ኢዮር ሚዲያ EYOR MEDIA

ኢዮር ሚዲያ EYOR MEDIA Contact information, map and directions, contact form, opening hours, services, ratings, photos, videos and announcements from ኢዮር ሚዲያ EYOR MEDIA, Religious organisation, Hawassa, Hawassa.

በሲዳማ ሀገረ ስብከት በሀዋሳ ዙሪያ ወረዳ በዳቶ ደብረ ጽዮን ቅድስት ኪዳነ ምሕረት ቤተ ክርስቲያን የቅድስት ድንግል ማርያም በዓለ እርገት ብፁዕ አቡነ ዮሴፍ የሲዳማ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ...
22/08/2026

በሲዳማ ሀገረ ስብከት በሀዋሳ ዙሪያ ወረዳ በዳቶ ደብረ ጽዮን ቅድስት ኪዳነ ምሕረት ቤተ ክርስቲያን የቅድስት ድንግል ማርያም በዓለ እርገት ብፁዕ አቡነ ዮሴፍ የሲዳማ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ የሀዋሳ ታቦር ፍኖተ ጥበብ መንፈሳዊ ኮሌጅ የበላይ ኃላፊና የቅዱስ ሲኖዶስ አባል በተገኙበት በታላቅ ድምቀት ተከበረ።

‎ ነሐሴ 16/2018 ዓ/ም

‎የሱባኤውን ጊዜ ጀምረን እንድንጨርስ የረዳን እግዚአብሔር ይክበር ይመስገን የእመቤታችን ቃል ኪዳኗ ይጠብቀን።

ኢዮር ሚዲያ ሲዳማ ሀገረ ስብከት EYOR MEDIA SIDAMA DIOCESE
እግዚአብሔር የላከው የእግዚአብሔርን ቃል ይናገራል ፡፡
ዮሐ 3 + 34

You tube
https://www.youtube.com/

Facebook
https://www.facebook.com/share/1EytyXvRwR/

Telegram
https://t.me/sidamade

Tik tok
tiktok.com/

የጾመ ፍልሰታ 14ኛ ቀን ቅዳሴ በሀዋሳ ደብረ ምሕረት ቅዱስ ገብርኤል ገዳም ብፁዕ አቡነ ዮሴፍ በተገኙበት በታላቅ መንፈሳዊ ድምቀት ተከናወነ።የዕለቱ የቅዳሴ አገልግሎት በብፁዕ አቡነ ዮሴፍ፣ ...
21/08/2026

የጾመ ፍልሰታ 14ኛ ቀን ቅዳሴ በሀዋሳ ደብረ ምሕረት ቅዱስ ገብርኤል ገዳም ብፁዕ አቡነ ዮሴፍ በተገኙበት በታላቅ መንፈሳዊ ድምቀት ተከናወነ።

የዕለቱ የቅዳሴ አገልግሎት በብፁዕ አቡነ ዮሴፍ፣ የሲዳማ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ መሪነት የተካሄደ ሲሆን፣ ካህናት፣ ዲያቆናት፣ መዘምራንና በርካታ ምእመናን በመሳተፍ የዕለቱን መንፈሳዊ አገልግሎት ተካፍለዋል።

በጾመ ፍልሰታ ወቅት በጸሎትና በንስሐ የሚተጉ ምእመናንም በቅዳሴው በመሳተፍ፣ በእምነትና በተስፋ መንፈሳዊ ጉዞአቸውን አጠናክረዋል።

የቁርባኑ ሥርዓት በመካሄድ ላይ እያለ፣ የገዳሙ አስተዳዳሪ መልአከ ፀሐይ መምህር አባ ኪዳነማርያም አንዱዓለም (ቆሞስ)፣ በቅዳሴው መካከል ከተነበበው ከማቴዎስ ወንጌል 17፥14 ጀምሮ በመነሳት፣ “ይህስ ያለ ጾምና ጸሎት አይወጣም” በሚል ርዕስ ለምእመናን ትምህርተ ወንጌል አስተምረዋል።

በትምህርታቸውም ጾምና ጸሎት በክርስቲያናዊ ሕይወት ያላቸውን ወሳኝ ሚና በማስረዳት፣ ምእመናን በእምነት፣ በንስሐና በጸሎት እንዲጸኑ መንፈሳዊ ምክር ሰጥተዋል።

በመጨረሻም ብፁዕ አቡነ ዮሴፍ ቃለ ምዕዳንና ቡራኬ በመስጠት፣ የዕለቱ የቅዳሴ አገልግሎት ተጠናቋል።

ነሐሴ 14 ቀን 2018 ዓ.ም.
ሀዋሳ፣ ኢትዮጵያ
@ ናዛዚ ሚዲያ

ኢዮር ሚዲያ ሲዳማ ሀገረ ስብከት EYOR MEDIA SIDAMA DIOCESE
እግዚአብሔር የላከው የእግዚአብሔርን ቃል ይናገራል ፡፡
ዮሐ 3 + 34

You tube
https://www.youtube.com/

Facebook
https://www.facebook.com/share/1EytyXvRwR/

Telegram
https://t.me/sidamade

Tik tok
tiktok.com/

"አምላከ ሰማይ ይረድአነ ወንሕነ አግብርቲሁ ንትነሣእ ወነሐንጽ"‎"የሰማይ አምላክ ያከናውንልናል፥ እኛም ባሪያዎቹ ተነሥተን እንሠራለን፤"‎/ነህምያ 2፥20/‎    ✅‎ እንደ ነህምያ የሰማይ ...
20/08/2026

"አምላከ ሰማይ ይረድአነ ወንሕነ አግብርቲሁ ንትነሣእ ወነሐንጽ"
‎"የሰማይ አምላክ ያከናውንልናል፥ እኛም ባሪያዎቹ ተነሥተን እንሠራለን፤"
‎/ነህምያ 2፥20/

✅‎ እንደ ነህምያ የሰማይ አምላክ ያከናውንልናል እኛ እንሠራለን በማለት ሥራን በእምነት ጀምረው በጥበብና በብልሃት የሚመሩት የሲዳማ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ
‎ብፁዕ አቡነ ዮሴፍ ወደ ሲዳማ ሀገረ ስብከት ተመድበው ከመጡበት ጊዜ ጀምሮ ከሠሯቸው ሥራዎች በጥቂቱ።
‎ለብዙ ዘመን የካህናት ማሰልጠኛ ሆኖ ሲያገለግል የነበረው ወደ ኮሌጅ እንዲያድግ ባደረጉት ጥረት ግንባታው ተጠናቆ በማስመረቅ ለሁለተኛ ዙር ደቀ መዛሙርት አስመርቋል።
‎በተመሳሳይ ከቅዱስ ፓትርያርኩ ጀምሮ ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት ለቤተ ክርስቲያን አገልግሎት ወደ ሲዳማ ሀገረ ስብከት ቢመጡ ማረፊያ የሚሆን ደረጃውን የጠበቀ መንበረ ጵጵስና ተሠርቷል።
‎ ❇️አዳዲስ አብያተ ክርስቲያናትን ከማስፋፋትና ምእመናን በቅርበት እንዲገለገሉ ከማድረግ አንጻር በሌሎች ወረዳዎችና በሀዋሳ ዙሪያ ወረዳ የተሠሩትን ሳይጨምር ከሀዋሳ ከተማ ፈጣን እድገት ጋር ተያይዞ በሀዋሳ ከተማ ብቻ ስድስት አብያተ ክርስቲያናት ተሠርተው ለአገልግሎት በቅተዋል።
‎ ❇️ራስአገዝ ልማትን ከማስፋፋት አንጻር
‎በገዳማትና በአድባራት የሚሠሩ ከፍተኛ የልማት ሥራዎች እንዳሉ ሆነው በሀገረ ስብከቱ የሚሠሩ የሀገረ ስብከቱ ሁለገብ ሕንጻና የሀገረ ስብከቱ የስብከተ ወንጌል ማስፋፊያና ማጠናከሪያ ሁለገብ ሕንጻ በዋናነት ተጠቃሽ ናቸው።
✅‎በመሆኑም በብፁዕነታቸው የቅርብ ክትትልና ከፍተኛ ጥረት በሀገረ ስብከቱ ዋና ሥራ አስኪያጅ በመጋቤ ጥበባት አባ ዘሚካኤል የመሪነት ጥበብና የማስፈጸም ብቃት የሀገረ ስብከቱ ሁለገብ ሕንጻ ጣሪያ የማልበስ ሥራ ላይ ደርሷል።
‎ "የሰማይ አምላክ ያከናውንልናል፥ እኛም ባሪያዎቹ ተነሥተን እንሠራለን፤"

‎ ነሐሴ 14/2018 ዓ/ም
‎ ሀዋሳ፦ኢትዮጵያ

ኢዮር ሚዲያ ሲዳማ ሀገረ ስብከት EYOR MEDIA SIDAMA DIOCESE
እግዚአብሔር የላከው የእግዚአብሔርን ቃል ይናገራል ፡፡
ዮሐ 3 + 34

You tube
https://www.youtube.com/

Facebook
https://www.facebook.com/share/1EytyXvRwR/

Telegram
https://t.me/sidamade

Tik tok
tiktok.com/

በሲዳማ ሀገረ ስብከት በሀዋሳ ዙሪያ ወረዳ ቤተ ክህነት በደብረ ታቦር ቅዱስ ሩፋኤል ቤተ ክርስቲያን  የአኃዜ ዓለማት ቅዱስ እግዚአብሔር አብ ዓመታዊ በዓለ ንግሥ  ብፁዕ አቡነ ዮሴፍ የሲዳማ ...
19/08/2026

በሲዳማ ሀገረ ስብከት በሀዋሳ ዙሪያ ወረዳ ቤተ ክህነት በደብረ ታቦር ቅዱስ ሩፋኤል ቤተ ክርስቲያን የአኃዜ ዓለማት ቅዱስ እግዚአብሔር አብ ዓመታዊ በዓለ ንግሥ ብፁዕ አቡነ ዮሴፍ የሲዳማ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ፤የሀዋሳ ታቦር ፍኖተ ጥበብ መንፈሳዊ ኮሌጅ የበላይ ኃላፊ ሊቀ ጳጳስ እና የቅዱስ ሲኖዶስ አባል በተገኙበት በድምቀት ተከበረ።
‎፨፨፨፨፨ነሐሴ 13/2018 ዓ/ም፨፨፨፨፨፨
‎❇️በበዓለ ንግሡም ሊቃውንተ ቤተ ክርስቲያን ፤ካህናት እና ዲያቆናት ሌሊቱን በማኅሌት እግዚአብሔርን ሲያገለግሉ አድረው ጧት ጸሎተ ኪዳኑ በብፁዕነታቸው መሪነት ተደርሷል።
‎❇️ በማያያዝም ዓውደ ምሕረቱ ላይ በሊቀ ሊቃውንት ብርሃነ ወልድ ሁነኛው የአቡሻኽር፤የአራቱ ጉባኤያት እና የቅኔ ምሥክር መምህር የውዳሴ ማርያም እና የቅዳሴ ማርያም ትርጓሜ ተከናውኗል።
‎❇️በሥርዓተ ዑደቱ ላይም በሊቃውንተ ቤተ ክርስቲያን እና በደብሩ ሰንበት ትምህርት ቤት መዘምራን ያሬዳዊ ወረብ ቀርቦ የደብሩ አስተዳዳሪ ብፁዕነታቸውን በመጋበዝ ብፁዕነታቸውም ስለደብረ ታቦር ሰፊ ትምህርት እና ማብራሪያ በመስጠት በብፁዕነታቸው ብራኬ ታቦታቱ ወደ መንበረ ክብራቸው ተመልሰዋል።
‎❇️ በመጨረሻም በብፁዕነታቸው መሪነት ጸሎተ ቅዳሴው ተከናውኖ የበዓሉ ፍጻሜ ሁኗል።

‎@ፈታሒ ሚድያ (ሀዋሳ ደብረ ታቦር ቅዱስ ሩፋኤል ቤተ ክርስቲያን)

ኢዮር ሚዲያ ሲዳማ ሀገረ ስብከት EYOR MEDIA SIDAMA DIOCESE
እግዚአብሔር የላከው የእግዚአብሔርን ቃል ይናገራል ፡፡
ዮሐ 3 + 34

You tube
https://www.youtube.com/

Facebook
https://www.facebook.com/share/1EytyXvRwR/

Telegram
https://t.me/sidamade

Tik tok
tiktok.com/

የብፁዕ አቡነ ዮሴፍ የሲዳማ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ የሀዋሳ  ታቦር ፍኖተ ጥበብ መንፈሳዊ ኮሌጅ  የበላይ ኃላፊና የቅዱስ ሲኖዶስ  አባል የጾመ ማርያም 12ተኛ ቀን መንፈሳዊ   አገልግሎት።...
18/08/2026

የብፁዕ አቡነ ዮሴፍ የሲዳማ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ የሀዋሳ ታቦር ፍኖተ ጥበብ መንፈሳዊ ኮሌጅ የበላይ ኃላፊና የቅዱስ ሲኖዶስ አባል የጾመ ማርያም 12ተኛ ቀን መንፈሳዊ አገልግሎት።
‎ ነሐሴ 12/2018 ዓ/ም
‎ ብፁዕነታቸው በሀዋሳ ደብረ ሣህል ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን በመገኘት ለመንፈስ ቅዱስ ልጆቻቸው ቃለ ምዕዳንና ቡራኬ ሰጡ።
‎ @ የደብሩሕዝብ ግንኙነት

ኢዮር ሚዲያ ሲዳማ ሀገረ ስብከት EYOR MEDIA SIDAMA DIOCESE
እግዚአብሔር የላከው የእግዚአብሔርን ቃል ይናገራል ፡፡
ዮሐ 3 + 34

You tube
https://www.youtube.com/

Facebook
https://www.facebook.com/share/1EytyXvRwR/

Telegram
https://t.me/sidamade

Tik tok
tiktok.com/

"የተጠሩ ብዙዎች ናቸው የተመረጡ ጥቂቶች ናቸው"/ማቴ 22፥14/‎          *ነሐሴ 12/218 ዓ.ም* ‎የሲዳማ ክልል ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ‎አባ ዘሚካኤል ጾመ ፍልሰታን አስመ...
18/08/2026

"የተጠሩ ብዙዎች ናቸው የተመረጡ ጥቂቶች ናቸው"/ማቴ 22፥14/
‎ *ነሐሴ 12/218 ዓ.ም*
‎የሲዳማ ክልል ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ
‎አባ ዘሚካኤል ጾመ ፍልሰታን አስመልክቶ በሞኖፖል አቡነ ተክለ ሃይማኖት አንድነት ገዳም ተገኝተው በእለቱም ቀድሰው በቅዳሴ ላይ የተነበበውን ወንጌል "የተጠሩ ብዙዎች ናቸው የተመረጡ ጥቂቶች ናቸው"በሚል ርዕስ በገዳሙ ተገኝተው ላስቀደሱ ምእመናን አስተምረዋል ።
‎@ የገዳሙ ሕዝብ ግንኙነት

ኢዮር ሚዲያ ሲዳማ ሀገረ ስብከት EYOR MEDIA SIDAMA DIOCESE
እግዚአብሔር የላከው የእግዚአብሔርን ቃል ይናገራል ፡፡
ዮሐ 3 + 34

You tube
https://www.youtube.com/

Facebook
https://www.facebook.com/share/1EytyXvRwR/

Telegram
https://t.me/sidamade

Tik tok
tiktok.com/

እምነትና መንፈስ ቅዱስም የሞላበትን ሰው እስጢፋኖስን መረጡ   ሐዋርያት 6፥5የሚለውን ቃል መነሻ በማድረግ በደብራችን በሀዋሳ መካነ ሰማዕት ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያን ላሉት አገልጋይ ዲ...
18/08/2026

እምነትና መንፈስ ቅዱስም የሞላበትን ሰው እስጢፋኖስን መረጡ
ሐዋርያት 6፥5
የሚለውን ቃል መነሻ በማድረግ በደብራችን በሀዋሳ መካነ ሰማዕት ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያን ላሉት አገልጋይ ዲያቆናት እንዲሁም ለተተኪ ዲያቆናት (የአብነት ተማሪዎች) የደብራችን አስተዳዳሪ መ/ሰላም ቀሲስ ታረቀኝ እንግዳ በተገኙበት የደብራችን የመጻሕፍት እና የቅኔ መምህር በሆኑት በመ/ር ተውህቦ 👉ተልዕኮን መሠረት ያደረገ የሥርዓተ ዲቁና ትምህርት የአንድ ቀን ሥልጠና ተሰጠ

ነሐሴ 11/2018 ዓ/ም

ኢዮር ሚዲያ ሲዳማ ሀገረ ስብከት EYOR MEDIA SIDAMA DIOCESE
እግዚአብሔር የላከው የእግዚአብሔርን ቃል ይናገራል ፡፡
ዮሐ 3 + 34

You tube
https://www.youtube.com/

Facebook
https://www.facebook.com/share/1EytyXvRwR/

Telegram
https://t.me/sidamade

Tik tok
tiktok.com/

‎የብፁዕ አቡነ ዮሴፍ የሲዳማ ሀገረ ስብከት ሊቀጳጳስ የቅዱስ ሲኖዶስ አባል እና የታቦር ፍኖተ ጥብ መንፈሳዊ ኮሌጅ የበላይ ኃላፊ የጾመ  ፍልሰታ አገልግሎት‎ ነሐሴ 11/12/2018 ዓም  ‎...
17/08/2026

‎የብፁዕ አቡነ ዮሴፍ የሲዳማ ሀገረ ስብከት ሊቀጳጳስ የቅዱስ ሲኖዶስ አባል እና የታቦር ፍኖተ ጥብ መንፈሳዊ ኮሌጅ የበላይ ኃላፊ የጾመ ፍልሰታ አገልግሎት
‎ ነሐሴ 11/12/2018 ዓም

‎ብፁዕነታቸው ዛሬ በሞኖፖል አቡነ ተክለ ሃይማኖት አንድነት ገዳም በመገኘት ሕዝቡን በመባረክ በቅዳሴው ላይ ለተገኘው ሕዝብ ስለጾም በሰፊው አስተምረዋል።

‎ @ የገዳሙ ሕዝብ ግንኙነት

ኢዮር ሚዲያ ሲዳማ ሀገረ ስብከት EYOR MEDIA SIDAMA DIOCESE
እግዚአብሔር የላከው የእግዚአብሔርን ቃል ይናገራል ፡፡
ዮሐ 3 + 34

You tube
https://www.youtube.com/

Facebook
https://www.facebook.com/share/1EytyXvRwR/

Telegram
https://t.me/sidamade

Tik tok
tiktok.com/

እንኳን ለጌታችን ለመድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በዓለ መስቀል ወርሐዊ በዓል  ለሚታሰብበት እና ለጾመ ፍልሰታ ፲ኛ ቀን አደረሳችሁ አደረሰን።‎‎         ነሐሴ 10/2018 ዓ/ም‎    ...
17/08/2026

እንኳን ለጌታችን ለመድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በዓለ መስቀል ወርሐዊ በዓል ለሚታሰብበት እና ለጾመ ፍልሰታ ፲ኛ ቀን አደረሳችሁ አደረሰን።

‎ ነሐሴ 10/2018 ዓ/ም
‎ ሀዋሳ
‎፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨
‎በዕለቱም ሰበካ ጉባኤው ከስብከተ ወንጌል ክፍል ጋር በመተባበር በተዘጋጀው ጉባኤ የሲዳማ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ የታቦር ፍኖተ ጥበብ መንፈሳዊ ኮሌጅ የበላይ ኃላፊ እና የቅዱስ ሲኖዶስ አባል ብፁዕ አቡነ ዮሴፍ፣ ከተለያዩ ገዳማት እና አድባራት ጉዞ አድርገው የመጡ በርካታ ምዕመናን ተገኝተዋል።
‎ ሥርዓተ ቅዳሴው ከተጠናቀቀ በኋላ ብፁዕነታቸው ቃለ ወንጌልና ቡራኬ ሰጥተው የዐውደ ምሕረቱ መርሐ ግብር ተጠናቋል።
‎ የደብሩ ሕዝብ ግንኙነት
‎ ሀዋሳ ኢትዮጵያ
ኢዮር ሚዲያ ሲዳማ ሀገረ ስብከት EYOR MEDIA SIDAMA DIOCESE
እግዚአብሔር የላከው የእግዚአብሔርን ቃል ይናገራል ፡፡
ዮሐ 3 + 34

You tube
https://www.youtube.com/

Facebook
https://www.facebook.com/share/1EytyXvRwR/

Telegram
https://t.me/sidamade

Tik tok
tiktok.com/

ሀዋሳ ደብረ ሰላም ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል የጾመ ማርያም አስረኛ ቀን እለተ ሰንበት ሥርዓተ ቅዳሴ በታላቅ መንፈሳዊ ድምቀት ተከናውኗል።​የዕለቱን ሥርዓተ ቅዳሴ መጋቤ ጥበባት አባ ዘሚካኤል መ...
17/08/2026

ሀዋሳ ደብረ ሰላም ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል የጾመ ማርያም አስረኛ ቀን እለተ ሰንበት ሥርዓተ ቅዳሴ
በታላቅ መንፈሳዊ ድምቀት ተከናውኗል።

​የዕለቱን ሥርዓተ ቅዳሴ መጋቤ ጥበባት አባ ዘሚካኤል መርጊያ የሲዳማ ሀገረ ስብከት ዋና ስራ አስኪያጅ የቅዳሴው ስርዓት የተከናወነ ሲሆን እንዲሁም መልከአ አርያም ቀሲስ አስረስ መልአኩ የሀገረ ስብከቱ ካህናት አስተዳዳደር ክፍል ኃላፊ በተገኙበት በካቴድራላችን አስተዳዳሪ በመልአከ መንክራት ቆሞስ አባ ወልደ ሰንበት አባቡ ስርዓተ ጸሎቱን የመሩ ሲሆን በመጨረሻም መጋቤ ጥበባት አባ ዘሚካኤል መርጊያ ቃለ ምዕዳንና ቡራኬ ሰጥተው ተጠናቋል ።
ዘገባው የካቴድራሉ ህዝብ ግንኙነት ነው
ነሐሴ 10/2018 ዓ/ም
ኢዮር ሚዲያ ሲዳማ ሀገረ ስብከት EYOR MEDIA SIDAMA DIOCESE
እግዚአብሔር የላከው የእግዚአብሔርን ቃል ይናገራል ፡፡
ዮሐ 3 + 34

You tube
https://www.youtube.com/

Facebook
https://www.facebook.com/share/1EytyXvRwR/

Telegram
https://t.me/sidamade

Tik tok
tiktok.com/

Address

Hawassa
Hawassa

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when ኢዮር ሚዲያ EYOR MEDIA posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Place Of Worship

Send a message to ኢዮር ሚዲያ EYOR MEDIA:

Shortcuts

Share