08/07/2022
መልካም ዜና ከፊታችን አርብ ሐምሌ1--3/14 ዓም ማታ ጀምሮ የሀዋሳ ሞኖፖል ሙሉ ወንጌል አማኞች ቤ/ያን ሻሎም መዘምራን አራተኛ አመታቸውን ክብረበአል ምክንያት በማድረግ የምስጋና ፕሮግራም ተዘጋጅቷል።
አልጋዮች ዘማር/ወ/ዊ/ ዳዊት ዳንግሶ
ዘማር ታድዮስ ሙሴ
እሁድ ጠዋት አስተማር ግዳጁ ጎበና እና ለሎችም ያገለግላሉ።
ኑ ሁላችሁም ተጋብዛችኃል።