02/01/2026
ይህንን ትምህርት ሁሉም አማኝ መማር አለበት ብዬ አምናለሁ። ስለዚህ ቅዱሳን በሙሉ መጽሐፍ ቅዱስና ማስታወሻ በመያዝ እንድትገኙ ይሁን
➤እግዚአብሔር ረድቶን ለተከታታይ አራት ቀናት ከመጋቢ ተስፋዬ ጋር የነበረንን የት/ት ጊዜ በሠላም አጠናቅቀን ቀጣይ ዓርብ 24/04/2018 ዓ.ም እስከ እሁድ ድረስ ከተጋባዥ እንግዶች ጋር :
፣
እንዲሁም
ጋር ሆነን እግዚአብሔርን እያመለክን ቃሉንም እየተማርን ለማሳለፍ ተዘጋጅተናል ።እናንተም ቅዱሳን እግዚአብሔር ጊዜና ጤና የሰጣችሁ ሁላችሁም ሶስቱን ቀናት ከእኛ ጋር እንድታሳልፉ በፍቅር ተጋብዛችኋል !!
🙏🙏