የጩኮ ደ/ሣ/ መድኃኒዓለም እና መ/መ/ቅ/ ዮሐንስ አቢያተ ክርስቲያን ሰ/ት/ቤት

  • Home
  • Ethiopia
  • Wendo
  • የጩኮ ደ/ሣ/ መድኃኒዓለም እና መ/መ/ቅ/ ዮሐንስ አቢያተ ክርስቲያን ሰ/ት/ቤት

የጩኮ ደ/ሣ/ መድኃኒዓለም እና መ/መ/ቅ/ ዮሐንስ አቢያተ ክርስቲያን ሰ/ት/ቤት የጩኮ/ደ/ሣ/ መድኃኒዓለም እና አባዬ መጥመቀ መለኮት ቅዱስ ዮሐንስ አቢያት ክርስቲያን ፍኖተ ጽድቅ ሰ/ት/ቤት አውታር ነው። ጥቅምት 27 1984 ዓ/ም ተመሠረተ

ብፁዕ አቡነ ዮሴፍ የሲዳማ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስና የቅዱስ ሲኖዶስ አባል የታቦር ፍኖተ ጥበብ መንፈሳዊ ኮሌጅ የበላይ ኃላፊ ሊቀ ጳጳስ በአዲስ መልክ ለሚሠራው የጭኮ ደብረ ሳህል መድኃኔዓለ...
21/04/2026

ብፁዕ አቡነ ዮሴፍ የሲዳማ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስና የቅዱስ ሲኖዶስ አባል የታቦር ፍኖተ ጥበብ መንፈሳዊ ኮሌጅ የበላይ ኃላፊ ሊቀ ጳጳስ በአዲስ መልክ ለሚሠራው የጭኮ ደብረ ሳህል መድኃኔዓለም ቤተ ክርስቲያን የመሠረት ድንጋይ አስቀመጡ።
‎ ሚያዚያ 11/2018 ዓ/ም
‎ ፤፤፤፤፤፤፤፤፤፤፤፤፤፤፤፤፤፤፤፤፤፤
‎ ብፁዕነታቸው ከሀገረ ስብከቱ ዋና ሥራ አስኪያጅ ከመጋቤ ጥበባት ቀሲስ ሞላልኝ መርጊያና የሀዋሳ ዙርያ ቤተ ክህነት ሥራ አስኪያጅ ላአከ ወንጌል ቀሲስ ደግፈ ባንቡራ ከሀገረ ስብከቱ የየክፍል ኃላፊዎች ጋር የተገኙ ሲሆን የመሠረት ድንጋይ አስቀምጠዋል

ጥቅምት 27/2018ጩኮ
07/11/2025

ጥቅምት 27/2018
ጩኮ

21/10/2025
እንኳን ለብርሀነ መስቀሉ በሰላም በፍቅር በጤና አደረሰን ሰናይ በዓል ይሁንልን አሜንንን.!!!
27/09/2025

እንኳን ለብርሀነ መስቀሉ በሰላም በፍቅር በጤና አደረሰን ሰናይ በዓል ይሁንልን አሜንንን.!!!

በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሃዱ አምላክ አሜን።"እላችኋለሁ፥ ከሴቶች ከተወለዱት መካከል ከመጥምቁ ዮሐንስ የሚበልጥ ማንም የለም። "  ሉቃ7: 28            ታላቅ መንፈሳዊ ክ...
10/09/2025

በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሃዱ አምላክ አሜን።

"እላችኋለሁ፥ ከሴቶች ከተወለዱት መካከል ከመጥምቁ ዮሐንስ የሚበልጥ ማንም የለም። " ሉቃ7: 28
ታላቅ መንፈሳዊ ክብረ በዓል
✝️ እንኳንን አደረሳችሁ አደረሰን ✝️
መስከረም 2 / 1/ 2018 የመጥምቀ መለኮት ቅዱስ ዮሐንስ ክብረ በዓለል በጩኮ በታላቅ ድምቀት ይከበራል።
በዚህ ክብረ በዓል ላይ ከወዳጅ ዘመዶ ጋር እንድገኙ ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ጥርዋን ታስተላልፋለች።
ቅዱስ ዮሐንስ ዘመኑን ይባርክልን ይቀድስልን በረከቱን ረድሄቱ ከእኛ ጋር ትሁን ሰላሙን አንድነትን ፍቅሩን ለአገራችን ያድለን መልካሙን ሁሉ ተመኘውላችሁ መልካም ዘመን

በዓለ_ደብረ_ታቦርና_ቡሄ።ጌታችን ምሥጢረ መለኮቱን ለገለጠበት ለበዓለ ደብረ ታቦር እንኳን በሰላም አደረሰን!እኛ ጋ እንዲህ ነበር የዓመት ሰው ይበለን
19/08/2025

በዓለ_ደብረ_ታቦርና_ቡሄ።
ጌታችን ምሥጢረ መለኮቱን ለገለጠበት ለበዓለ ደብረ ታቦር እንኳን በሰላም አደረሰን!
እኛ ጋ እንዲህ ነበር የዓመት ሰው ይበለን

14/08/2025

Check out Erikyhun’s video.

እንኳን ደህና መጣችሁ    ያሰባችሁትን መድኃኔዓለም ያሳካላችሁ።
25/05/2025

እንኳን ደህና መጣችሁ
ያሰባችሁትን መድኃኔዓለም ያሳካላችሁ።

Address

Chuko
Wendo
ኦርቶዶክስተዋህዶ

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when የጩኮ ደ/ሣ/ መድኃኒዓለም እና መ/መ/ቅ/ ዮሐንስ አቢያተ ክርስቲያን ሰ/ት/ቤት posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share