04/09/2022
ለመንገድ ሥራው የተጋችሁ ሁሉ ፈጣሪ ብድራቱን በእልፍ እጥፎች ይመልስላችሁ።
ውድ የጭሮ ከተማና የአካባቢዋ ተወላጆች፣ ወዳጆችና ከበረከቱ ተሳታፊ ለመሆን ለምትሹ ወገኖች በሙሉ፦
የጭሮ ደብረ ሠላም ቅዱስ እግዚአብሔር አብ ቤተክርስቲያን መንገድ በድንቅ ሁኔታ ፈርጀ ብዙ አገልግሎት ለመስጠት በሚያስችላት መልኩ ፕሮዤዎች ተነድፈው ሥራው እየተቀላጠፈ ይገኛል። ይሁንና መንገዱን ለማጠናቀቅም ቀሪ ተግባራት በስፋት ያልተነኩ በመሆኑ፣ የበኩላችሁን አስተዋጽኦ በማድረግ የበረከቱ ተሳታፊ እንድትሆኑ በልዑል እግዚአብሔር ስም ጥሪ ቀርቦላችኋል።
አካውንት ቁጥር
1. የኦሮሚያ ህብረት ስራ ባንክ አካውንት 1003700123947
2. Commercial Bank Of Ethiopia Account 100494937402
ምእመናን ተጨማሪ ማብራሪያ ካስፈለጋቸው ከዚህ በታች ባለው ስልክ ቁጥር መደወል ይችላሉ፡፡
1ኛ መላከ ሰላም ጌታሁን አሸናፊ ጦሳ-የደብሩ አስተዳዳሪ-0913868195
2ኛ አቶ ቀልቤሳ ቴሶ ገመዳ -የኮሚቴው ሰብሳቢ-0912108417/0966862521
3ኛ ዲያቆን አወቀ ጥላሁን ሉሉ -የኮሚቴው ሂሳብ ሹም -0928573012
የመንገድ አሰሪ ኮሚቴው ፡፡
400 ሜትር