Waliso Mekane Yesus

Waliso Mekane Yesus Contact information, map and directions, contact form, opening hours, services, ratings, photos, videos and announcements from Waliso Mekane Yesus, Religious organisation, Woliso, infront of Woliso town Post Office, Woliso.

"Nuyi garboonni isaa kaanee ijaaruu in jalqabna Waaqayyo gooftaan bantii waaqaa immoo nuuf in qajeelcha; .....”  — Nah. ...
13/05/2024

"Nuyi garboonni isaa kaanee ijaaruu in jalqabna Waaqayyo gooftaan bantii waaqaa immoo nuuf in qajeelcha; .....”
— Nah. 2:20

“የሰማይ አምላክ ያከናውንልናል፥ እኛም ባሪያዎቹ ተነሥተን እንሠራለን፤...።”
— ነሀምያ 2፥20

09/05/2024

KAN JI'A 9FFAA 1/9/2016- 30/9/2016! KITAABA QULQULLUU YEROO HUNDA DUBBISUU AADAA HAA GODHANNU! Namni kalandeera kana faana bu'ee dubbise waggaa 4 giddutti wangeela guutuu dubbisee fixu ni danda'a. Kaayyoon Keenya Dhaloota hundaa bira Wangeela Ga'uudha Eebbiffamaa. Akkuma beekamu kalanderii Makana yesuus Hard Copy isaa argachaa turtaniittu; Amma immoo karaa Facebook, Telegram fi Youtube keenyaa argachuu ni dandeessu.
https://t.me/ydcs_raadiyoosagaleemisiraachoo
https://www.youtube.com//featured

09/05/2024

የምሥራች ድምፅ የመገናኛ ዘደዎች አገልግሎት የየዕለቱ ጥቅሶች ከ1/9/2016-30/9/2016 ዘመነ ዮሐንስ ወንገላዊ
Telegram:-https://t.me/YDRadio
👉 Our You tube :- https://www.youtube.com//videos

05/05/2024
03/05/2024

ትንቢተ ኢሳይያስ 53
1 - የሰማነውን ነገር ማን አምኖአል? የእግዚአብሔርስ ክንድ ለማን ተገልጦአል?

2 በፊቱ እንደ ቡቃያ ከደረቅም መሬት እንደ ሥር አድጎአል። መልክና ውበት የለውም፥ ባየነውም ጊዜ እንወድደው ዘንድ ደም ግባት የለውም።

3 የተናቀ ከሰውም የተጠላ፥ የሕማም ሰው ደዌንም የሚያውቅ ነው ሰውም ፊቱን እንደሚሰውርበት የተናቀ ነው፥ እኛም አላከበርነውም።

4 በእውነት ደዌያችንን ተቀበለ ሕመማችንንም ተሸክሞአል እኛ ግን እንደ ተመታ በእግዚአብሔርም እንደ ተቀሠፈ እንደ ተቸገረም ቈጠርነው።

5 እርሱ ግን ስለ መተላለፋችን ቈሰለ፥ ስለ በደላችንም ደቀቀ የደኅንነታችንም ተግሣጽ በእርሱ ላይ ነበረ፥ በእርሱም ቍስል እኛ ተፈወስን።

6 እኛ ሁላችን እንደ በጎች ተቅበዝብዘን ጠፋን ከእኛ እያንዳንዱ ወደ ገዛ መንገዱ አዘነበለ እግዚአብሔርም የሁላችንን በደል በእርሱ ላይ አኖረ።

7 ተጨነቀ ተሣቀየም አፉንም አልከፈተም ለመታረድ እንደሚነዳ ጠቦት፥ በሸላቾቹም ፊት ዝም እንደሚል በግ፥ እንዲሁ አፉን አልከፈተም።

8 በማስጨነቅና በፍርድ ተወሰደ ስለ ሕዝቤ ኃጢአት ተመትቶ ከሕያዋን ምድር እንደ ተወገደ ከትውልዱ ማን አስተዋለ?

9 ከክፉዎችም ጋር መቃብሩን አደረጉ፥ ከባለጠጎችም ጋር በሞቱ ሆኖም ግፍን አላደረገም ነበር፥ በአፉም ተንኮል አልተገንበትም ነበር።

10 እግዚአብሔርም በደዌ ያደቅቀው ዘንድ ፈከደ ነፍሱን ስለ ኃጢአት መሥዋዕት ካደረገ በኋላ ዘሩን ያያል፥ ዕድሜውም ይረዝማል፥ የእግዚአብሔርም ፈቃድ በእጁ ይከናወናል።
11 ከነፍሱ ድካም ብርሃን ያያል ደስም ይለዋል ጻድቅ ባሪያዬም በእውቀቱ ብዙ ሰዎችን ያጸድቃል፥ ኃጢአታቸውን ይሰከማል።

12 ስለዚህም እርሱ ብዙዎችን ይወርሳል፥ ከኃያላንም ጋር ምርኮን ይከፋፈላል ነፍሱን ለሞት አሳልፎ ሰጥቶአልና፥ ከዓመፀኞችም ጋር ተቈጥሮአልና እርሱ ግን የብዙ ሰዎችን ኃጢአት ተሸከመ፥ ስለ ዓመፀኞችም ማለደ።

18/12/2023
12/10/2023

“ሴቲቱንም፦ አሁን የምናምን ስለ ቃልሽ አይደለም፥ እኛ ራሳችን ሰምተነዋልና፤ እርሱም በእውነት ክርስቶስ የዓለም መድኃኒት እንደ ሆነ እናውቃለን ይሉአት ነበር።”
— ዮሐንስ 4:42

12/10/2023

“Jarri garuu dubartittiidhaan, "Egaa nuyi si'achi waan ati dubbatteef amanna miti; nuyi ofuma keenyaa dhageenyeerra, inni kun dhuguma fayyisaa biyya lafaa akka ta'es in beekna" jedhan.”
— Yoh. 4:42

22/09/2023

Far. 25
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹² Namni Waaqayyoon sodaatu eenyu? Karaa fo'achuun isaaf ta'u, Waaqayyo isatti in argisiisa.
¹³ Inni gaariitti in jiraata; sanyiin isaas lafa in qabaata.
¹⁴ Waaqayyo warra isa sodaatanitti, yaada isaa isa dhokataa iyyuu in beeksisa; kakuun isaas warra gad fageessanii hubatan isaan in godha.
¹⁵ Waaqayyo miilla koo kiyyoo keessaa waan baasuuf, iji koo yeroo hundumaa gara isaa in ilaala.

መዝሙር 25
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹² እግዚአብሔርን የሚፈራ ሰው ማን ነው? በሚመርጠው መንገድ ያስተምረዋል።
¹³ ነፍሱ በመልካም ታድራለች፥ ዘሩም ምድርን ይወርሳል።
¹⁴ እግዚአብሔር ለሚፈሩት ኃይላቸው ነው፥ ቃል ኪዳኑንም ያስታውቃቸዋል።
¹⁵ እርሱ እግሮቼን ከወጥመድ ያወጣቸዋልና ዓይኖቼ ሁልጊዜ ወደ እግዚአብሔር ናቸው።

24/05/2023

“Kunoo, inni duumessaa wajjin dhufuuf jira; iji hundinuu isa ilaaluuf jiru, warri isa waraananis immoo isa arguuf jiru; gosi nama lafa irraa hundinuu isaaf in wawwaatu; eyyee akkasuma in ta'a.”
— Mul. 1:7

“እነሆ፥ ከደመና ጋር ይመጣል፤ ዓይንም ሁሉ የወጉትም ያዩታል፥ የምድርም ወገኖች ሁሉ ስለ እርሱ ዋይ ዋይ ይላሉ። አዎን፥ አሜን።”
— ራእይ 1:7

Address

Woliso, Infront Of Woliso Town Post Office
Woliso

Telephone

+251113410872

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Waliso Mekane Yesus posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share