Waldaa Qulqullootaa Damee Goree የጎሬ ወረዳ ማዕከል ማኅበረ ቅዱሳን

  • Home
  • Ethiopia
  • Gore
  • Waldaa Qulqullootaa Damee Goree የጎሬ ወረዳ ማዕከል ማኅበረ ቅዱሳን

Waldaa Qulqullootaa Damee Goree የጎሬ ወረዳ ማዕከል ማኅበረ ቅዱሳን Kun Fuula Fb Waldaa Qulqullootaa Damee Aanaa Goreeti.

BAGA AAYYAANAA QULQULUU MIKAA'EEL KAN WAGGAA NAGAAN GEESSAN 🙏⛪Ergamaa Qulqulluu Mikaa’eel⛪Hiikaan jecha Mikaa’eeli jedhu...
21/11/2025

BAGA AAYYAANAA QULQULUU MIKAA'EEL KAN WAGGAA NAGAAN GEESSAN 🙏

⛪Ergamaa Qulqulluu Mikaa’eel⛪
Hiikaan jecha Mikaa’eeli jedhu,” kan akka Waaqayyoo eenyu?” jechuudha. Ergamaa qulqulluu Mikaa’eel, ergamoota jiran hundumaaf hangafa ta’ee kan muudameedha.
⛪Ergamaan kun kan Luba Iyyaasuu gargaare (Iyyaasu 5:13),
⛪ kan Isra’eloota yemmuu Misraadhaa gara Kana’aanitti imalan gaggeessaa ture dha.
⛪ warra Amooriyaanotaa kuma saddeettama ajjeesuun, Hizqiyaasin kan gargaaredha (Isa 37:36)
⛪ Raajaan Daani’eelis, waa’ee ergamaa kanaa dubbateera akkas jedhee; “Kunoo warreen hangafoota jajaboo keessaa tokko, Mikaa’eeliin na gargaaruuf dhufe (Dan. 10:13). Akkasumas,
⛪Bara sanatti waa’ee ijoollee saba keef kan dhaabatu inni hangaftichi Mikaa’eel ni ka’a jedhamee barraa’eera (Dan 12:1).
⛪ Ergaa Yihuudaa irrattis (Yihudaa lakk.9), hangafti ergamootaa Mikaa’eel garuu, yemmuu Diyaabiloos waliin wal mormu; waa’ee foon Musee yemmuu dubbatu “Gooftaan si haa ifatu” jedhe malee; jecha arrabsoo dubbachuuf hin feene jedhee, waa’ee obsa qabeessummaa ergamaa kanaa dhugaa baheera.
⛪ Kana booddee, samii keessatti lolli ni ta’e, Mikaa’eel ergamoota isaa wajiin bineensa akka jawwee sanaan ni Iole, bineensichi akka jawwee sunis, ergamoota isaa wajjiin deebisee isa ni Iole. Bineensichi mirga hin arganne deebi’ee isaaf ergamoota isaatiif samii keessatti iddoon hin argamneef” (Mul’. 12:7)
Kanaaf, samiiwwan ergamootni jiran hunduma irratti, ergamoota hundumaaf angaafa ta’ee muudamuu ergamaa kanaa, sadaasa 12 manni kiristaana keenyaa ni yaadatti. Guyyaa kanas,
⛪ Bifa loltuutiin ilma Nawee Iyyaasutti kan muldhateedha lyyaasuu (5:13).
⛪ Israa’eloota misiirin baasuun kana’aanitti galchuu isaas, guyyaa itti yaadatamuudha (Ba’u 14:15).

Eegumsi Arjumaan Qulqulluu Mikaa'eel nu waalin haa Ta'u. 🙏🙏
Guyyaa 12/03/2018

ማኅበሩ ከ41ሺ በላይ አማኒያንን በማስጠመቅ 34 አብያተ ክርስቲያናትን ደግሞ አገልግሎት አስጀመረ ማኅበረ ቅዱሳን በ2017 በጀት ዓመት ከ41ሺ በላይ አዳዲስ አማኒያንን ማስጠመቁ እንዲሁም በ...
17/10/2025

ማኅበሩ ከ41ሺ በላይ አማኒያንን በማስጠመቅ 34 አብያተ ክርስቲያናትን ደግሞ አገልግሎት አስጀመረ

ማኅበረ ቅዱሳን በ2017 በጀት ዓመት ከ41ሺ በላይ አዳዲስ አማኒያንን ማስጠመቁ እንዲሁም በካህናት እጥረት የተዘጉ 34 አብያተ ክርስቲያናት ካህናት በመቅጠር አገልግሎት እንዲሰጡ ማድረጉ ተገለጸ።

ማኅበረ ቅዱሳን በዩኒቨርሲቲና በኮሌጆች በሚሰጠው አገልግሎት ከ200ሺ በላይ የግቢ ጉበኤ ተማሪዎችን በሀገር ዉስጥና በውጭ ሀገራት በተለያዩ ቋንቋዎች እያስተማረ እንደሚገኝ አስታውቋል።

ትምህርታቸውን ያጠናቀቁ 27,524 ተማሪዎች ደግሞ ባላቸው ሙያ ቤተ ክርስቲያንን እንዲያገለግሉ መሰማራታቸው ተገልጿል።

ሪፖርቱ 8418 የግቢ ጉባኤ ተማሪዎችን የአብነት ትምህርት በማስተማር 146ቱ ሥልጣነ ክህነት አንዲቀበሉ ማድረጉንም ጠቅሷል።

ማኅበሩ በሚሰጠው የትምህርትና ሐዋርያዊ አገልግሎት ከ41ሺ በላይ አዳዲስ አማኒያንን ማስጠመቁ የተገለጸ ሲሆን በካህናት እጥረት የተዘጉ 34 አብያተ ክርስቲያናት ካህናት በመቅጠር አገልግሎት እንዲሰጡ ማድረጉን ተገልጿል።

በስበከተ ወንጌልና በሐዋርያዊ አገልግሎት 58,673,518,00 ብር ወጪ በማድረግ 31 መጽሐፍትን በ94,544 ቅጅ በተለያዩ ቋንቋዎች አሳትሞ አሰራጭቷል።
በ173 የአብነት ትምህርተ ቤት ለሚገኙ ትምህርተ ቤቶች 239 መምህራንና ለ2,220 ደቀ መዛሙርት 10,713,090,00 ብር ወጪ በማድረግ ወርኃዊ ድጎማ አድርጓል።

ስለ ማኅበረ ቅዱሳን አገልግሎት በ44ተኛው የሰባካ አጠቃላይ ጉባኤ ላይ በቀረበው ሪፖርት በአባ ጊዎርጊስ ዘ ጋስጫ በሚሰጠው ነጻ የትምህር እድል 37 ተማሪዎችን በማስተማር 427,945,00 ብር ወጪ በማድረግ ድጎማ ያደረገ ሲሆን በሀገራችን በተከሰተ ወቅታዊ ችግር ምክንያት በትግራይና በሌሎች አካባቢ ለሚገኙ ገዳማትና የአብነት ትምህርት ቤቶች 6,834,100,00 ድጋፍ ተደርጓል ተብሏል።

በአብነት ትምህርት ቤት ግንባታ በምሥራቅ ወለጋ ሀገረ ስብከት 8,870,407 ብር፣ በሰሜን ጎንደር ሀገረ ስብከት 23,021,025 ብር፣ በምዕራብ ኢትዮጵያ ቡኖ በደሌ ሀገረ ስበከት 16,671,804, ,53 ብር ወጪ በማድረግ የአብነት ትምህርት ቤቶችና የገዳማት ገቢ ማስገኛ ሕንጻዎችን ማስገንባቱ በ44ተኛው የሰባካ ጉባኤ ላይ በቀረበው ሪፖርት ተገልጿል።

©ማኅበረ ቅዱሳን

Tajaajila Waldaa Qulqullootaa Bara 2017 B.A tti Raawwate.Galaanni Waaqayyoo Haa Ta'u.
17/10/2025

Tajaajila Waldaa Qulqullootaa Bara 2017 B.A tti Raawwate.Galaanni Waaqayyoo Haa Ta'u.

"በ2017 በጀት ዓመት የቅድስት ቤተ ክርስቲያን ተልዕኮን ያሳኩ ተግባራትን ማከናወናቸውን ልዩ ልዩ አህጉረ ስብከቶች ገለጹ፡፡በዛሬው እየተካሄደ ባለው 44ኛው የመንፈሳዊ ሰበካ ጉባኤ በከሰዓት...
14/10/2025

"በ2017 በጀት ዓመት የቅድስት ቤተ ክርስቲያን ተልዕኮን ያሳኩ ተግባራትን ማከናወናቸውን ልዩ ልዩ አህጉረ ስብከቶች ገለጹ፡፡

በዛሬው እየተካሄደ ባለው 44ኛው የመንፈሳዊ ሰበካ ጉባኤ በከሰዓት ውሎው በልዩ ልዩ አህጉረ ስብከቶች በ2017 በጀት ዓመት የተከናወኑ በርካታ የሥራ አፈጻጸም ሪፖርቶች እየቀረቡ ናቸው፡፡

በኢሉ አባቦር ሀገረ ስብከት 592 ዲቁና የተቀበሉ ሲሆን የቅድስት ቤተ ክርስቲያንን የ10 ዓመት መሪ ዕቅድ ዕውን እንዲሆን ሀገረ ስብከቱ ለካህናት እና ለልዩ ልዩ ሠራተኞች ሥልጠናዎችን መስጠቱ ተገልጿል።

ስብከተ ወንጌልን ተደራሽ በማድረግ ከ800 በላይ የሚሆኑ ምእመናንን የሥላሴ ልጅነትን አግኝተው ወደ ቅድስት ቤተክርስቲያን ኅብረት መቀላቀል ችለዋል፡፡

በተጨማሪም እየቀረበ ባለው የአህጉረ ስብከቶች ሪፖርት የሲዳማ ሀገረ ስብከት 1822 ምእመናንን በአፍ መፍቻ ቋንቋቸው በማስተማር የሥላሴ ልጅነትን አንዲያገኙ አድርጊያለሁ ብሏል፡፡

የደቡብ ወሎ ሀገረ ስብከት በበኩሉ 446 ምእመናን የሥላሴ ልጅነትን አጊንተው ወደ ቅድስት ቤተ ክርስቲያን እንዲቀላቀሉ ማስቻሉን ያስታወቀ ሲሆን የባሌ ሀገረ ስብከት ለ82 ዲያቆናት ማዕረገ ክብረ ክህነት እና ለ19 ደግሞ ማዕረግ ቅስና እንዲሰጣቸው ማድረግ መቻሉ ተነግሯል፡፡

በሌላ በኩል ደግሞ 6 አብያተ ክርስቲያናት ተባርከው አገልግሎት እንዲሰጡ፣32 ዲያቆናት ክብረ ክህነት እና 314 ቅስና እንዲያገኙ ተደርጓል ያለው የጎፋና አካባቢው ሀገረ ስብከት ሲሆን 9444 ምእመናንም ተጠምቀው የሥላሴን ልጅነት ማግኘቸውን አስታውቋል፡፡

5 አብያተ ክርስቲያናት ግንባታቸው ተጠናቆ አገልግሎት እንዲሰጡ እድርጊያለሁ ያለው ደግሞ የምሥራቅ ሸዋ ሀገረ ስብከት 163 የቅስና እና 166 የዲቁና ሥልጣነ ክህነትን መቀበላቸውን ገልጿል፡፡

የስብከተ ወንጌል አገልግሎትን በማጠናከር ረገድ ደግሞ 1063 ምእመናን ተጠምቀው የሥላሴ ልጅነትን ማግኘታቸውን አያይዞ አንስቷል።

85 ምእመናን ተጠምቀው የሥላሴን ልጅነትን ማስገኘቱን እና ከ25 በላይ የሚሆኑ ደቀመዛሙርትን አስተምሮ ማስመረቁን እየቀረበ ባለው የአህጉረ ስብከቶች ሪፖርት ላይ የድሬ ደዋ ሀገረ ስብከት ገልጿል፡፡

ማኅበረ ቅዱሳን አዲስ አበባ ማእከል፦
ቴሌግራም፦👇 https://t.me/MkAddisAbabaCenterMedia

አንድ ብለናል!            ✦        ✦    ✦            ✦የመጌላ ኩንዲ ራጉኤል ቤተክርስቲያን ዛሬ የመሠረት ድጋይ ተቀመጠ!ከሦስት ወራት በፊት የተጀመረው የስብከት ጣቢያ ...
10/10/2025

አንድ ብለናል!

✦ ✦

የመጌላ ኩንዲ ራጉኤል ቤተክርስቲያን ዛሬ የመሠረት ድጋይ ተቀመጠ!

ከሦስት ወራት በፊት የተጀመረው የስብከት ጣቢያ ማስፋፍያ ፕሮግራም ፍሬ ማፍራት ጀምሯል። በዚህ መሠረት ዛሬ የመጀመርያውን የስብከት ጣቢያ ወደ ቤተክርስቲያንነት ለመቀየር የመሠረት ድንጋይ ተቀመጠ።

ሕዝቡ ቤተክርስቲያን በማጣት ምክንያት ለዘመናት ከሁለት ሰዓታት በላይ ተጉዘው ለአምልኮም ሆነ ለቀብር ሲቸገሩ የነበረ ሲሆን ያንን ታሪክ የቀየር ተግባር ዛሬ ተሰርቶአል።

በጎሬ ወረዳ ማዕከል ማኅበረ ቅዱሳን የተጀመረው የስብከት ጣቢያ ማስፋፊያ በወረዳው 13 የስብከት ጣቢያ ለመክፈት ታቅዶ እየተሰራ ያለ ሲሆን ፕሮግራሙ በፕሮጄክት መልክ ተቀርጾ እየተሰራበት ይገኛል።

የዚህ ፕሮጄክት አካል የሆነው የመጌላ ኩንዲ የስብከት ጣቢያ በሦስት ወራት ውስጥ አድጎ ወደ ቤተክርስቲያንነት በማደግ ዛሬ ግንቦት 13/2015 ዓ. ም ሰፊ ሕዝብ በተገኘበት በቆሞስ አባ ገብረ ጻድቅ የመሠረት ድንጋይ ተቀምጦአል።
አሁን በዚህ ደረጃ ደርሰዋል እግዚአብሔር ይመስገን

Miidiyaa Hawaasaa irratti maqaa Diyaqon Tasfu Ze kiristos/ Tesfu Js jedhuun mana kiristaanaa keenya jechoota xureessan m...
10/10/2025

Miidiyaa Hawaasaa irratti maqaa Diyaqon Tasfu Ze kiristos/ Tesfu Js jedhuun mana kiristaanaa keenya jechoota xureessan maxxansaa kan turee fi jibba amantaa keenya irratti qabu, suuraa qulqulleettii haadha keenya Dubroo Maariyaamiin kutuun agarsiisaa kan ture, seeraan to'atamuun adabbiin hidhaa waggaa 1'f ji'a 6 itti murteeffamee jira.

Qaamni Mootummaa Aanichaa Dhimmicha hordofuun murtoo atattamaa dabarseef guddaa galateeffachaa murteen kenname hundumaa kan barsiisu ta'uu isaa fudhanneerra.

Manni lubummaa Aanaa hurrumuu, hawaasni magaalaa Hurrumuufi amantoonni Ortoodoksii magaalichaa jalqabaa hanga xumuraatti murtoon seeraa akka laatamuuf deeggarsa taasiftan hundaaf maqaa Biyya lallaba keenyaatiin isin galateeffanna.

Waajjirri Kominikeeshinii Mootummaa Aanaa Hurrumus dhimma kana nuuf gabaasuu keessaniif isin galateeffanna.
የኢሉ አባ ቦር ሀገረ ስብከት ሚድያ - Miidiyaa Biyya Lallaba Iluu Abbaa Boor
Fulbaana 2018
qulquloota Damee Goree

እንኳን አደረሳችሁ!
10/10/2025

እንኳን አደረሳችሁ!

ማኅበረ ቅዱሳን ዜማና ኪነ ጥበባት ማእከል ከኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ አገልግሎት ጋር በመተባበር "ዜማ ወጥበብ" የተሰኘ የስልክ መተግበሪያ አዘጋጀመተግበሪያው ማኅበሩ እስካሁን በተለያዩ የሕትመት...
10/10/2025

ማኅበረ ቅዱሳን ዜማና ኪነ ጥበባት ማእከል ከኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ አገልግሎት ጋር በመተባበር "ዜማ ወጥበብ" የተሰኘ የስልክ መተግበሪያ አዘጋጀ

መተግበሪያው ማኅበሩ እስካሁን በተለያዩ የሕትመት ውጤቶች ለመላው ዓለም ምእመናን ሲያደርስ የነበረውን የመዝሙርና የኪነ ጥበባት ውጤቶችን በተሻለ ሁኔታ ተደራሽ ለማድረግ ታስቦ የተዘጋጀ ሲሆን ዜማና ኪነ ጥበባት ማእከል አባላቱን በማስተባበር በ፳፻፲፯ ዓመተ ምሕረት ከኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ አገልግሎት ጋር በመተባበር ሲሠራ ቆይቶ ከመስከረም ፳፻፲፰ ዓመተ ምሕረት ዓ.ም ጀምሮ ለአገልግሎት ውሏል።

ማእከሉ ይህን የስልክ መተግበሪያ (Mobile Application) በመላው ዓለም የሚገኙ ኦርቶዶክሳዊያን የማኅበሩ መዝሙራዊና ኪነ ጥበባዊ ሥራዎችን ማለትም የማኅበሩን የመዝሙር ጥራዞች፣ በተለያየ ጊዜያት የተዘጋጁ የመዝሙር ካሴቶች፣ የዜማ መሳሪያዎች መዝሙራት፣ የልዩ ልዩ ቋንቋ መዝሙራት፣ የኪነ ጥበብ ሥራዎችና የመዝሙራዊና ኪነ ጥበባዊ ግንዛቤ ማስጨበጫ ማሠልጠኛዎችን የያዘ ሲሆን ከዚህ ወር (ከመስከረም ፳፻፲፰ ዓመተ ምሕረት) ጀምሮ ከፕላይ ሰቶር (Play store) ዜማ ወጥበብ ብሎ በመፈለግ ማውረድና መጠቀም ይቻላል።

👇👇👇👇👇👇👇
#ጎሬ ወረዳ ማዕከል ማኅበረ ቅ
ዱሳን follow

የአብነት ትምህርት ቤቱን እንደግፍ !!! በኢሉአባቦር ሀገረ ስብከት በአሌ ወረዳ ቤተ ክህነት በአገልጋይ እጥረት ምክንያት ተዘግተው የሚገኙትን የወረዳውንና ከወረዳው ውጭ ያሉትንም አብያተ ክር...
09/07/2024

የአብነት ትምህርት ቤቱን እንደግፍ !!!



በኢሉአባቦር ሀገረ ስብከት በአሌ ወረዳ ቤተ ክህነት በአገልጋይ እጥረት ምክንያት ተዘግተው የሚገኙትን የወረዳውንና ከወረዳው ውጭ ያሉትንም አብያተ ክርስቲያናት ለማስከፈት በ2014 ዓ/ም የመንግሥት ሠራተኞችን በማስተባበር በየወሩ በሚቆረጥ ገንዘብ የአብነት ትምህርት ቤት ከፍቶ ማስተማር የጀመረው የጎሬ ወረዳ ማዕከል ማኅበረ ቅዱሳን በ2015 ዓ/ም ከ20 በላይ ደቀ መዛሙርትን አስተምሮ በማስመረቅ፡ ወደ አገልግሎት ማሰማራቱ ይታወቃል።

እነሆ ዘንድሮም በእግዚአብሔር ፈቃድ ሁለተኛ ዙር ደቀ መዛሙርትን ተቀብሎ በማስተማር 6ኛ ወሩን ይዟል። ይሁን እጂ ከወቅቱ የኑሮ ውድነት ጋር ተያይዞ በየወሩ የሚገኘው ገንዘብ የተማሪዎቹን ቀለብ ለመቻል እስቸጋሪ እየሆነ በመምጣቱ አብነት ትምህርት ቤቱ ከባድ ፈተና ውስጥ ገብቷል። አብነት ትምህርት ቤቱ ከላይ የሚመጣ/የተመደበለት ምንም ቋሚ በጀት የሌለው ሲሆን ከላይ እንደገለጽነው በአከባቢው ምዕመናን ድጋፍ ብቻ ደቀ መዛሙርቱን እያስተማረ ነበር። ይሁን እንጂ ወጪው ከወረዳ ማዕከሉ ዐቅም በላይ እየሆነ ስለመጣ የአብነት ተማሪዎቹን ለመበተን ሊገደድ ነው።

በመላው ዓለም የምትገኙ ኦርቶዶክሳውያን ይህንን የአብነት ትምህርት ቤቱን የበጀት ችግር በመመልከት ከጎኑ በመሆን የበኩላችሁን እንድትደግፉ ፣ ይህችን ዓመት እንኳ ደቀ መዛሙርቱን አስተምረን በማስመረቅ ወደ አገልግሎት እንድናሰማራ ፤ የቀረውን የ6 ወር በጀት ለመፈለግ ለትብብር በቤተ ክርስቲያን ስም ጥሪያችንን እያቀረብን እንገኛለን።

ከዚህ በታች ባለው የባንክ ቁጥር የዐቅማችሁን በመደገፍ የአብነት ትምህርት ቤቱን አበረታቱ።

Address

Gore

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Waldaa Qulqullootaa Damee Goree የጎሬ ወረዳ ማዕከል ማኅበረ ቅዱሳን posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share