Gelgela Tv Worldwide

Gelgela Tv Worldwide ራዕያችን
የተለወጠን ትውልድ በየስፍራው ማየት ነው።
0911821303

የአባትህ በረከት ይበልጣልከዚህ በኋላ ያዕቆብ ልጆቹን ሁሉ አስጠርቶ እንዲህ አላቸው፤ በኋለኛው ዘመን ምን እንደሚደርስባችሁ እነግራችሁ ዘንድ ተሰብሰቡ።“እናንተ የያዕቆብ ልጆች ሆይ፤ተሰብሰቡና...
25/05/2026

የአባትህ በረከት ይበልጣል
ከዚህ በኋላ ያዕቆብ ልጆቹን ሁሉ አስጠርቶ እንዲህ አላቸው፤ በኋለኛው ዘመን ምን እንደሚደርስባችሁ እነግራችሁ ዘንድ ተሰብሰቡ።
“እናንተ የያዕቆብ ልጆች ሆይ፤
ተሰብሰቡና ስሙ፤
አባታችሁ እስራኤልንም አድምጡ፤
ከጥንት ተራሮች በረከት፣
ከዘላለም ኰረብቶች ምርቃት ይልቅ፣
የአባትህ በረከት ይበልጣል፤
ይኸ ሁሉ በዮሴፍ ራስ ላይ ይውረድ፤
በወንድሞቹ መካከል አለቃ በሆነውም ግንባር ላይ ይረፍ።”
ዘፍጥረት 49:1-2, 26
Eebbi abbaa keetiitu caala.
Kana booda Yaaqoob ilmaan isaa hunda waamee akkana jedhe; “Guyyoota gara boodaatti wanta isin mudatu akkan isinitti himuuf walitti qabaa.
“Isin ilmaan Yaaqoob!
Walitti qabaa dhaggeeffadhaa.
Abbaa kee Israa'el immoo dhaggeeffadhu.
Eebba gaarreen durii irraa, .
Eebba tulluu bara baraa irra, .
Eebbi abbaa keetiitu caala.
Kun hundi mataa Yoseef irratti haa bu'u.
Obboleeyyan isaa keessaa geggeessaa kan ta'e morma irratti haa boqotu.
Seera Uumamaa 49:1-2, 26

በጸሎት ቤቴም ውስጥ ደስ አሰኛቸዋለሁ።ኢሳ 56:7 ለበረከት ሁን!!Mana kadhannaa koo keessattis isaan gammachiisa.Isaayaas 56:7 Eebba ta'aa!!
22/05/2026

በጸሎት ቤቴም ውስጥ ደስ አሰኛቸዋለሁ።
ኢሳ 56:7 ለበረከት ሁን!!
Mana kadhannaa koo keessattis isaan gammachiisa.
Isaayaas 56:7 Eebba ta'aa!!

ለቤተክርስቲያን አገልጋዮችህዝቅኤል 4:1-17  ይህንን መልዕክት እንመልከት እግዚአብሔር አንዳንድ ጊዜ (በቡሉይ ኪዳን) መልእክቱን በቃል ብቻ ሳይሆን በአገልጋዮቹ ሕይወትና ሥቃይ ጭምር ያስተ...
19/05/2026

ለቤተክርስቲያን አገልጋዮች

ህዝቅኤል 4:1-17 ይህንን መልዕክት እንመልከት
እግዚአብሔር አንዳንድ ጊዜ (በቡሉይ ኪዳን) መልእክቱን በቃል ብቻ ሳይሆን በአገልጋዮቹ ሕይወትና ሥቃይ ጭምር ያስተላልፋል። ሕዝቅኤል ለሕዝቡ ማስተማሪያ ይሆን ዘንድ ለብዙ ቀናት በአንድ ጎኑ እንዲተኛና የራብ እንጀራ እንዲበላ ታዘዘ።
ሕዝቅኤል በግራ ጎኑ 390 ቀናት (ለእስራኤል ቤት ኃጢአት)፣ በቀኝ ጎኑ ደግሞ 40 ቀናት (ለይሁዳ ቤት ኃጢአት) እንዲተኛ ታዘዘ። በድምሩ 430 ቀናት የታሰረ ያህል መነቃነቅ ሳይችል ተኛ።
ይህንን አገልግሎት አሁን ካለው አገልግሎት ጋራ ሲነፃፀር
የብሉይ ኪዳን አገልግሎት እንደ መብራት ነው—ሌሊቱን ያበራል፣ ቀኑ (ክርስቶስ) ሲመጣ ግን የመብራቱ አስፈላጊነት ያበቃል። እኛ ዛሬ የተጠራነው ለዚህ እጅግ ለበለጠው፣ ሕይወትንና ጽድቅን ለሚያድለው ለአዲስ ኪዳን የጸጋ አገልግሎት ነው።
አሜን አሜን
ለበረከት ሁን!!!
Tajaajiltoota waldaatiif
Hisqi'eel 4:1-17 Mee ergaa kana haa ilaallu
Waaqayyo yeroo tokko tokko (Kakuu Moofaa keessatti) ergaa isaa dubbii qofaan osoo hin taane, jireenya fi gidiraa tajaajiltoota isaatiin dabarsa. Hisqi'eel guyyoota hedduudhaaf cinaacha isaa ciisee buddeena Rabb akka nyaatu ajajame akka barumsa ummataaf ta'u.
Hisqi’eel guyyaa 390f (cubbuu mana Israa’eliif) gama bitaa isaatiin, guyyaa 40f (cubbuu mana Yihudaatiif) gama mirgaatiin akka rafu ajajame. Walumaagalatti guyyoota 430 akka waan hidhameetti sochii tokko malee ciisee ture.
Tajaajila kana tajaajila jiruun dorgomaa
Tajaajilli kakuu moofaa akka ibsaa ti-halkan ibsa, garuu guyyaan (Kiristoos) gaafa dhufu barbaachisummaan ibsaa ni dhaabata. Har’a tajaajila ayyaanaa isa guddaa kanaaf, kakuu haaraa jireenyaa fi qajeelummaa fayyadutti waamamneerra.
Ameen Ameen
Eebba ta'aa!!!

በእግዚአብሔር ግዜ የሚመለስ ቃልየሉቃስ ወንጌል 1:5-9, 12-23 አማ05[5] ሄሮድስ በይሁዳ ምድር ንጉሥ በነበረበት ዘመን፥ ከአብያ የክህነት አገልግሎት ክፍል የሆነ ዘካርያስ የሚባል ካህ...
18/05/2026

በእግዚአብሔር ግዜ የሚመለስ ቃል
የሉቃስ ወንጌል 1:5-9, 12-23 አማ05
[5] ሄሮድስ በይሁዳ ምድር ንጉሥ በነበረበት ዘመን፥ ከአብያ የክህነት አገልግሎት ክፍል የሆነ ዘካርያስ የሚባል ካህን ነበር። እርሱም ከአሮን ዘር የምትወለድ ኤልሳቤጥ የምትባል ሚስት ነበረችው። [6] ሁለቱም በእግዚአብሔር ፊት ጻድቃን ነበሩ፤ የጌታንም ትእዛዝና ሥርዓት ያለ ነቀፋ ይጠብቁ ነበር። [7] ኤልሳቤጥ መኻን ስለ ነበረች ልጅ አልነበራቸውም፤ ደግሞ ሁለቱም በጣም አርጅተው ነበር። [8] በዚያን ጊዜ የዘካርያስ የክህነት ቡድን ለቤተ መቅደስ አገልግሎት ተረኛ ነበር፤ ስለዚህ እርሱ በእግዚአብሔር ፊት የክህነቱን አገልግሎት በመፈጸም ላይ ነበር። [9] እንደ ካህናት አሠራር ልማድ ወደ ጌታ ቤተ መቅደስ ገብቶ ዕጣን ለማጠን ዕጣ ደረሰው።
[12] ዘካርያስ መልአኩን ባየው ጊዜ ደንግጦ በፍርሃት ተዋጠ። [13] መልአኩ ግን እንዲህ አለው፦ “ዘካርያስ ሆይ! አትፍራ! ጸሎትህ ተሰምቶልሃል፤ ሚስትህ ኤልሳቤጥ ወንድ ልጅ ትወልድልሃለች፤ ስሙንም ዮሐንስ ብለህ ትጠራዋለህ። [14] የእርሱ መወለድ ለአንተ ተድላና ደስታ ይሆንልሃል፤ ብዙዎችም በመወለዱ እንዲሁ ደስ ይላቸዋል። [15] እርሱ በጌታ ፊት ታላቅ ይሆናል፤ የወይን ጠጅና ሌላም የሚያሰክር መጠጥ አይጠጣም፤ ገና በእናቱ ማሕፀን ሳለ በመንፈስ ቅዱስ የተሞላ ይሆናል። [16] እርሱ ከእስራኤል ሕዝብ ብዙዎቹን ወደ ጌታ ወደ አምላካቸው ይመልሳቸዋል፤ [17] ልክ እንደ ነቢዩ ኤልያስ በመንፈስና በኀይል ሆኖ እርሱ የአባቶችን ልብ ወደ ልጆቻቸው፥ የማይታዘዙትንም ሰዎች ልብ ወደ ጻድቃን ጥበብ ይመልሳል፤ ሕዝቡንም በማንቃት ለጌታ እንዲዘጋጅ ያደርጋል።” [18] ዘካርያስ ግን መልአኩን “ይህ ነገር እርግጥ መሆኑን በምን ዐውቃለሁ? እኔ አርጅቻለሁ፤ ሚስቴም በዕድሜዋ ገፍታለች” አለው። [19] መልአኩም እንዲህ ሲል መለሰለት፦ “እኔ በእግዚአብሔር ፊት የምቆመው ገብርኤል ነኝ፤ ይህን የምሥራች እንድነግርህ ከእግዚአብሔር ዘንድ ተልኬ መጥቻለሁ። [20] አንተ ግን ጊዜው ሲደርስ የሚፈጸመውን ቃሌን አላመንክም፤ ስለዚህ ይህ የነገርኩህ ሁሉ እስከሚፈጸም ድረስ ድዳ ትሆናለህ፤ መናገርም አትችልም።” [21] በዚህ ጊዜ ሰዎቹ ዘካርያስን ይጠባበቁ ነበር፤ በቤተ መቅደስ ውስጥ ስለ ዘገየባቸውም ተገረሙ። [22] ዘካርያስ ከቤተ መቅደስ በወጣ ጊዜ ከሰዎቹ ጋር መነጋገር አልቻለም፤ ስለዚህ እነርሱ በቤተ መቅደሱ ውስጥ ራእይ የታየው መሆኑን ዐወቁ፤ እርሱ በእጁ እየጠቀሰ ያስረዳቸው ነበር። በዚህም ሁኔታ ዱዳ ሆኖ ቈየ። [23] የአገልግሎቱም ጊዜ ከተፈጸመ በኋላ ዘካርያስ ወደ ቤቱ ሄደ።
ለበረከት ሁኑ

እግዚአብሔርን ተስፋ አድርግ”ተስፋችንን በሰው ሳይሆን በእግዚአብሔር ላይ እናድርግ እርሱ ታማኝ ነውእርሱ አይተወንምአሁንም በእግዚአብሔር ተሰፋ አድርግአይዞህ፣ በርታ”ፍርሃት አትቀበልተስፋ አት...
16/05/2026

እግዚአብሔርን ተስፋ አድርግ”
ተስፋችንን በሰው ሳይሆን በእግዚአብሔር ላይ እናድርግ
እርሱ ታማኝ ነው
እርሱ አይተወንም
አሁንም በእግዚአብሔር ተሰፋ አድርግ
አይዞህ፣ በርታ”
ፍርሃት አትቀበል
ተስፋ አትቁረጥ
በእምነት ቁም
“እግዚአብሔርን ተስፋ አድርግ”ከመልካም ሁሉ አትጎድልም።
ሙዝ 27:14
መልካም የአምልኮ ቀን!!!

13/05/2026
ዳዊት እየበረታ ሲሄድ፣ የሳኦል ቤት ግን እየተዳከመ መጣ።በዳዊት ቤትና በሳኦል ቤት መካከል የነበረው ጦርነት ብዙ ጊዜ ቈየ፤ ዳዊት እየበረታ ሲሄድ፣ የሳኦል ቤት ግን እየተዳከመ መጣ።ዳዊት በ...
12/05/2026

ዳዊት እየበረታ ሲሄድ፣ የሳኦል ቤት ግን እየተዳከመ መጣ።
በዳዊት ቤትና በሳኦል ቤት መካከል የነበረው ጦርነት ብዙ ጊዜ ቈየ፤ ዳዊት እየበረታ ሲሄድ፣ የሳኦል ቤት ግን እየተዳከመ መጣ።
ዳዊት በኬብሮን ሳለ፣ ስድስት ወንዶች ልጆች ተወለዱለት፤
የበኵር ልጁ፣ ከኢይዝራኤላዊቷ ከአኪናሆም የተወለደው አምኖን፣
2 ሳሙኤል 3:1-2
Mana Saaʼolii fi mana Daawit gidduu waraana bara dheeraatu ture. Yeroo Daawit jabaachaa deemetti manni Saaʼol immoo dadhabaa deeme.
2 Saamuʼeel 3:1
የዳዊት ቤት መበርታት የዳዊት ጀግንነት ውጤት ብቻ ሳይሆን፣ የእግዚአብሔር ታማኝነት ውጤት ነው። ዛሬም ሕይወታችንን በክርስቶስ በዳዊት ልጅ ላይ ስንመሠርት፣ በዓለም ፊት ብንናቅም እንኳ እየበረታንና እየሰፋን እንሄዳለን።

Sagantaa Galataa fi Waaqeffannaatti Affeeramtanii Jirtu"
09/05/2026

Sagantaa Galataa fi Waaqeffannaatti Affeeramtanii Jirtu"

ለምኑ፣ ይሰጣችኋል፤ ፈልጉ፣ ታገኛላችሁአንኳኩ፣ በሩም ይከፈትላችኋል።  ማቴዎስ 7:7Kadhadhaa, isiniif ni kennamaa; barbaadaa, ni argattuu; rurrukutaa,...
04/05/2026

ለምኑ፣ ይሰጣችኋል፤ ፈልጉ፣ ታገኛላችሁ
አንኳኩ፣ በሩም ይከፈትላችኋል። ማቴዎስ 7:7
Kadhadhaa, isiniif ni kennamaa; barbaadaa, ni argattuu; rurrukutaa, balballi isiniif ni banamaa.
Maatewos 7:7
መልካም ቀን
👉 Guyyaa gaarii !!!

01/05/2026

ሕግ በሙሴ በኩል ተሰጥቶ ነበር፤ ጸጋና እውነት ግን በኢየሱስ ክርስቶስ በኩል መጣ።
ዮሐንስ 1:17
#ለበረከት ሁን!!!

Address

Mek'i

Telephone

+251937106340

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Gelgela Tv Worldwide posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Place Of Worship

Send a message to Gelgela Tv Worldwide:

Share

Category