Shinshicho MKC

Shinshicho MKC ከተመሠረተው በቀር ማንም ሌላ መሠረት ሊመሠርት አይችልም፤ እርሱ ኢየሱስ ክርስቶስ ነው። 1 ቆሮ. 3:11

  በማድረግ ለሌሎችም ያድርሱ "እግዚአብሔር በደስታ የሚሰጠውን ይወዳልና እያንዳንዱ በልቡ እንዳሰበ ይስጥ ፥ በኀዘን ወይም በግድ አይደለም።"                               ...
26/07/2026

በማድረግ ለሌሎችም ያድርሱ

"እግዚአብሔር በደስታ የሚሰጠውን ይወዳልና እያንዳንዱ በልቡ እንዳሰበ ይስጥ ፥ በኀዘን ወይም በግድ አይደለም።"
2 ቆሮ 9:7

በሺንሽቾ ምስራቅ መሠረተ ክርስቶስ ቤተ-ክርስቲያን ዛሬ ዕለት እሁድ ሐምሌ 19/2018 ዓ.ም የ Sound System ግዥ ልዩ የሆነ ገቢ ማሰባሰቢያ ፕሮግራም ተደርጓል።

በዚህ ፕሮግራም የቤተ-ክርስቲያኒቱ ምዕመናን እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶችም ታደመዋል።

የቤተ-ክርስቲያንን ጥሪ አክብረውና ታዘው የተገኙ አባቶች፣ እናቶች፣ወጣቶችና ሕፃናት በእጃቸው ያለውን የፍቅር ስጦታ አበርክተው በመጀመሪያ ዙር ገቢ ማሰባሰቢያ በአይነትና በጥሬ ገንዘብ በአጠቃላይ ከ 500,000 ብር በላይ ተሰብስቧል።

ይህንን መልዕክት የምትመለከቱ ሁሉ አቅም በፈቀደው አገልግሎቱን ትደግፉ ዘንድ በእግዚአብሔር ፍቅር እንጠይቃለን ።

➊ የንግድ ባንክ አካውንት -1000040084227
➋ብርሃን ባንክ አካውንት -1300850008195

እግዚአብሔር በደስታ የሚሰጠውን ይወዳልና እያንዳንዱ በልቡ እንዳሰበ ይስጥ፥ በኀዘን ወይም በግድ አይደለም። 2 ቆሮ 9:7 ለ Sound System ግዥ ቤተ-ክርስቲያን ላቀረበችው ጥሪ   የመጀ...
26/07/2026

እግዚአብሔር በደስታ የሚሰጠውን ይወዳልና እያንዳንዱ በልቡ እንዳሰበ ይስጥ፥ በኀዘን ወይም በግድ አይደለም። 2 ቆሮ 9:7

ለ Sound System ግዥ ቤተ-ክርስቲያን ላቀረበችው ጥሪ
የመጀመሪያ ዙር 30,400 ብር ገቢ አድርገዋል ።

እኔም ከቤተ-ክርስቲያን ጥሪ ጎን ልሁን ለምትሉ ወገኖች

➊ የንግድ ባንክ አካውንት -1000040084227
➋ብርሃን ባንክ አካውንት -1300850008195

26/07/2026

ለ Sound System ግዥ
የሙሉ ጊዜ አገልጋዮችና መሪ ሽማግሌዎች በመጀመሪያ ዙር
155 ሺ ብር ገቢ አድርገዋል !!

እግዚአብሔር በደስታ የሚሰጠውን ይወዳልና እያንዳንዱ በልቡ እንዳሰበ ይስጥ፥ በኀዘን ወይም በግድ አይደለም። 2 ቆሮ 9:7 ለ Sound System ግዥ ቤተ-ክርስቲያን ላቀረበችው ጥሪ  #ሕፃና...
26/07/2026

እግዚአብሔር በደስታ የሚሰጠውን ይወዳልና እያንዳንዱ በልቡ እንዳሰበ ይስጥ፥ በኀዘን ወይም በግድ አይደለም። 2 ቆሮ 9:7

ለ Sound System ግዥ ቤተ-ክርስቲያን ላቀረበችው ጥሪ #ሕፃናት የመጀመሪያ ዙር 10,125 ብር ገቢ አድርገዋል ።

እኔም ከቤተ-ክርስቲያን ጥሪ ጎን ልሁን ለምትሉ ወገኖች

➊ የንግድ ባንክ አካውንት -1000040084227
➋ብርሃን ባንክ አካውንት -1300850008195

26/07/2026

በፀሎት ቤታችን እግዚአብሔርን ከቅዱሳን ጋር አብረን ለማመስገን በጊዜ ወደ ቤተ-ክርስቲያን
🏫 🎤 🥁 🎸 🎺 🎹

ሐምሌ 19/2018

የሺንሽቾ ምስራቅ መሠረተ ክርስቶስ ቤተ-ክርስቲያን መደበኛ የወጣቶች ቻፕል ዘወትር አርብ ከ 11:00 እስከ ምሽቱ 1:00 ድረስ ይካሄዳል።ሰባኪ ፦ ብሩክ አባይነህርዕስ፦ እግዚአብሔር ይገስፀን...
25/07/2026

የሺንሽቾ ምስራቅ መሠረተ ክርስቶስ ቤተ-ክርስቲያን
መደበኛ የወጣቶች ቻፕል ዘወትር አርብ ከ 11:00 እስከ ምሽቱ 1:00 ድረስ ይካሄዳል።

ሰባኪ ፦ ብሩክ አባይነህ
ርዕስ፦ እግዚአብሔር ይገስፀን
መነሻ ጥቅስ ፩ቆሮ 11:32

እግዚአብሔር በረከቱን ሕይወትንም እስከ ዘላለም ባዘዘው በወንድሞች ሕብረት ውስጥ የበረከቱ ተካፋይ እንሁን !!

🗓 ሐምሌ 17/2018 ዓ.ም

መልእክቱ ለሁሉም ቅዱሳን ወዳጆች እንዲደርስ   🙏 !የሺንሺቾ ምስራቅ መሠረተ ክርስቶስ ቤተ-ክርስቲያን የአምልኮ አዳራሽ በቅርቡ ማስመረቃችን ይታወቃል።ከዚህ ቀደም ለአመታት ስንጠቀምበት የነበ...
25/07/2026

መልእክቱ ለሁሉም ቅዱሳን ወዳጆች እንዲደርስ
🙏

!

የሺንሺቾ ምስራቅ መሠረተ ክርስቶስ ቤተ-ክርስቲያን የአምልኮ አዳራሽ በቅርቡ ማስመረቃችን ይታወቃል።

ከዚህ ቀደም ለአመታት ስንጠቀምበት የነበረው Sound System ከአዲሱ የአምልኮ አዳራሽ ጋር በጥራት ስላልተመጣጠነ አዲስና ዘመናዊ የ Sound System መግዛት አስፈላጊ ሆኖ ተገኝቷል።

ነገ ዕለተ እሁድ ሐምሌ 17/2018 ቤተ-ክርስቲያን ይህንን ችግር ለመቅረፍ ልዩ የገቢ ማሰባሰቢያ ፕሮግራም አዘጋጅተናል ።

ስለዚህ በዚህች ቤተ-ክርስቲያን ጥላ ሥር ያደጋችሁ፣ የተገለገላችሁና ያገለገላችሁ ቅዱሳን ሁሉ የበኩላችሁን ታሪካዊና መንፈሳዊ አሻራ እንድታኖሩ ቤተ-ክርስቲያን በአክብሮት ጥሪዋን ታቀርባለች።

➊ የንግድ ባንክ አካውንት -1000040084227
➋ብርሃን ባንክ አካውንት -1300850008195

24/07/2026

የጌታን ስም የሚጠራም ሁሉ ይድናል።

የሐዋርያት ስራ 2:21

19/07/2026

"የጌታም እጅ ከእነርሱ ጋራ ነበረ፤ ቍጥራቸውም እጅግ ብዙ የሆኑ ሰዎች አምነው ወደ ጌታ ተመለሱ። "

ሐዋርያት ሥራ 11:21

የጌታ እጅ 🙏🙏

የሺንሽቾ መሠራቅ መሠረተ ክርስቶስ ቤተ-ክርስቲያን መደበኛ የእሁድ አምልኮ ፕሮግራምየእግዚአብሔር ቃል ፦ በ ወ/ዊ አበራ አቡሌርዕስ፦ ቅዱስ መንፈስህን ከእኔ አትውሰድብኝ !መነሻ ክፍል፦ " ከ...
19/07/2026

የሺንሽቾ መሠራቅ መሠረተ ክርስቶስ ቤተ-ክርስቲያን
መደበኛ የእሁድ አምልኮ ፕሮግራም

የእግዚአብሔር ቃል ፦ በ ወ/ዊ አበራ አቡሌ

ርዕስ፦ ቅዱስ መንፈስህን ከእኔ አትውሰድብኝ !

መነሻ ክፍል፦
" ከፊትህ አትጣለኝ፥ ቅዱስ መንፈስህንም ከእኔ ላይ አትውሰድብኝ። " መዝ 51:11

" የእግዚአብሔርም መንፈስ ከሳኦል ራቀ፥ ክፉም መንፈስ ከእግዚአብሔር ዘንድ አሠቃየው። " 1 ሳሙ 16:14

🗓 ሐምሌ 12/2018 ዓ.ሞ

Address

Durame
SHINSHICHO

Telephone

+251941001459

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Shinshicho MKC posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Place Of Worship

Send a message to Shinshicho MKC:

Shortcuts

Share