Christ Revealing Christians Network

  • Home
  • Christ Revealing Christians Network

Christ Revealing Christians Network It is an official page of Nebiyu Meaza.0926246976-phone

31/07/2026

በዓላማችሁና ለማደግ በምታደርጉት የየእለት ጥረት የሚያላግጡና የሚያሾፉ ሰዎችን:ቶሎ፡ተለዩዋቸው፡፡

Amen
30/07/2026

Amen

Amen
30/07/2026

Amen

"በሄድህበት ሁሉ ሕይወትህ እንዲተርፍልህ አደርጋለሁ" (ኤር 45:5 አ መ ት)።ይህ ቃል የተነገረው ለነቢዩ ኤርምያስ ጸሐፊ ለነበረው ለባሮክ ነው። የተነገረውም በግብፅ ምድር ተሰድዶ ባለበት ...
30/07/2026

"በሄድህበት ሁሉ ሕይወትህ እንዲተርፍልህ አደርጋለሁ" (ኤር 45:5 አ መ ት)።

ይህ ቃል የተነገረው ለነቢዩ ኤርምያስ ጸሐፊ ለነበረው ለባሮክ ነው። የተነገረውም በግብፅ ምድር ተሰድዶ ባለበት ነው። ይህ የተነገረው በግብፅ ምድር ሳለ እግዚአብሔር በሥጋ ለባሽ ሁሉ ላይ ክፉ ነገር እንደሚያመጣ በተናገረ ጊዜ ነው።

ሥጋ ለባሽ ሁሉ ላይ ክፉ ነገር ሲመጣ ለባሮክ የተገባው የተስፋ ቃል፣ "አንተ የትም ቦታ ብትሄድ ነፍስህን ወይም ሕይወትህን አድናለሁ ወይም በሌላው እንዳትነካ ለአንተው ለራስህ ምርኮ አድርጌ እሰጣለሁ" የሚል ነው።

እግዚአብሔር እንድትተርፍ የሚያደርጋትን ነፍስ ወይም ሕይወት ማንም ሊነካትም ሆነ ሊጎዳት አይችልም። ለባሮክ ይህ የተስፋ ቃል የተገባው እርሱ ለእግዚአብሔርም ሆነ ለኤርምያስ ታማኝ ስለሆነና በታማኝነት ስላገለገለ ነው።

እግዚአብሔር ለታመኑለትና በታማኝነት ላገለገሉትና ለሚያገለግሉት ሁሉ ዛሬም ታማኝ ነው። ለክፉ አሳልፎ አይሰጣቸውም። ብቻ ለእግዚአብሔር ታማኞች እንሁን፣ በታማኝነትም እናገልግለው። ክብር ለእግዚአብሔር ይሁን። አሜን!!!

29/07/2026

Shout out to my newest followers! Excited to have you onboard! Dirigit Dinberu Sone, Aklilu Tunsisa, Gospel-Servant Bereket Bekele, Nebiyu Meaza Gebremickael, Nebiyu Jesus Jesus, Zekariyas Ayza, Kaleb Kelele, Israel Tamirat, Feben Pawulos, Tamirat Asefa, Abebayehu Temesgen

28/07/2026

Big shout out to my newest top fans! Mehamed Adisu, Tekile Matiyos, Damene Kurbe, Amanesh Gechi, Aster Mitiku, Mikir Best, Lukas Ayza, Adugna Asefa, Almetu Mrkos Almetu, Marshal Dergo, ሰርካለም ሰድ, Teketel Hafiso, ይሰሐቅ ደመቀ, Atryu Atryu, ጫላ ለሜሳ ፈይሳ, Tame Man, ዳኒ ቦይ ዳኒ ማይኛ, Eyasu Tadele, Tihun Adinew Odisa

Address

Addisabeba

0000

Telephone

+251900000000

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Christ Revealing Christians Network posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Shortcuts

  • Want your place of worship to be the top-listed Place Of Worship?

Share