በአለም ገና ደብረ ናዝሬት ኢየሱስና ቅ/ድ/ማርያም ወ አቡነ ተክለ ሃይማኖት ገዳም ሐመረ ኖኀ ሰ/ት/ቤት

  • Home
  • Ethiopia
  • Sebeta
  • በአለም ገና ደብረ ናዝሬት ኢየሱስና ቅ/ድ/ማርያም ወ አቡነ ተክለ ሃይማኖት ገዳም ሐመረ ኖኀ ሰ/ት/ቤት

በአለም ገና ደብረ ናዝሬት ኢየሱስና ቅ/ድ/ማርያም ወ አቡነ ተክለ ሃይማኖት ገዳም ሐመረ ኖኀ ሰ/ት/ቤት የሰንበት ትምህርትቤታችን ቻናሎች
የቴሌግራም ቻናል https://t.me/hamrenoh
የዩቲዩብ ቻናል https://youtu.be/wmGG5aOw5DA

02/01/2023
Pls Subscribe
01/02/2021

Pls Subscribe

ይህ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን የዓለም ገና ደብረ ናዝሬት ኢየሱስ እና ድንግል ማርያም ወ አቡነ ተክለሃይማኖት ገዳም የሐመረ ኖኅ ሰንበት ት/ቤት ቻናል ነው፡፡         ...
19/11/2020

ይህ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን የዓለም ገና ደብረ ናዝሬት ኢየሱስ እና ድንግል ማርያም ወ አቡነ ተክለሃይማኖት ገዳም የሐመረ ኖኅ ሰንበት ት/ቤት ቻናል ነው፡፡

"ለቅዱሳን አንድ ጊዜ ፈፅሞ ስለተሰጠች ሃይማኖት እንድትጋደሉ እየመከርኻችሁ እፅፍላችሁ ዘንድ ግድ ኾነብኝ::" የይሁዳ.መ ፩-፫

የሰንበት ትምህርትቤታችን ቻናሎች
የቴሌግራም ቻናል https://t.me/hamrenoh
የዩቲዩብ ቻናል https://youtu.be/wmGG5aOw5DA

"እንዘ ተሐቅፊዮ ለሕፃንኪ ጽጌ ጸዐዳ ወቀይሕ አመ ቤተመቅደስ ቦእኪ በዕለተ ተዓምር ወንጽሕ ንዒ ርግብየ ትናዝዝኒ እምላሕ ወንዒ ሠናይትየ ምስለ ገብርኤል ፍሡሕ ወሚካኤል ከማኪ ርኅሩኅነጭም ቀ...
10/10/2020

"እንዘ ተሐቅፊዮ ለሕፃንኪ ጽጌ ጸዐዳ ወቀይሕ አመ ቤተመቅደስ ቦእኪ በዕለተ ተዓምር ወንጽሕ ንዒ ርግብየ ትናዝዝኒ እምላሕ ወንዒ ሠናይትየ ምስለ ገብርኤል ፍሡሕ ወሚካኤል ከማኪ ርኅሩኅ

ነጭም ቀይም አበባ የተባለ ልጅሽን እያቀፍሽው በተዓምርና በንጽሕና ቀን ወደ ቤተመቅደስ በገባሽ ጊዜ ርግቤ ድንግል ማርያም ኾይ ከልቅሶ ከሐዘን ታረጋጊኝ ዘንድ ነዪ፤ መልካማዬ ከደስተኛው ገብርኤልና እንዳንቺ ርኅሩኅ ከኾነው ከሚካኤል ጋር ነዪ"

አባ ጽጌ ድንግል

13/05/2020

✳✳✳✳✳✳✳✳✳✳✳✳
✟✟✟✟✟✟✟✟✟✟
ግንቦት አምስት - ከአራቱ ዓበይት ነቢያት የሚመደበው የነብዩ ኤርምያስ የዕረፍቱ መታሰቢያ ነው፡፡
ነብዩ ኤርምያስ ነገዱ ከነገደ ሌዊ ክአሮን ወገን ሲሆን አባቱ ኬልቅያስ ይባላል ; ; ኤርምያስ የሚለው ስም ‘የርሜያሁ ‘ የሚለው የእብራይጥ ስም ይርሜ እና ያሁ ከሚሉ ሁለት የእብራይስጥ ቃላት የተገኘ ነው ; ; የርሜ ከፍ ከፍ ማድረግ ማለት ሲሆን ‘ያሁ ‘ ከእግዚአብሄር መጠሪያ ስም ጋር ተቀራራቢነት ያለው ቃል ነው ; ; ‘’ የርሜያሁ ‘’ ማለት እግዚአእብሔር ከፍ ከፍ ያደርጋል የሚለ ትርጓሜ ይኖረዋል ; ;
የኢትዮጲያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ሊቃናት ኤርምያስ የስሙ ትርጓሜ ‘’ ብርሃን ‘’ ማለት ነው ; ; ትርጉሙሙ ‘’ ብርሃን ዘተፈንወ እምኀበ እግዚአብሔር ‘’ ማለት ነው ; ; ለነብይነት የተጠራበትም ዘመንም ቅድመ ልደተ ክርስቶስ በ 626 ነው ; ; ነቢዩ ኤርምያስ ካህን የካህን ልጅ በመሆኑ አብዛኛውን የነቢይነት አገልግሎቱን የፈጸመው በኢየሩሳሌም ከተማ በቤተ መቅደሱ ነው ; ; እንደ እዮብ የተወለደብትን ቀን እስኪረግም ደረስ መከራን እየተቀበለ የእስራኤል ልጆች ከምርኮ እስኪመለሱ ድረስ ትንቢት እየተናገረ ሕዝቡንም እያስተማረ ከኖረ በኋላ በዚች ዕለት ዓርፏል ; ;
✨✨✨✨✨✨✨

🍀🍀🍀🍀🍀🍀🍀🍀🍀🍀🍀🍀

👉 ዳግመኛም ዛሬ ቅዱስ ጴጥሮስ ሊቀ ሐዋርያት፣ ቅዱስ ጳውሎስ ሐዋርያ፣ አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ፣ ቅዱስ ዮሐኒ ኢትዮጵያዊ እንዲኹም ቅዱስ አሞኒ ዘናሒሶ ወርኃዊ መታሰቢያቸው ነው 🙏🙏🙏

አምላከ ቅዱሳን በቃልኪዳናቸው ይማረን - አሜን!

"የቅዱሳን መታሰቢያ ለበረከት ነው" ምሳ. ፲፥፯

🌿🌿🌿🌼🌼🌼🌿🌿🌿🌼🌼🌼

Address

ALEM GENA
Sebeta
EWR

Telephone

+251921808108

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when በአለም ገና ደብረ ናዝሬት ኢየሱስና ቅ/ድ/ማርያም ወ አቡነ ተክለ ሃይማኖት ገዳም ሐመረ ኖኀ ሰ/ት/ቤት posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share