28/04/2021
❤በክርስቶስ የመስቀሉ ስራ ሁሉ ተፈፀመ የጥል ጊድጊዳ ፈረሰ በእርሱ በማመን ፅድቅ ሆነልን።
-ሕይወትን አገኘን ዮሐ 3፥16
-ከሃጥያት ባርነትና ኩነኔ ወጣን ሮሜ 8፥1
-ለመጀመሪያ ጊዜ ቁስሉ የፈወሰው የኢየሱስ በቻ ነው።
"በእርሱ ቁስል እኛ ተፈወስን"
ሁሌም ከችግሮቻችን ከመከራችን ይልቅ መቁጠር ያለብን ቆጠራ አለ ያም ቆጠር እዚህን ነው።
-ምህረቱ
-ቸርነቱ
-በጎነቱን
-ፍቅሩን
-ባርኮቱን
-የመስቀሉን ስራ
እንቁጠር እንጂ መከራችንን ችግራችንን አንቁጠር። "ጳውሎስ ይህን አውቆ ነው እየን ያለው "ለአገልግሎቱም ሾመኝ ታማኝ አድርጎም ቆጠረኝ" ስለዚህ ወድ የተወደዳቹ በመድሃኒታችን በኢየሱስ ውሳኔና ፅድቅ መንገድ ላይ ያላቹ የገባችሁ ሁሉ ይህን ቆጠራ ቁጠሩ በተለይ በዚ ሳምንት ውስጥ ምንቆጥረውና ምናስበው ቆጠራ የመስቀሉን ስራና በመስቀሉ ስለኛ የሞተውን የአዳኛችንን የመድሃኒታችንን ኢየሱስ ክርስቶስን ስራ ይሁን
❤️❤️እወዳቿለው❤️❤️
መልካም ቀን