26/07/2026
በማድረግ ለሌሎችም ያድርሱ
"እግዚአብሔር በደስታ የሚሰጠውን ይወዳልና እያንዳንዱ በልቡ እንዳሰበ ይስጥ ፥ በኀዘን ወይም በግድ አይደለም።"
2 ቆሮ 9:7
በሺንሽቾ ምስራቅ መሠረተ ክርስቶስ ቤተ-ክርስቲያን ዛሬ ዕለት እሁድ ሐምሌ 19/2018 ዓ.ም የ Sound System ግዥ ልዩ የሆነ ገቢ ማሰባሰቢያ ፕሮግራም ተደርጓል።
በዚህ ፕሮግራም የቤተ-ክርስቲያኒቱ ምዕመናን እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶችም ታደመዋል።
የቤተ-ክርስቲያንን ጥሪ አክብረውና ታዘው የተገኙ አባቶች፣ እናቶች፣ወጣቶችና ሕፃናት በእጃቸው ያለውን የፍቅር ስጦታ አበርክተው በመጀመሪያ ዙር ገቢ ማሰባሰቢያ በአይነትና በጥሬ ገንዘብ በአጠቃላይ ከ 500,000 ብር በላይ ተሰብስቧል።
ይህንን መልዕክት የምትመለከቱ ሁሉ አቅም በፈቀደው አገልግሎቱን ትደግፉ ዘንድ በእግዚአብሔር ፍቅር እንጠይቃለን ።
➊ የንግድ ባንክ አካውንት -1000040084227
➋ብርሃን ባንክ አካውንት -1300850008195