Ethiopian Evangelical Church Mekane Yesus- East Gambella Bethel Synod

Ethiopian Evangelical Church Mekane Yesus- East Gambella Bethel Synod Discover the official page of The Ethiopian Evangelical Church Mekane Yesus – East Gambella Bethel Synod (EGBS).

This church was established through the dedication and hard work of American Presbyterian missionary Don McClure in the 1950s.

Man bee program mar pagume kipera acook Jwøk nee ngate man nø mare joode kany.
31/08/2026

Man bee program mar pagume kipera acook Jwøk nee ngate man nø mare joode kany.

31/08/2026

Kiper ciik caala lamba, ni ö pwöci ni caal tar, ni ö juuki mo ree da pwöc ni caal jöör kwøw;
Pwöc Leec Wïc 6:23

እነዚህ ትእዛዞች መብራት ናቸውና፤
ይህችም ትምህርት ብርሃን፣
የተግሣጽ ዕርምትም የሕይወት መንገድ ናት፤
መጽሐፈ ምሳሌ 6: 23

የዲማ ቤቴል ፕሪስቤቴሪ አዲስ አመራሮችን መረጠ # # # # # # # # # # # # # # # # # # # # #የዲማ ቤቴል ፕሪስቤቴሪ ነሐሴ 22ቀን 2018 ዓ.ም.፣ ዓርብ ዕለት ልዩ ጉባኤ...
30/08/2026

የዲማ ቤቴል ፕሪስቤቴሪ አዲስ አመራሮችን መረጠ
# # # # # # # # # # # # # # # # # # # # #

የዲማ ቤቴል ፕሪስቤቴሪ ነሐሴ 22ቀን 2018 ዓ.ም.፣ ዓርብ ዕለት ልዩ ጉባኤ እና ልዪ የካውንስል ስብሰባ አካሂዷል። በዚህ መሠረት ለሚቀጥሉት አራት ዓመታት ፕሪስቤቴሪውን ለማገልገል አዲስ አመራሮችና የመምሪያ አስተባባሪዎች ተመርጠዋል።

ከምርጫው በኋላ አዲስ የተመረጡት አመራሮችና አስተባባሪዎች በሲኖዶሱ ፕረዚዳንት ቄስ ኝጎዎ ኡሞድ እና በሲኖዶሱ ወ.ተ.ቲ. መምሪያ ዳይሬክተር ቄስ አፓይ ኡጁሉ በይፋ የምደባ ሥነ ሥርዓት ተፈፅሟል።

በዚህ መሠረት የተመረጡት አመራሮች፦

ወ/ዊ ጆን ኡቾጊ — ስብሳቢ
መ/ር ፖኦጅዎክ ኡቲየፕ— ምክትል ሰብሳቢ
ወ/ሮ ቻም ኡጆሆ— ዓቃቤ-ንዋይ
ወ/ም ጀቢኮ ኡሞድ — ጸሐፊ
ወ/ም ኡቶው ኡጁሉ— የወንጌል አስተባባሪ
ወ/ም ኡጁሉ ኡሉል — የወጣቶች አስተባባሪ
ወ/ሮ ሀና ኡቶው — የልማት አስተባባሪ
ወ/ሮ ኡኮኝ ኡሞድ — የሴቶች አስተባባሪ

አዲስ ለተመረጡት አመራሮችና የመምሪያ አስተባባሪዎች ሁሉ ልባዊ የደስታ እና የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክታችንን እናቀርባለን።

ኃላፊነታቸውን በመረከብ ቤተክርስቲያንንና መላውን ማኅበረሰብ በታማኝነት ሲያገለግሉ፣ እግዚአብሔር ጥበብን፣ ብርታትን፣ አንድነትን፣ ትሕትናን እና ታማኝነትን እንዲሰጣቸው እንጸልያለን።

እግዚአብሔር የዲማ ቤቴል ፕሪስቤቴሪን ይባርክ፣ አዲሱን አመራር ያበርታ እና በሚቀጥሉት አራት ዓመታት የአገልግሎት ጉዞአቸውን ይምራ።

ለአዲስ ለተመረጣችሁ አመራሮች እንኳን ደስ አላችሁ!
እግዚአብሔር በአገልግሎታችሁ ይምራችሁ፣ ይባርካችሁም!

Dimma Bethel Presbytery Elects New Leaders
# # # # # # # # # # # # # # # # # # # # #

Dimma Bethel Presbytery held an Extraordinary Assembly on Friday, 28 August 2026, followed by a council meeting during which new leaders and departmental coordinators were elected to serve the presbytery for the coming four years.

Following the election, the newly elected leaders and coordinators were officially installed by Rev. Gnigwo Omod, President of EGBS, and Rev. Apay Ojulu, EGBS DMT Director.

The following leaders were elected:

Ev. John Ochogi — Chairperson
Pwojwøk Othiep — Deputy Chairperson
Mrs. Cham Ojho — Treasurer
Jibiko Omod — Secretary
Othow Ojulu — Evangelism Coordinator
Ojulu Olul — Youth Coordinator
Anna Othow — Development Coordinator
Okony Omod — Women’s Department Coordinator

We warmly congratulate all the newly elected leaders and departmental coordinators. We pray that God will grant them wisdom, strength, unity, humility, and commitment as they take up their responsibilities and faithfully serve the church and the wider community.

May God bless Dimma Bethel Presbytery, strengthen its new leadership, and guide them throughout the coming four years of ministry and service.

Congratulations to the newly elected leadership! May God lead and bless your service.

የኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተ ክርስቲያን መካነ ኢየሱስ 22ኛው መደበኛ የካውንስል ስብሰባ ከዚህ በታች በተዘረዘሩት የአገልግሎት መደቦች መሪዎችን በመምረጥ በስኬት ተጠናቋል። 1. ቄስ ታምራት ታ...
21/08/2026

የኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተ ክርስቲያን መካነ ኢየሱስ 22ኛው መደበኛ የካውንስል ስብሰባ ከዚህ በታች በተዘረዘሩት የአገልግሎት መደቦች መሪዎችን በመምረጥ በስኬት ተጠናቋል።

1. ቄስ ታምራት ታደለ የቤተ ክርስቲያኒቱ ጠቅላይ ጸሐፊ፤
2. ቄስ ወንድማገኝ ኡዴሳ የምሥራች ድምጽ ኮሙዩኒኬሽን አገልግሎት ዳይሬክተር፤
3.ቄስ ታገሰች ዳኘው የሴቶች አገልግሎት መምሪያ ዳይሬክተር፤
4. አቶ ጋሉንዴ ዋኬታ የእስቲዋርድሽፕና ቸርች ኤኮኖሚ መምሪያ ዳይሬክተር፤
5. ወጣት ኤፍሬም ታሪኩ የልጆችና ወጣቶች መምሪያ ዳይሬክተር፤ በመሆን ለቀጣይ አራት አመታት ቤተ ክርስቲያኒቱን የሚያገለግሉ ይሆናል።

የኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተ ክርስቲያን መካነ ኢየሱስ ለተመረጡት መሪዎች መልካም ምኞቷን እየገለጸች ለአገልግሎታቸው ስኬት ትጸልያለች!

21/08/2026

The 22nd EECMY Council Meeting has successfully concluded, and we thank God for the election of the following leaders who will serve for the coming four years:

1. Rev. Dr. Tamirat Tadele — General Secretary

2. Rev. Wondimagegn Udessa — YDCS Director

3. Rev. Tagessech Dagnew — Women’s Department Director

4. Mr. Galunde Waketa — Stewardship and Church Economy Director

5. Mr. Efrem Tariku — Children and Youth Department Director

May God grant them wisdom, strength, humility, and grace as they serve His church. May their leadership bring unity, spiritual growth, and fruitful ministry throughout the EECMY.

Glory to God for His faithfulness! 🙏

የ22ኛው የቤተ ክርስቲያኒቱ ካውንስል ተሳታፊዎች የጌታን እራት በጋራ ወስደዋል።ቀጣይ የ22ኛውን የቤተ ክርስቲያኒቱን ካውንስል ዘገባዎች ለመከታተል የሚከተሉትን አካውንቶች ፎሎ በማድረግ ይከታ...
18/08/2026

የ22ኛው የቤተ ክርስቲያኒቱ ካውንስል ተሳታፊዎች የጌታን እራት በጋራ ወስደዋል።

ቀጣይ የ22ኛውን የቤተ ክርስቲያኒቱን ካውንስል ዘገባዎች ለመከታተል የሚከተሉትን አካውንቶች ፎሎ በማድረግ ይከታተሉ:-
Facebook - https://www.facebook.com/share/1GDpuFoseh/
Telegram - https://t.me/EECMYeth
YouTube News- https://youtube.com/?si=cPuWOIVvHYDI01nd
YouTube Education - https://youtube.com/?si=0XKpyBECeLaTIZFg

የኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተ ክርስቲያን መካነ ኢየሱስ 22ኛው መደበኛ የካውንስል ስብሰባ ዛሬ ማለዳ በጸሎት መርሃግብር ተጀምሯል።*  *  ***በትንቢተ ኤርሚያስ 6፥16 “የቀደመችውንም መንገድ...
18/08/2026

የኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተ ክርስቲያን መካነ ኢየሱስ 22ኛው መደበኛ የካውንስል ስብሰባ ዛሬ ማለዳ በጸሎት መርሃግብር ተጀምሯል።
* * ***
በትንቢተ ኤርሚያስ 6፥16 “የቀደመችውንም መንገድ ፈልጉ” የሚለውን ጥቅስ መሪ ቃል ያደረገው የቤተ ክርስቲያንቱ 22ኛ መደበኛ የካውንስል ስብሰባ፤ ዛሬ በጉዲና ቱምሳ ሁለገብ የስልጠና ማዕከል ጅማሬውን አድርጓል። ስብሰባውም ለቀጣይ ዓራት ቀናት እስከ ነሐሴ 16 ቀን 2018 ዓ.ም የሚቀጥል ሲሆን በርካታ ጉዳዮችን እንደሚዳስስ ይታመናል።

በማለዳውም የጸሎት መርሃገብር፤ በመሪ ጥቅሱ መሰረት የእግዚአብሔር ቃል ትምህርት፤ በካየር አገልግሎትም ዝማሬዎች የቀረቡ ሲሆን፤ ከቤተ ክርስቲያኒቱ ሲኖዶሶች በተነሱ የጸሎት ጥያቄዎች ዙሪያ በጋራ ተጸልዬአል። በጸሎቱም የቤተ ክርስቲያንን አንድነት፤ የሀገራችንን ሰላም፤ በመካሄድ ላይ የሚገኘውን አገራዊ የምክክር ጉባኤው፤ በወንጌል ማዳረስ አገልግሎት እና ሌሎች ተጨማሪ አርዕስቶች ዙሪያ ጸሎት ተደርጓል።

በመደበኛ የስብሰባ ጊዜውም ካውንስሉ ባለፉት 12 ወራት የተከናወኑ ተግባራትንና ያጋጠሙ ተግዳሮቶችን ከሚቀርበው መርሃ ንግግርና ሪፖርቶች አድምጦ የሚመክር እና ውሳኔዎችን የሚያስተላልፍ ይሆናል።

EGBS, Gilo Bethel Presbetery hosts a Spiritual conference at Pinyudo Bethel Mekane Yesus Congregation.
15/08/2026

EGBS, Gilo Bethel Presbetery hosts a Spiritual conference at Pinyudo Bethel Mekane Yesus Congregation.

Gilo Bethel Presbytery in collaboration with EGBS conducted door to door outreach mission towards congregations that nee...
10/08/2026

Gilo Bethel Presbytery in collaboration with EGBS conducted door to door outreach mission towards congregations that need evangelism support successful completed. His name be glorified.

A Blessed Visit to Abobo Bethel Presbytery and Congregation 8 August 2026 # # # # # # # # # # # # # # # # # # # # # # # ...
08/08/2026

A Blessed Visit to Abobo Bethel Presbytery and Congregation 8 August 2026
# # # # # # # # # # # # # # # # # # # # # # # # # # # #

The leaders and team from the East Gambella Bethel Synod and Olivet Presbyterian Church paid a visit to Abobo Bethel Presbytery and Abobo Bethel Congregation.

We are grateful for the warm welcome, love, hospitality, and fellowship shown by the leaders and members of the congregation. Your kindness and service are deeply appreciated.

May God richly bless you for your dedication and service to His people. We also thank the District Administrator for being present with and supporting our guests during their visit.

May God continue to bless, strengthen, and unite us in His service. Amen.

Address

Gambela

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Ethiopian Evangelical Church Mekane Yesus- East Gambella Bethel Synod posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Shortcuts

Share