Pastor Riesom Negash Page

Pastor Riesom Negash Page በፊቱ ቅዱሳንና ነውር አልባ እንድንሆን ዓለም ከመፈጠሩ አስቀድሞ በእርሱ መርጦናልና። ኤፌሶን 1:-4
(2)

 !🇨🇦🇨🇦🇨🇦🇨🇦🍁🍁🍁🍁 ! ! !“አሁን ግን እናንተ በፊት ርቃችሁ የነበራችሁ በክርስቶስ ኢየሱስ ሆናችሁ በክርስቶስ ደም ቀርባችኋል።”   ኤፌ 2፥13 ! ! ! ! !!
18/05/2026

!🇨🇦🇨🇦🇨🇦🇨🇦🍁🍁🍁🍁
!
!
!
“አሁን ግን እናንተ በፊት ርቃችሁ የነበራችሁ በክርስቶስ ኢየሱስ ሆናችሁ በክርስቶስ ደም ቀርባችኋል።”
ኤፌ 2፥13
!
!
!
!
!!

 ! ! 🇨🇦🇨🇦🇨🇦🇨🇦🇨🇦🇨🇦🇨🇦!“በውኑ ለእግዚአብሔር የሚሳነው ነገር አለን?    ዘፍ18፥14
17/05/2026

!
!
🇨🇦🇨🇦🇨🇦🇨🇦🇨🇦🇨🇦🇨🇦!
“በውኑ ለእግዚአብሔር የሚሳነው ነገር አለን?
ዘፍ18፥14

17/05/2026

ቸርነትህና ምሕረትህ በሕይወቴ ዘመን ሁሉ ይከተሉኛል፥ በእግዚአሔርም ቤት ለዘላለም እኖራለሁ።
መዝ23፡6

17/05/2026
10/05/2026

“ ይህ በሰው ዘንድ አይቻልም በእግዚአብሔር ዘንድ ግን ሁሉ ይቻላል አላቸው።”
ማቴ19፥26
ለእናንተ ያልተቻለ ነገር ሁሉ ለእግዚአብሔር ሁሉ ይቻላል!!

06/05/2026

“ለምኑ፥ ይሰጣችሁማል፤ ፈልጉ፥ ታገኙማላችሁ፤ መዝጊያን አንኳኩ፥ ይከፈትላችሁማል።”
ማቴ 7፥7
\\ይከፈትላችኋል>>>

 🇨🇦🇨🇦🇨??🇨🇦🇨🇦 ! ?                    1ዜና 29:1-9እራስን ለእግዚአብሔር መቀደስ ማለት ህይወትን፣ ሃሳብን፣ እና ድርጊትን ከዓለም ክፉ ስርአት በመለየት ለእግዚአብሔር ፈ...
05/05/2026

🇨🇦🇨🇦🇨??🇨🇦🇨🇦
!
?
1ዜና 29:1-9
እራስን ለእግዚአብሔር መቀደስ ማለት ህይወትን፣ ሃሳብን፣ እና ድርጊትን ከዓለም ክፉ ስርአት በመለየት ለእግዚአብሔር ፈቃድና አገልግሎት አሳልፎ መስጠት ማለት ነው፡፡ ይህ የክርስትና ህይወት ዋነኛ መገለጫ ሲሆን፣ ለኃጢአት በመሞትና በአዲስ መንፈስ በመመላለስ እግዚአብሔርን ደስ በማሰኘት ህይወት
መኖር ነው።

“ከክርስቶስ ጋር ተሰቅዬአለሁ፤ እኔም አሁን ሕያው ሆኜ አልኖርም ክርስቶስ ግን በእኔ ይኖራል፤ አሁንም በሥጋ የምኖርበት ኑሮ በወደደኝና ስለ እኔ ራሱን በሰጠው በእግዚአብሔር ልጅ ላይ ባለ እምነት የምኖረው ነው።”
ገላትያ 2፥20

!
?
1 Chronicles 29:1-9
To be consecrated to God means to separate one’s life, thoughts, and actions from the evil system of the world and to surrender oneself to the will and service of God. This is the main manifestation of the Christian life, which is to live a life pleasing to God by dying to sin and walking in a new spirit.

“I have been crucified with Christ; nevertheless I live; yet not I, but Christ liveth in me: and the life which I now live in the flesh I live by faith in the Son of God, who loved me and gave himself for me.”
Galatians 2:20

“ የእስራኤልም ንጉሥ የሮሜልዩ ልጅ ፋቁሔ ኢየሩሳሌምን ሊወጉ ወጡ፥ ሊያሸንፉአትም አልቻሉም።”   ኢሳ7፥1 ! !
02/05/2026

“ የእስራኤልም ንጉሥ የሮሜልዩ ልጅ ፋቁሔ ኢየሩሳሌምን ሊወጉ ወጡ፥ ሊያሸንፉአትም አልቻሉም።”
ኢሳ7፥1
!
!

01/05/2026

“ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ ይህ ምክር አይጸናምና አይሆንም።”
ኢሳ 7፥7
በኢየሱስ ስም ክፉ ምክራቸው አይሰራም!!

29/04/2026

“መክበቡንስ ከበቡኝ፥ በእግዚአብሔርም ስም አሸነፍኋቸው፤”
መዝ 118፥11

26/04/2026

“ማናቸውንም ነገር በስሜ ብትለምኑ እኔ አደርገዋለሁ።”
ዮሐንስ 14፥14

Address

Chqala Street
Debre Zeyit

Telephone

+251961951514

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Pastor Riesom Negash Page posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Place Of Worship

Send a message to Pastor Riesom Negash Page:

Share