21/04/2026
ብፁዕ አቡነ ዮሴፍ የሲዳማ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስና የቅዱስ ሲኖዶስ አባል የታቦር ፍኖተ ጥበብ መንፈሳዊ ኮሌጅ የበላይ ኃላፊ ሊቀ ጳጳስ በአዲስ መልክ ለሚሠራው የጭኮ ደብረ ሳህል መድኃኔዓለም ቤተ ክርስቲያን የመሠረት ድንጋይ አስቀመጡ።
ሚያዚያ 11/2018 ዓ/ም
፤፤፤፤፤፤፤፤፤፤፤፤፤፤፤፤፤፤፤፤፤፤
ብፁዕነታቸው ከሀገረ ስብከቱ ዋና ሥራ አስኪያጅ ከመጋቤ ጥበባት ቀሲስ ሞላልኝ መርጊያና የሀዋሳ ዙርያ ቤተ ክህነት ሥራ አስኪያጅ ላአከ ወንጌል ቀሲስ ደግፈ ባንቡራ ከሀገረ ስብከቱ የየክፍል ኃላፊዎች ጋር የተገኙ ሲሆን የመሠረት ድንጋይ አስቀምጠዋል