30/05/2026
ለመጽሐፍ ቅዱስ ትምህርት ፈላጊዎች በሙሉ!!
ሰላም ለእናንተ ይሁን እያልን ጌታ ኢየሱስ በዚህች ምድር በአካል ወደ ሰዎች ወርደው በሚያስተምርበት ጊዜ አይሁዳውያን አለማመናቸውንና ቃሉን አለመቀበላቸውን አይተውና ተረድተው እንዲህ አላቸው፤ በቃሌ ብትኖሩ በእውነት ደቀ መዛሙርቴ ናችሁ። ዮሐ 8፥31 አላቸው።
እኛም ደግሞ በዘመናችን በኢየሱስና ሕይወትም መንፈስም በሆነው በቃሉ ከኖረንና መኖር ከቻልን ለእኛም በሕይወት ላለን የእግዚአብሔር ቃል ሕይወትም፤ ደስታና ሰላምም፤ መታዘዝምና የእግዚአብሔር ልጆች መሆናችን የሚገልጽ እውነታችን ነው።
በአገልግሎቱ የረዥም እድሜ ባለቤትና ለብዙ አገልጋዮች ከጌታ በታች ለአገልግሎታቸው በር የሆነው፥ በአገራችን በኢትዮጵያና ከኢትዮጵያም ውጭ በደቡብ አፍሪካ፥ በአሜሪካን፥ በእስያና በአውሮፓ አገራት ላይ የመዳን ወንጌልን በማሰራጨት፥ ደቀመዛሙርትን በማፍራት፥ ቤተክርስቲያንን በመትከል፥ ድሆችን በመረዳትና ከአገር ውስጥ ሚሶናውያን ጀምሮ እስከ ድንበር ዘለል ሚሶናውያን በማሰልጠንና በመላክ፥ ከመሠረታዊ መጽሐፍ ቅዱስ ትምህርት እስከ ዶክትሬት ድግሪን በማስተማር የሚታወቀው Maranatha International Gospel Outreach Ministry Bible School ዛሬም የተመሠረተበትን ዓላማ ሳይረሳ ሥራውን ደከመኝ ሰለቸኝ ሳይል ከወትሮው ይልቅ በጽናት እየሰራ ይገኛል።
እናንተም ደግሞ መሠረታችሁ የእግዚአብሔር ቃልና የእግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ ሙላትና ምሪት የሆነበትን እውነተኛ የአማኝ ሕይወትን ለመኖርና በእግዚአብሔር ቃል የተመሠረተውን አገልግሎት ለማገልገል ከፈለጋችሁ በጸሎት ወደ Maranatha International Gospel Outreach Ministry School Of Christ Bible College ብቻ ኑ እንላለን።
በዚህ መግለጫ መሠረት በትምህርት ቤታችን ለመማር የሚትፈልጉ አዳዲስና ነባር ተማሪዎች የተሻሻለውንና አዲሱን አለም አቀፍ የሥነ መለኮት ሕጌ ደንብ መሠረት ከዚህ በታች ያለውን መስፈርት አሟልታችሁ ዛሬውኑ ትምህርቱን መጀመር ትችላላችሁ።
1. ሙሉ ስም ከእነ አያት፥ ጾታ እና እድሜ።
2. አንድ ጉርድ ፎቶ ለሰርተፍኬት የሚሆንና በአግባብ ለሰዎች የሚታይ።
3. ከ8ኛ ጀምሮ ያለውን የትምህርት ማስረጃ በሙሉ ኮፍ መላኪ ሲሆን መረጃውን ወደ እኛ ስትልኩ፥ ለድፕሎሚ ከ10,12 መረጃ እና በላይ፥ ለድግሪ ከድፕሎሚ መረጃ እና በላይ፥ ለማስተርስ የአንደኛ ድግሪ መረጃ እና በላይ፥ ለዶክትሬት የማስተርስ መረጃ እና በላይ ያለው መረጃ መላኪ አለባችሁ።
4. ለመማር የሚፈልጉትን ትምህርት ከሰርተፊኬት ጀምሮ እስከ ዶክትሬት ያለውን ትምህርት ኮርስ መምረጥ አለባችሁ ።
ይህንን ከጨረሳችሁ፦
4.1 የሚዝገባ ብር በኢትዮጵያ ለድፕሎሚና ለድግሪ (350) ለማስተርስና ለዶክትሬት (500) ገቢ በኢትዮጵያ ወኪል አስተባባሪው አካውንት ገቢ ማድረግ አለባችሁ።
4.2 በመደበኛነት ቴሌግራምን የሚትጠቀሙበት ስልክ እና የቀበሌ ነዋሪነት መታወቂያ ወይም የዲጂታል መታወቂያ ኮፓ መላኪ አለባችሁ።
4.3 የመመዝገቢያውንና የትምህርቱን የኮርስ ክፍያ (500) እና የምዝገባ (350) ከዚህ በታች ባለው በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አካውንት 1000346050512 ወይም በደቡብ ግሎባል ባንክ አካውንት ቁጥር 2311106080691 ወይም ብርሃን ባንክ 1031545963629 በአስተባባሪው አካውንት ማስገባት አለባችሁ።
ማሳሰቢያ ፦ ከዚህ በላይ በተቀመጠው መመሪያ መስፈርትን የሚያሟሉ ተማሪዎችን ሁልጊዜ እንቀበላለን፥ ሁልጊዜ እናስተምራለን!!
✔ለምዝገባ በመደወል ☞+251925664499 ይደውሉ።
✔ለምዝገባ በቴሌግራም ☞251941629673 ይጻፉ።
✔እኛ የሚንሰጣቸው ማንኛውም አይነት ትምህርቶች በቴሌግራም ቻናል ብቻ መሆኑን ለአዳዲስ ተማሪዎች እንገልጻለን።
✔ልዮ ልዩ ትምህርቶችንና አጫጭር ኮርሶችን በማዘጋጀት ከ8ኛ-10ኛ ክፍል ጀምሮ ተማሪዎችን በአጭር ጊዜ ውስጥ በድምጽና ለመረዳት በሚችሉበት ቀለል ባለ አገላለጽ ያዘጋጀናቸውን ጹሑፎችን በማድረስ በደረሱበት ደረጃቸው መሠረት እናስተምራለን፥ ዓላማችን እውነተኛ ደቀመዛሙርትን በእግዚአብሔር ቃል መቅረጽ ነው። ማቴ 28:16-20
የክፍያ ሁነታ ለትምህርት ቤት
1. ለሰርተፊኬት ተማሪዎች 12 ኮርስ ከክፍያ ነጻ ነ።
2. ለድፕሎሚ ተማሪዎች በአንድ በኮርስ 500 ብር ነው፤ ለድፕሎሚ ተማሪዎች የሚሰጡ ኮርሶች 38 ናቸው።
3. ለመጀመሪያ ድግሪ ተማሪዎች በአንድ በኮርስ 600 ብር ነው፤ የኮርስ ብዛት 36 ነው።
4. ለሁለተኛ ድግሪ ተማሪዎች በአንድ በኮርስ 800 ብር ነው፤ የኮርስ ብዛት 36 ነው።
5. ለዶክትሬት ተማሪዎች በአንድ በኮርስ 800 ብር ነው፤ የኮርስ ብዛት 36 ነው።
ማሳሰቢያ ለሁሉም ተማሪዎች የምዝገባ ብር 350 መሆኑን እንዳትረሱ።
አድራሻ፦ ዋና ቢሮ ሚኖሰታ ዩኤስ ኤ፤ አዲስ አበባ, ወላይታ ሶዶ, አረካ፤ አዋሳ እና አርባምንጭ።
ለመመዝገብና ለመማር ዘውትር 0941629673
የእግዚአብሔር ቃል በሙላት ይኑርባችሁ። በጥበብ ሁሉ እርስ በርሳችሁ አስተምሩና ገሥጹ። በመዝሙርና በዝማሬ በመንፈሳዊም ቅኔ በጸጋው በልባችሁ ለእግዚአብሔር ዘምሩ። ቆላ 3:16 አሜን። እናመሰግናለን!!
0941629673
https://t.me/maranathaministrybibleschool
[email protected]