St. Yared Orthodox Church ቅዱስ ያሬድ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን

St. Yared Orthodox Church ቅዱስ ያሬድ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን Debre Yibabe St.

Yared Tigray Orthodox Tewahedo Church: ✝️
+ Faithfully preserves the Apostolic faith once delivered to the saints.
+ Devoted to Orthodox spiritual teachings that nurture repentance, humility, and life in Christ through the Holy Mysteries.

“ይቤላ ሕፃን ለእሙ ኢትፍርሒ እም ነበልባለ እሳት፤ ለአናንያ ወዓዛርያ ወሚሳኤል ዘአድኀኖሙ ውእቱ ያድኀነነ።”ትርጉም፦*******ህፃን (ቅዱስ ቂርቆስ) ንኣድኡ (ቅድስት ኢየሉጣ)፣ “ንኣናንያ...
07/25/2026

“ይቤላ ሕፃን ለእሙ ኢትፍርሒ እም ነበልባለ እሳት፤ ለአናንያ ወዓዛርያ ወሚሳኤል ዘአድኀኖሙ ውእቱ ያድኀነነ።”

ትርጉም፦
*******
ህፃን (ቅዱስ ቂርቆስ) ንኣድኡ (ቅድስት ኢየሉጣ)፣ “ንኣናንያ ንኣዛርያን ንሚሳኤልን ዘድሓኖም (ዳን 3፥19-30) ንዓና እውን ከድሕነና እዩ’ሞ ነዚ ነበልባል ሓዊ (እሳት) ከይትፈርሒ” በላ።

መልክዓ ጴጥሮስ ወጳውሎስ:-*********************ሰላም እብል ብርሃናተ ክልኤተ።በዐጸደ ንጉሥ ኔሮን እለ ፈጸሙ ሩጸተ።ጳውሎስ ወጴጥሮስ እንዘ ይጸውሩ ፀበርተ።አሐዱ በመስቀል ተሰቅለ...
07/10/2026

መልክዓ ጴጥሮስ ወጳውሎስ:-
*********************
ሰላም እብል ብርሃናተ ክልኤተ።
በዐጸደ ንጉሥ ኔሮን እለ ፈጸሙ ሩጸተ።
ጳውሎስ ወጴጥሮስ እንዘ ይጸውሩ ፀበርተ።
አሐዱ በመስቀል ተሰቅለ ቁልቁሊተ።
ወአሐዱ ተመትረ ክሳዶ ክብርተ።

ትርጉም፦
*******
ኣብ ዘመነ ንጉስ ኔሮን እቲ ሓደ ቁልቁል ተሰቒሉ፣ እቲ ካልአዋይ ድማ ክብርቲ ክሳዱ ተመቲሩ፣ መንፈሳዊ ጉያ (ሰናይ ተጋድሎ) ፈፂሞም ብኽብሪ ንዝዓረፉ ጴጥሮስን ጳውሎስን ዝተብሃሉ ክልተ ብርሃናት ሰላም እብል ኣለኹ።

07/10/2026

Debre Yibabe St. Yared Tigray Orthodox Tewahedo Church, Phoenix, AZ

“እመኒ ሖርኩ ማእከለ ጽላሎተ ሞት፡ ኢይፈርሆ ለእኩይ እስመ አንተ ምስሌየ፤ በትርከ ወቀስታምከ እማንቱ ገሠጻኒ።” (መዝ ፳፫፥፬)*****“በትርኻን ምርኵስካን የጸናንዓኒ እዩ፣ ንስኻ ምሳይ ኢ...
07/08/2026

“እመኒ ሖርኩ ማእከለ ጽላሎተ ሞት፡ ኢይፈርሆ ለእኩይ እስመ አንተ ምስሌየ፤ በትርከ ወቀስታምከ እማንቱ ገሠጻኒ።” (መዝ ፳፫፥፬)

*****

“በትርኻን ምርኵስካን የጸናንዓኒ እዩ፣ ንስኻ ምሳይ ኢኻ እሞ፣ ብሩባሩባ ድነ ሞት እኳ እንተ ኸድኩ፣ ክፉእ ኣይፈርህን እየ።” (መዝ 23፥4)

*****

“Even though I walk through the valley of the shadow of death, I will fear no evil, for you are with me; your rod and your staff, they comfort me.” (Ps 23:4)

*****

“በሞት ጥላ መካከል እንኳ ብሄድ፡ አንተ ከእኔ ጋር ነህና ክፉን አልፈራም፤ በትርህና ምርኵዝህ እነርሱ ያጸናኑኛል።” (መዝ 23፥4)

“እንከሰ ጽንዑ በእግዚአብሔር ወበጽንዐ ኀይሉ። ወልበሱ ወልታ እግዚአብሔር በዘትክሉ ተቃውሞቶ ለመናግንተ ሰይጣን። እስመ ቀትልክሙ ኢኮነ ምስለ ዘሥጋ ወደም፣ ዘእንበለ ምስለ መኳንንተ ጽልመት ...
07/02/2026

“እንከሰ ጽንዑ በእግዚአብሔር ወበጽንዐ ኀይሉ። ወልበሱ ወልታ እግዚአብሔር በዘትክሉ ተቃውሞቶ ለመናግንተ ሰይጣን። እስመ ቀትልክሙ ኢኮነ ምስለ ዘሥጋ ወደም፣ ዘእንበለ ምስለ መኳንንተ ጽልመት ወአጋንንት እኩያን እለ መትሕተ ሰማይ። ወበእንተዝ ንሥኡ ወልታ እግዚአብሔር ከመ ትክሀሉ ተቃውሞታ ለዕለት እኪት፣ ወኩኑ ድልዋነ በኵሉ ከመ ትጽንዑ።” (ኤፌ ፮፥፲-፲፫)

*****

“ … ብዝተረፈ ኣሕዋተይ ብጐይታን ብፅንዓት ሓይሉን ጠንክሩ። ንተንኰል ሰይጣን ምክልኻል ምእንቲ ክትክእሉ፣ ኣፅዋር እግዚአብሔር ብሙሉኡ ልበሱ። ውግእና ምስ ኣሕሉቕን ስልጣናትን፣ ምስቶም ነዚ ዘመን ፀልማት ዘመሓድሩ ገዛእቲ ዓለምን ምስቶም ኣብ ሰማይ ዘለዉ ኽፉኣት መናፍስትን እዩምበር፣ ምስ ስጋን ደምን ኣይኮነን። ስለዚ በታ ኽፍእቲ መዓልቲ ምቅ ዋም ምእንቲ ኽትክእሉ፣ ኩሉ ስዒርኩም ድማ ደው ክትብሉስ ምሉእ ኣፅዋር እግዚአብሔር ኣልዕሉ።” (ኤፌ 6፥10-13)

*****

“Finally, be strong in the Lord and in his mighty power. Put on the full armor of God so that you can take your stand against the devil’s schemes. For our struggle is not against flesh and blood, but against the rulers, against the authorities, against the powers of this dark world and against the spiritual forces of evil in the heavenly realms. Therefore put on the full armor of God, so that when the day of evil comes, you may be able to stand your ground, and after you have done everything, to stand.” (Eph 6:10-13 )

*****

“በቀረውስ በጌታና በኃይሉ ችሎት የበረታችሁ ሁኑ። የዲያብሎስን ሽንገላ ትቃወሙ ዘንድ እንዲቻላችሁ የእግዚአብሔርን ዕቃ ጦር ሁሉ ልበሱ። መጋደላችን ከደምና ከሥጋ ጋር አይደለምና፥ ከአለቆችና ከሥልጣናት ጋር ከዚህም ከጨለማ ዓለም ገዦች ጋር በሰማያዊም ስፍራ ካለ ከክፋት መንፈሳውያን ሠራዊት ጋር ነው እንጂ። ስለዚህ በክፉው ቀን ለመቃወም፥ ሁሉንም ፈጽማችሁ ለመቆም እንድትችሉ የእግዚአብሔርን ዕቃ ጦር ሁሉ አንሡ።” (ኤፌ 6፥10-13)

“ቀደሰ ማኅደሮ ልዑል። እግዚአብሔር ውስተ ማእከላ ኢትትሀወክ፤ ወይረድአ እግዚአብሔር ፍጽመ።” (መዝ. ፵፭፥፬)*****“ልዑል ንመሕደሪኡ ቐደሰ። እግዚአብሔር ኣብ ማእኸላ እዩ ኣይትናወፅን፤ ...
06/27/2026

“ቀደሰ ማኅደሮ ልዑል። እግዚአብሔር ውስተ ማእከላ ኢትትሀወክ፤ ወይረድአ እግዚአብሔር ፍጽመ።” (መዝ. ፵፭፥፬)

*****
“ልዑል ንመሕደሪኡ ቐደሰ። እግዚአብሔር ኣብ ማእኸላ እዩ ኣይትናወፅን፤ እግዚአብሔር ቀልጢፉ ክረድኣ እዩ።” (መዝ. 46፥4)

*****
“ … the holy place where the Most High dwells. God is within her, she will not fall; God will help her at break of day.” (Ps. 46:4)

*****
“ልዑል ማደሪያውን ቀደሰ። እግዚአብሔር በመካከልዋ ነው አትናወጥም፥ እግዚአብሔርም ፈጥኖ ይረዳታል።” (መዝ. 46፥4)

06/21/2026
“ምህረኒ እግዚኦ ፍኖተ ጽድቅከ፤ ወእኅሥሣ በኵሉ ጊዜ። አለብወኒ ወእኅሥሥ ሕገከ፤ ወእዕቀቦ በኵሉ ልብየ።” (መዝ ፻፲፰፥፴፫)*****“ኦ ጐይታ መንገዲ ስርዓታትካ መሃረኒ፤ ኣነ ኸዓ ክሳዕ መ...
06/12/2026

“ምህረኒ እግዚኦ ፍኖተ ጽድቅከ፤ ወእኅሥሣ በኵሉ ጊዜ። አለብወኒ ወእኅሥሥ ሕገከ፤ ወእዕቀቦ በኵሉ ልብየ።” (መዝ ፻፲፰፥፴፫)

*****

“ኦ ጐይታ መንገዲ ስርዓታትካ መሃረኒ፤ ኣነ ኸዓ ክሳዕ መወዳእታ ኽሕልዎ እየ። ምስትውዓል ሃበኒ፤ ኣነ ኸዓ ንሕግኻ ኽደልዮ፣ ብምሉእ ልበይውን ክሕልዎ እየ።” (መዝ 119፥33)

*****

“Teach me, O LORD, the way of your statutes, and I shall keep it to the end. Give me understanding, and I shall keep your law; Indeed, I shall observe it with my whole heart.” (Ps. 119:33)

*****

“አቤቱ፥ የሥርዓትህን መንገድ አስተምረኝ፥ ሁልጊዜም እፈልገዋለሁ። እንዳስተውል አድርገኝ፥ ሕግህንም እፈልጋለሁ፤ በፍጹም ልቤም እጠብቀዋለሁ።” (መዝ. 119፥33)

“መኑ ውእቱ ብእሲ ዘይፈቅድ ሐይወ፥ ወያፈቅር ይርአይ መዋዕለ ሠናያተ፧ ክላእ ልሳነከ እምእኩይ፤ ወከናፍሪከኒ ከመ ኢይንብባ ጕሕሉተ። ተገሐሥ እምእኩይ ወግበር ሠናየ፤ ኅሥሣ ለሰላም ወዴግና።”...
06/10/2026

“መኑ ውእቱ ብእሲ ዘይፈቅድ ሐይወ፥ ወያፈቅር ይርአይ መዋዕለ ሠናያተ፧ ክላእ ልሳነከ እምእኩይ፤ ወከናፍሪከኒ ከመ ኢይንብባ ጕሕሉተ። ተገሐሥ እምእኩይ ወግበር ሠናየ፤ ኅሥሣ ለሰላም ወዴግና።” (መዝ. ፴፫፥፲፪)

*****

“ንህይወት ዝፈቱ ሰናይ መዓልቲታት ክርኢ ዝደሊ ሰብ መን እዩ? እምበኣር ኣንደበትካ ካብ ክፉእ ሓሉ፤ ከናፍርካ እውን ጥበራ ኣይናገራ፤ ካብ ክፉእ ረሓቕ፤ ሰናይ ከዓ ግበር፤ ንሰላም ድለያ ሰዓባ’ውን።” (መዝ. 34፥12)

*****

Who is the man who desires life, and loves many days, that he may see good? Keep your tongue from evil, and your lips from speaking deceit. Depart from evil and do good; Seek peace and pursue it.” (Ps. 34:12)

*****

“ሕይወትን የሚፈቅድ ሰው ማን ነው? በጎንም ዘመን ለማየት የሚወድድ? አንደበትህን ከክፉ ከልክል፥ ከንፈሮችህም ሽንገላን እንዳይናገሩ። ከክፉ ሽሽ መልካምንም አድርግ፤ ሰላምን እሻ ተከተላትም።” (መዝ. 34፥12)

Address

Phoenix, AZ

Opening Hours

5am - 10am

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when St. Yared Orthodox Church ቅዱስ ያሬድ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Shortcuts

Share