Biyya Lallaba Buunnoo Beddellee የቡኖ በደሌ ሀገረ ስብከት

  • Home
  • Ethiopia
  • Bedele
  • Biyya Lallaba Buunnoo Beddellee የቡኖ በደሌ ሀገረ ስብከት

Biyya Lallaba Buunnoo Beddellee የቡኖ በደሌ ሀገረ ስብከት ይህ የቡኖ በደሌ ሀገረ ስብከት የፌስቡክ ገጽ ነው
(1)

++++  Tajaajilaa Manasaaf Hin Dhabu              +++ #እግዚአብሔር ለቤቱ አገልጋይ አያጣም!»    በእግዚአብሔር መልካም ፈቃድ እና ቸርነት፣ ለገቺ ወረዳ የሴቶ...
06/08/2026

++++ Tajaajilaa Manasaaf Hin Dhabu
+++ #እግዚአብሔር ለቤቱ አገልጋይ አያጣም!»
በእግዚአብሔር መልካም ፈቃድ እና ቸርነት፣ ለገቺ ወረዳ የሴቶች ገዳም የተከናወኑት ዋና ዋና የልማትና የመንፈሳዊ አገልግሎት ሥራዎች፡
​ የገዳሙ ግንባታ እና የልማት ሥራዎች
++++ #በአባታችን በኢንጂነር መላኩ ፍጹም በጎ ፈቃድና ሙሉ አስተዋጽኦ፡
• ​የቦታ ዝግጅት እና የዲዛይን ሥራ፣
• እማሆይ አህተ ማርያም ከነቤተሰቦቻቸው የመሬት ስጦታ
• ​የገዳሙ ዋና ግንባታ፣
• ​5 ሰፋፊ የመነኮሳት መኖሪያ ዶርሞች (መኝታ ክፍሎች)፣
• ​እንዲሁም የተለያዩ የአትክልት እና የልማት ቦታዎች፣
​ከዲዛይን ዝግጅት አንስቶ እስከ ሥራው መጠናቀቅ ድረስ በገንዘብ፣ በእውቀት እና ሙሉ በሙሉ በራሳቸው ወጪ ተሰርተው ተጠናቅቀዋል።

++++​. ታላቁ የምረቃ በዓል
​እነዚህ ሁሉ የተጠናቀቁ የልማት ሥራዎች መጪው ጥር 16 ቀን 2019 ዓ.ም በደመቀ ሁኔታ ይረቃሉ።
+++++​. #የመንፈሳዊ ንዋያተ ቅድሳት እና መጻሕፍት ድጋፍ
​በአባታችን በአባ በለጠ ገብረ መድኅን አሳሳቢነት እና የንስሐ ልጆቻቸውን በማስተባበር፡
• ​ከታላቁ ደብረ ሊባኖስ ገዳም አስፈላጊ መንፈሳዊ መጻሕፍት አስደግሰው፣
• ​አንድ አጎበር (የድርገት መውረጃ) እና አትሮኖስ (መጽሐፍ ማንበቢያ) በመግዛት፣
​ለታላቁ የጸሎት፣ የልማት እና የወንጌል ገበሬ ለሆኑት ለቡኖ በደሌ እና ለቄለም ወለጋ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ለብፁዕ አቡነ ኤፍሬም በማስረከብ የአባትነት ግዴታቸውን ተወጥተዋል።
​. +++ #የብፁዕነታቸው ምስጋና እና ቡራኬ
​ብፁዕ አቡነ ኤፍሬምም ለተደረገው መንፈሳዊ እና ቁሳዊ ድጋፍ በሀገረ ስብከቱ እና በአካባቢው ምዕመናን (ሕዝበ ክርስቲያን) ስም ከልብ የመጨረሻ ምስጋና በማቅረብ ጸሎተ ማርያም አድርገው ቡራኬ ሰጥተዋል።

++++ Tajaajilaa Manasaaf Hin Dhabu
​Eebba fi fedha Waaqayyootiin, tajaajila kanaan dura eegalame keessatti:
• ​** fi Misooma: Kabajamoo Abbaa keenya Injiinar Melaakuutiin iddoon kawwallaa (gaadamii), ijaarsa gaadamichaa, doormii bal'aa 5 kan monoksootni keessa jiraatan, fi kuduraalee fi muduraalee adda addaa dabalatee, hojiin dizaayinii irraa eegalee hamma xumuraatti beekumsa fi maallaqa isaaniitiin guutummaatti raawwatamee dhihaateera.

• ​** fi Deeggarsa: Gaadamiin dubartoota Aanaa Gechii kun fuuldura keenya Ammajji 16/2019 A.L.I eebbifamuuf jiru kannaf hordoffii fi kaka'umsa Abbaa keenya Abbaa Belettee G/Medhin fi ijjolle gabbii isaaniitiin gaadami guddaa Debre Libaanos irraa kitaabota afurawwa barbachisaa ta'an, dabalataanis Agobara (ድርገት መወረጃ) fi Atronoosii (Iddoo Kitaaba Dubbisaa) bituudhaan deeggarsa taasifameera.

• ​** Kenniinsa: Deeggarsi kun Abba Wangeelaa, Kadhannaa fi Misoomaaf gahee guddaa kan qaban, Phaaphasi Biyya lallabaa Buunnoo Beddeellee fi Qellem Wollega kan ta'an Abune Efreemif kennuudhaan, gaheen abbuumma isaanii bahataniiru.
​Galaata fi Eebba:
+++ fi deeggarsa hafuuraa taasifame kanaan Abboon keenyas erga galateeffatanii booda, maqaa kutaa lallabaa fi uummata kiristaanaa naannichatiin eebba fi kadhannaa Maariyaam taasisaniiru.

***  sooma Dubroo Maariyaam yeroo gannaa kanaan isaan gahe.​Kaka'umsa Abbaa Keenya kabajamoo Abune Eefremii fi qindeessu...
05/08/2026

*** sooma Dubroo Maariyaam yeroo gannaa kanaan isaan gahe.
​Kaka'umsa Abbaa Keenya kabajamoo Abune Eefremii fi qindeessummaa Diyaaqon Eermiyaas tiin, naannoo Askoo Qulqulluu Gabri'eel irraa gargaarsi sooma Filsetaa manneen kiristaanaa 33f oolu: zabibii , ixaana, xuaafa , shaamaa fi dibata qulqulluu dabalatee meeshaaleen tajaajilaa Abbaa keenya Eebbiffammotii dabarsanii kennuun dirqama kiristaanummaa isaanii bahatanii jiru.

*** gatii tajaajilaa fi dadhabbii isaanii isaaniif haa kaffalu; eebba isaaniis haa baay'isu!
** fi kadhaan isaanii, akkasumas hojiin gaariin isin ergitan hunda keenya irratti jabaatee haa jiraatu; Qulqulluu Gabri'eel inni tajaajiltan eebba fi eegumsa isaa isin irraa hin fageessin.
*** kutaa lallabaa fi uummata kiristaana naannichatiin galatoomaa isiin jenna; Abbaa keenyan kabajamootiinis kadhaan Maariyaam godhameefi jiira.

*** #እንኳን ለእመቤታችን ለዲንግል ማርያም ወረኀ ጾም አደረሳችሁ ።
በብጹዕ አባታችን በአቡነ ኤፍሬም አሳሳቢነት በዲያቆን ኤርምያስ አስተባባሪነት ከአስኮ ቅዱስ ገብርኤል አከባቢ ለ33 አቢያተ ክርስቲያናት ለፈልሰታ ጾም መገልገያ ዘቢብ ፣ዕጣን ፣ጡዋፍ፣ሻማ፣ቅባቅዱስን ጨምሮ መገልገያ ለብጹዕነታቸው በማስረከብ ክርስቲያናዊ ግዴታቸውን ተወጥተዋል ።
እግዚአብሔር አምላክ የአገልግሎታቸውን ዋጋና ድካም ይክፈላቸው፤ በረከታቸውንም ያብዛላቸው!
የብፁዕነታቸው አባታዊ ጸሎትና በረከት፡ የላካችሁትም መልካም ሥራ በሁላችን ላይ ጸንቶ ይኑር፤ ያገለገሉት ቅዱስ ገብርኤል በረከቱንና ጥበቃውን አይለያችሁ
በሀገረ ስብከቱና በአካባቢው ሕዝበ ክርስቲያን ስም እናመሰግናለን በብጹዕ አባታችንም ጸሎተ ማርያም ተደግሞላቸዋል።

**** #አሳዛኝ ክስተት +++++++++  **** ።በሰሜን ሸዋ ጻድቃኔ ደብረ ምጥማቅ ቅድስት ማርያም ገዳም ድንገት በተከሰተ ርዕደ መሬትና የመሬት መንሸራተት አደጋ የ14 ሰው ሕይወት ሲያል...
03/08/2026

**** #አሳዛኝ ክስተት +++++++++

**** ።
በሰሜን ሸዋ ጻድቃኔ ደብረ ምጥማቅ ቅድስት ማርያም ገዳም ድንገት በተከሰተ ርዕደ መሬትና የመሬት መንሸራተት አደጋ የ14 ሰው ሕይወት ሲያልፍ በ5 ሰው ላይ ከፍተኛ ጉዳት መድረሱ ተገለጸ።

ይሄን አስመልክተው ብፁዕ አቡነ ቀሌምጦስ የሀገረጠስብከቱ ሊቀ ጳጳስ የተሰማቸውን መሪር ኀዘን ገልጸዋል።

💠💠💠💠💠💠💠💠💠💠💠💠💠💠💠💠💠

***** #በጌታ የሚሞቱ ብፁዓን ናቸው ። ከድካማቸው ያርፉ ዘንድ ሥራቸው ይከተላቸዋልና ። ራዕ ፲፫ ÷ ፲፬

ከክረምቱ መግባት ጋር ተያይዞ በተከሰተው ከፍተኛ የዝናብ መዝነብና የመባርቅት ድምፅ በታላቋ ገዳማችን በጻድቃኔ ደብረ ምጥማቅ ቅድስት ማርያም ገዳም ርዕደ መሬትና የመሬት መንሸራተት አደጋ በድንገት በመከሰቱ ለጸበል ፣ ለሱባኤና ለመሳለም ከአራቱም አቅጣጫ በተሰበሰቡ በጻድቃኔ ማርያም ልጆችና ወዳጆች ላይ እጅግ አስደንጋጭና ልብ ሰባሪ ኀዘን በመድረሱ ከፍተኛ ኀዘን ተሰምቶናል ።

በዚህ አስደንጋጭና ልብ ሰባሪ ድንገተኛ አደጋም የ14 ወገኖቻችን ሕይወት ሲያልፍ በ3 ወገኖቻችን ላይ ከፍተኛ ጉዳት በሁለት ወገኖቻችን ላይ መለስተኛ ጉዳት ደርሶብን በከፍተኛ የመርዶ ኀዘን ውስጥ እንገኛለን ።

በዚህ ሰኣት የሀገረ ስብከታችን ብፁዕ ሊቀ ጳጳስ አቡነ ቀሌምንጦስ በስፍራው በመገኘት ለሞቱ ወገኖቻችን ጸሎተ ፍትሐት ለተጎዱት ጸሎት ላዘኑ ወገኖቻችን የማጽናኛ ትምህርተ ወንጌልና አባታዊ ቃለ በረከት በመስጠት ላይ ይገኛሉ ።

** #በዚህ አስደንጋጭና ልብ ሰባሪ መርዶ ሀገረ ስብከታችን የተሰማውን ጥልቅና መሪር ኀዘን እየገለጽን እግዚአብሔር አምላክ ለሞቱ ወገኖቻችን ዕረፍተ ነፍስን ለተጎዱት ፈውስን ላዘኑት መጽናናትን ይሰጥልን ዘንድ ከዕንባ ጭምር ጋር ከልባችን እንመኛለን።
አባ ቀሌምንጦስ
የሰሜን ሸዋ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ

© የአቡቀለምሲስ ሚዲያ ነው።

01/08/2026
**  hojii raawwi bara 2018 fi Karoorri hoji bara 2019 Waajjira Biyya Lallabaa Buunnoo Beddeellee, Abbaa keenya  Abune  E...
31/07/2026

** hojii raawwi bara 2018 fi Karoorri hoji bara 2019 Waajjira Biyya Lallabaa Buunnoo Beddeellee, Abbaa keenya Abune Efreem Phaaphaasii Biyya lallabichatifi ya'ii Bulchiinsattin guyyoota lamaa walitti aananiif gamaggamame.**
Hogganoonni kutaa Biyya Lallaba Buunnoo Beddellee የቡኖ በደሌ ሀገረ ስብከት itti gaafatamummaa hojii isaaniif kenname irratti hundaa'uun, sochii hojii bara baajata kanaa keessatti raawwatan walduraa duban /Bulchiinsa Waajjira Qulqullummaaf barreeffamaan dhiheessanii gamaggamsiisaniiru.
** karoorri hojii bara 2019 hogganoota kutaatiin dhihaatee erga dhageettii argatee booda, Koreen Bulchiinsaa gabaasaa fi karoora dhihaate irratti gamaggamaa fi marii bal'aa taasiseera.
** # Bara baajata kanaa keessatti hojiiwwan raawwataman yeroo isaanii eeggatanii qulqullinaa fi amanamummaadhaan raawwatamuu isaanii dinqisiifachuudhaan, hojjettoonnis itti gaafatamummaa isaanii dadhabne ykn nuffine osoo hinoliin ta'uu isaatiin EebbifammooAbbaa Efreem fi Koree Bulchiinsaa biraa galateeffamaniiru.
** irrattis Abbaan keenya Abune Efreem ergaa abbummaa fi qajeelfama hojii dabarsaniin: «Hojiin nuti hojjennu kan መንፈሳዊ (hafuuraa) fi samii waan ta'eef, kaffaltiin isaas kan samiiti; kaffalaan isaas Waaqayyoodha. Kanarra caalaa yoo hojjettan kaffaltii caalu argattu; har'a qormaata baay'ee keessa darbitanii bu'aa kana galmeessineerra, dhaloota dhufuufis bu'uura keenyeerra. Bara hojii itti aanu keessatti immoo kanarra caalaa hojjechuudhaan ergaa Waldaa Krestiyaanaa galmaan ni geessisina» jechuudhaan kadhannaa Maariyaamiin gaggeessanii walgahicha kadhannaadhaan cufaniiru.

** #የቡኖ በደሌ ሀገረ ስብከት ጽሕፈት ቤት የ2018 ዓ.ም የሥራ ክንውን ሪፖርት እና የ2019 ዓ.ም የሥራ ዕቅድ ግምገማንና መግለጫ**የቡኖ በደሌ ሀገረ ስብከት ጽ/ቤት የ2018 ዓ.ም የ...
31/07/2026

** #የቡኖ በደሌ ሀገረ ስብከት ጽሕፈት ቤት የ2018 ዓ.ም የሥራ ክንውን ሪፖርት እና የ2019 ዓ.ም የሥራ ዕቅድ ግምገማንና መግለጫ
**የቡኖ በደሌ ሀገረ ስብከት ጽ/ቤት የ2018 ዓ.ም የሥራ ክንውን ሪፖርት እና የ2019 ዓ.ም የሥራ ዕቅድ ብፁዕ አባታችን አቡነ ኤፍሬም የሀገረ ስብከቱ ሊቀ ጳጳስ በተገኙበት ለተከታታይ ሁለት ቀናት ተገመገመ**
የቡኖ በደሌ ሀገረ ስብከት የየመምሪያ ኃላፊዎች የተጣለባቸውን የሥራ ኃላፊነት መሠረት በማድረግ በበጀት ዓመቱ ያከናወኗቸውን የሥራ እንቅስቃሴዎች ለሀገረ ስብከቱ የአስተዳደር ጉባኤ ተራ በተራ በጽሑፍ አቅርበው አስገምግመዋል።
** #እንዲሁም የ2019 ዓ.ም የሥራ ዕቅዶች በመምሪያ ኃላፊዎች ቀርበው ከተደመጡ በኋላ፣ የአስተዳደር ጉባኤው በቀረበው ሪፖርትና ዕቅድ ላይ ሰፊ ግምገማና ውይይት አድርጓል። በበጀት ዓመቱ የተሠሩት ሥራዎች ጊዜያቸውን ጠብቀው በጥራትና በግልጽነት መከናወናቸውን በማድነቅ፣ ሠራተኞቹ የተጣለባቸውን ኃላፊነት ደከመን ሰለቸን ሳይሉ በአግባቡ በመወጣታቸው ከብፁዕ አቡነ ኤፍሬም እና ከአስተዳደር ጉባኤው ምስጋና ተቸሯቸዋል።
********* #ብፁዕ አቡነ ኤፍሬም በመጨረሻም ባስተላለፉት አባታዊ መልእክትና የሥራ መመሪያ፡ «የምናከናውነው ሥራ መንፈሳዊና ሰማያዊ በመሆኑ ክፍያውም ሰማያዊ፣ ከፋዩም እግዚአብሔር ነው። ከዚህ በላይ ከሠራችሁ ከዚህ የበለጠ ዋጋ ታገኛላችሁ፤ ዛሬ በብዙ ፈተናዎች አልፈን ይህንን ውጤት አስመዝግበናል፣ ለቀጣዩም ትውልድ መሠረት አስቀምጠናል። በሚቀጥለው የሥራ ዘመን ደግሞ ከዚህ የበለጠ በመሥራት የቤተክርስቲያኗን ተልዕኮ ከግብ እናደርሳለን» በማለት ጸሎተ ማርያምን አድርሰው ጉባኤውን በጸሎት አጠናቅቀዋል።

*** #የቡኖበደሌ ሀገረ ስብከት ሕዝብ ግኑኝነት
*** #በደሌ ኢትዮጵያ

29/07/2026
 #የሊቀ መላዕክት የቅዱስ ገብርኤል ዓመታዊ ክብረ በዓል በበደሌ ደ/ፀ/ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያን በድምቀት ተከበረ        Ayyaana Ergamaa Qulqulluu Gebri'eelii ...
26/07/2026

#የሊቀ መላዕክት የቅዱስ ገብርኤል ዓመታዊ ክብረ በዓል በበደሌ ደ/ፀ/ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያን በድምቀት ተከበረ

Ayyaana Ergamaa Qulqulluu Gebri'eelii Magaalaa Beddellee mana amaanta T/ B/Gebri'elii Beddelleettii kabajamee Ooleera.
Ergamaa Gebri'eel Qirqoos daa'ima Waggaa Sadii fi Haadha Isaa Iyyeluuxaa Guyyaa itti fagyise sababa godhachuun Bakka Hoji geggeessaa Biyya lallaba Buunno Beddellee Sooraa Kakuu duura Saahile Maariyaam Hibruu Abbootii fi Amantootni hedduun argamanitti kabajamee Ooleera.

#ሊቀ መመላዕክት ቅዱስ ገብርኤል ሕፃኑ ቅዱስ ቂርቆስ እና እናቱ ቅድስት ቅድስት ኢየሉጠ የታደገበትና ያዳነበት ቀን በበደሌ ደ/ፀ/ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያን የቡኖ በደሌ አህጉረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ መጋቤ ብሉይ ሣህለ ማርያም ህብሩ እና ሊቃውንተ ቤተክርስቲያን ፣ ምዕመናን የሀገር ሽማግሌዎች የከተማ አድባራት የሰንበት ት/ቤት መዘምራን በተገኙበት በድምቀት ተከብሮ ዋለ።

#የቡኖ በደሌ ሀገረ ስብከት ሚዲያ
#ሐምሌ 19/2018ዓ.ም
#በደሌ ኢትዮጵያ

 #ራማ ቅ/ገብርኤል  ቤተክርስቲያን የሊቀ መላዕክት የቅ/ገብርኤል ዓመታዊ ክብረ በዓል ላይ ብጹዕ  አቡነ ኤፍሬም የሀገረ ስብከቱ ሊቀ ጳጳስ በገጠሪቱ ቤተክርስቲያን በመገኘት ቅዳሴ ቀድሰው በ...
26/07/2026

#ራማ ቅ/ገብርኤል ቤተክርስቲያን የሊቀ መላዕክት የቅ/ገብርኤል ዓመታዊ ክብረ በዓል ላይ ብጹዕ አቡነ ኤፍሬም የሀገረ ስብከቱ ሊቀ ጳጳስ በገጠሪቱ ቤተክርስቲያን በመገኘት ቅዳሴ ቀድሰው በማቁረብ ወንጌል በማስተማር ምዕመናን በሃይማኖታቸው ጸንተው መቆም እንዳላባቸው ከዛሬው በዓል ከቅ/ቂርቆስ እና ከናቱ ከቅ/ኢየሉጣ መማር እንዳለባቸው እና ቤተ ክርስቲያኖቸው መዉደድ እንዳለባቸው መክረው አባታዊ ቡራኬ ሰጥተዋል።

Address

Bedele

Telephone

+251953957812

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Biyya Lallaba Buunnoo Beddellee የቡኖ በደሌ ሀገረ ስብከት posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Shortcuts

Share