12/07/2025
በጌታ የተወደዳችሁ ቅዱሳን ከአገር ውስጥ እና ከአገር ውጭ እናም በመላው አለም ያላችሁ ከእግዚአብሔር ከአባታችን ከጌታም ከኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋና ሰላም ለሁላችንም ይሁን እያልኩኝ በአንድ ጉዳይ ምክንያት ይህን መልዕክት ለማስቀመጥ ተገድጃለሁ እርሱም በልጥፉ ላይ የምትመለከቱት የሆሳዕና ሀቅሙራ ቃለ ሕይወት ቤተክርስቲያን ናት። ሆኖም የሆሳዕና ሀቅሙራ ቃለ ሕይወት ቤተክርስቲያን ከተተከለችበት ጊዜ ጅምሮ የእግዚአብሔርን ቃል እንደሚገባ የምትናገር እና ትውልድ በወንጌል የሚድንባት የእግዚአብሔር እጅ በቤተክርስቲያኒቱ የሚገለጥባት ቤተከርስቲያን ናት። ይህ በእንዲህ እንዳለ ላለፉት አመታት ቤተክርስቲያኒቱ የአምልኮ አዳራሽ ጠቦት ስለነበር የአምልኮ አዳራሽ እየገነባች በነበረበት ጊዜ ላይ ቀድሞ የምታመልክበት አዳራሽ በድንገት ፈርሶ በምታዩት መልክ ሆኖ ይገኛል እናም ቅዱሳን ይህን በመመልከት አቅማችን በሚፈቅደው ልክ ከቤተክርስቲያኗ ጎን በመሆን በጸሎት፣ በሀሳብ፣ በቁሳዊ ነገር እና በገንዘብ በመርዳት ከቤተክርስቲያኗ ጎን አብረን እንድንሆን ትውልድ የሚሰራበትን የአምልኮ አዳራሽ እንድንሰራ በጌታ ፍቅር እጠይቃለሁ።
👉በገንዘብ ለመርዳት የምትፈልጉ ቅዱሳን የቤተክርስቲያኒቱ አካውንት ፦ 1.የንግድ ባንክ 1000497340628
2.የብርሃን ባንክ 1601340018190
👉የቤተክርስቲያን አገልጋዮችን ለማግኘት እና ለማማከር የምትፈልጉ ቅዱሳን፦1.የቤተክርስቲያን መጋቢ ለገሰ ፈይሳ 0916293794
2.የቤተክርስቲያን ሰብሳቢ ለገሰ ኤርቤሎ 0913061106
ማግኘት የምትችሉ ይሆናል ሰለምታደርጉት እገዛ ሁሉ ጌታ ዘመናችን ይባርክ❤🙏
“እጃቸውንም ለበጎ ሥራ አበረቱ።”
ነሀምያ 2፥18