27/07/2026
✨ Hear the word of God, believe & receive your healing
Mark 16:17-18 (NKJV)
And these signs will follow those who believe: In My name they will cast out demons; they will speak with new tongues; they will take up serpents; and if they drink anything deadly, it will by no means hurt them; they will lay hands on the sick, and they will recover.”
✨ የእግዚአብሔርን ቃል ስማ ፤ እመን ፤ አምነህም ተፈወስ።
ማርቆስ 16:17-18
17: ያመኑትንም እነዚህ ምልክቶች ይከተሉአቸዋል፤ በስሜ አጋንንትን ያወጣሉ፤ በአዲስ ቋንቋ ይናገራሉ፤ እባቦችን ይይዛሉ፥ 18: የሚገድልም ነገር ቢጠጡ አይጎዳቸውም፤ እጃቸውን በድውዮች ላይ ይጭናሉ እነርሱም ይድናሉ።
Hear the word of God, believe & receive your healing.Mark 16:17-...