህም ወራት ይጸልይ ዘንድ ወደ ተራራ ወጣ፥ ሌሊቱንም ሁሉ ወደ እግዚአብሔር ሲጸልይ አደረ።
- ነህምያ ከህዝቡ ጋር ቆመ ከተቸገሩጋ
-
- ነህምያ 1:6 እኔ ባሪያህ ዛሬ በፊትህ ስለ ባሪያዎችህ ስለ እስራኤል ልጆች ሌሊትና ቀን የምጸልየውን ጸሎት ትሰማ ዘንድ ጆሮህ ያድምጥ፥ ዓይኖችህም ይከፈቱ፤ በአንተ ላይም ያደረግነውን የእስራኤልን ልጆች ኃጢአት እናዘዝልሃለሁ፤ እኔና የአባቴም ቤት በድለናል።

ዳንኤል 9:5 ኃጢአትን ሠርተናል፥ በድለንማል፥ ክፋትንም አድርገናል፥ ዐምፀንማል፥ ከትእዛዝህና ከፍርድህም ፈቀቅ ብለናል፤

ነህምያ 2:2 ንጉሡም፡— ሳትታመም ፊትህ ለምን አዘነ? ይህ የልብ ኅዘን ነው እንጂ ሌላ ነገር አይደለም፡ አለኝ። እጅግም ብዙ አድርጌ ፈራሁ።
ነህምያ 2:3 ንጉሡንም፡— ንጉሡ ሺህ ዓመት ይንገሥ፤ የአባቶቼ መቃብር ያለባት ከተማ ተፈትታለችና፥ በሮችዋም በእሳት ተቃጥለዋልና ፊቴ ስለ ምን አይዘን? አልሁት።

-መለኮታዊ እድልም ነው እንድንሰራ በመመረጣችን ልክ እንደ ነህምያ
-ነህምያ መለኮታዊ እድልን መጠቀም አለብን
-እግዚአብሔር እናንተን ምክንያት ብዞዎችን ለማዳን ነው

አስቴር 4:14 በዚህ ጊዜ ቸል ብትዪ ዕረፍትና መዳን ለአይሁድ ከሌላ ስፍራ ይሆንላቸዋል፥ አንቺና የአባትሽ ቤት ግን ትጠፋላችሁ፤ ደግሞስ ወደ መንግሥት የመጣሽው እንደዚህ ላለው ጊዜ እንደ ሆነ ማን ያውቃል?”

ነህምያ 1:4 ይህንም ቃል በሰማሁ ጊዜ ተቀምጬ አለቀስሁ፥ አያሌ ቀንም አዝን ነበር፤ በሰማይም አምላክ ፊት እጾምና እጸልይ ነበር፥

ለሚወድዱህና ትእዛዝህን ለሚያደርጉ

ነህምያ 1:5 እንዲህም አልሁ፡— አቤቱ የሰማይ አምላክ ሆይ፥ ለሚወድዱህና ትእዛዝህን ለሚያደርጉ ቃል ኪዳንንና ምሕረትን የምትጠብቅ፥ ታላቅና የተፈራህ አምላክ ሆይ፥

ስለታደሰችው ከተማ እና እየሱስ ስራ !

ዘፍጥረት 3:15 በአንተና በሴቲቱ መካከል፥ በዘርህና በዘርዋም መካከል ጠላትነትን አደርጋለሁ፤ እርሱ ራስህን ይቀጠቅጣል፥ አንተም ሰኰናውን ትቀጠቅጣለህ።”

ራእይ 21:3 ታላቅም ድምፅ ከሰማይ፡— “እነሆ፥ የእግዚአብሔር ድንኳን በሰዎች መካከል ነው ከእነርሱም ጋር ያድራል፥ እነርሱም ሕዝቡ ይሆናሉ እግዚአብሔርም እርሱ ራሱ ከእነርሱ ጋር ሆኖ አምላካቸው ይሆናል፤
-እግዚአብሔር በየዘመኑ ኪዳኑን ያስባል
-እሱ መረጠን

ዮሐንስ 15:16 እኔ መረጥኋችሁ እንጂ እናንተ አልመረጣችሁኝም፤ አብም በስሜ የምትለምኑትን ሁሉ እንዲሰጣችሁ፥ ልትሄዱና ፍሬ ልታፈሩ ፍሬአችሁም ሊኖር ሾምኋችሁ።
-እንደ ነህምያ እግዚአብሔር የነውን ማየት አለብን
-ስራው ተሀድሶ ንው አዲስ ስራ አይደለም

ምሳሌ 21:1 የንጉሥ ልብ እንደ ውኃ ፈሳሾች በእግዚአብሔር እጅ ነው፤ ወደ ወደደውም ያዘነብለዋል።

ነህምያ 2:17 እኔም፡— እኛ ያለንበትን ጕስቍልና ኢየሩሳሌም እንደ ፈረሰች፥ በሮችዋም በእሳት እንደ ተቃጠሉ ታያላችሁ፤ አሁንም ከእንግዲህ ወዲህ መሳለቂያ እንዳንሆን ኑና የኢየሩሳሌምን ቅጥር እንሥራ፡ አልኋቸው።
ነህምያ 2:18 የአምላኬም እጅ በእኔ ላይ መልካም እንደሆነች፥ ንጉሡም የነገረኝን ቃል ነገርኋቸው። እነርሱም፡— እንነሣና እንሥራ፡ አሉ። እጃቸውንም ለበጎ ሥራ አበረቱ።
-የጠላት መሳለቅያሆነናኔ ብሎ አለ
-ነህምያ 4:1 ሰንባላጥም ቅጥሩን እንደ ሠራን በሰማ ጊዜ እጅግ ተቈጣ፥ ተበሳጨም፥ በአይሁድም አላገጠ።
ነህምያ 4:2 በወንድሞቹና በሰማርያ ሠራዊትም ፊት፡— እነዚህ ደካሞች አይሁድ የሚሠሩት ምንድር ነው? ይተዉላቸዋልን? ይሠዋሉን? በአንድ ቀንስ ይጨርሳሉን? የተቃጠለውንስ ድንጋይ ከፍርስራሹ መልሰው ያድኑታልን? ብሎ ተናገረ።
ነህምያ 4:3 አሞናዊውም ጦብያ በአጠገቡ ቆሞ፡— በድንጋይ በሚሠሩት ቅጥራቸው ላይ ቀበሮ ቢመጣበት ያፈርሰዋል፡ አለ።
-የእግዚአብሔርን ነገር ሲልቅ ጥላን ይናደዳል
-ነህምያ 6:15 ቅጥሩም በኤሉል ወር በሀያ አምስተኛው ቀን በአምሳ ሁለት ቀን ውስጥ ተጨረሰ።
ነህምያ 6:16 ጠላቶቻችንም ሁሉ ይህን በሰሙ ጊዜ በዙሪያችን የነበሩ አሕዛብ ሁሉ ፈሩ፥ በራሳቸውም አሳብ እጅግ ተዋረዱ፥ ይህም ሥራ በእግዚአብሔር እንደ ተደረገ አወቁ።
- የነህምያ ታሪክ ለእየሱስ መምጣት ምክንያት ነው
- በዚህ ዘመን እኛ እራሳችንን ስራውን ለመስራት እናዘጋጃለን

08/08/2026

ፀሎት በወንድም ሲሳይ

Address

11 May Street Footscray
Melbourne, VIC
3011

Opening Hours

Tuesday 6pm - 8pm
Friday 6pm - 8pm
Saturday 5pm - 8pm

Telephone

+61402480773

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when The House of Prayer Church - HPC- Inc posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Place Of Worship

Send a message to The House of Prayer Church - HPC- Inc:

Shortcuts

Share