በኢትዮጵያ ቃለ ሕይወት ቤተክርስቲያን በደቡብ ምዕራብ ቀጠና የኤዞና አከባቢ አጥቢያዎች ኅብረት ጽ/ቤት

  • Home
  • Ethiopia
  • Arba Minch'
  • በኢትዮጵያ ቃለ ሕይወት ቤተክርስቲያን በደቡብ ምዕራብ ቀጠና የኤዞና አከባቢ አጥቢያዎች ኅብረት ጽ/ቤት

በኢትዮጵያ ቃለ ሕይወት ቤተክርስቲያን በደቡብ ምዕራብ ቀጠና የኤዞና አከባቢ አጥቢያዎች ኅብረት ጽ/ቤት ኢየሱስም፦ እኔ መንገድና እውነት ሕይወትም ነኝ፤ በእኔ በቀር ወደ አብ የሚመጣ የለም።
— ዮሐንስ 14 ፥ 6
ወልድ ያለው ሕይወት አለው
Like, Share and Follow the Page✝️Stay Blessed

27/05/2026

I got over 300 reactions on one of my posts last week! Thanks everyone for your support! 🎉

24/05/2026

"... ወዳጆቼ ሆይ፥.... የራሳችሁን መዳን ፈጽሙ፤"
(ወደ ፊልጵስዩስ ሰዎች 2:12)

"... እባክህ፥ መባረክን ባርከኝ፥ አገሬንም አስፋው፤ እጅህም ከእኔ ጋር ትሁን፤ እንዳያሳዝነኝም ከክፋት ጠብቀኝ ብሎ የእስራኤልን አምላክ ጠራ፤ እግዚአብሔርም የለመነውን ሰጠው። "(መጽሐፈ ...
20/05/2026

"... እባክህ፥ መባረክን ባርከኝ፥ አገሬንም አስፋው፤ እጅህም ከእኔ ጋር ትሁን፤ እንዳያሳዝነኝም ከክፋት ጠብቀኝ ብሎ የእስራኤልን አምላክ ጠራ፤ እግዚአብሔርም የለመነውን ሰጠው። "
(መጽሐፈ ዜና መዋዕል ቀዳማዊ 4:10)

18/05/2026
"የንጉሱን(የኢየሱስን) ስልጣን የሚያሠራ ሕይወት" በሚል ርዕስ እግዚአብሔር ለምድራችን ከሰጠን በረከታችን በመጋቢ ማሊቦ ኩዋ በአይራ ያላዞ አ/ቃ/ሕ/ቤ/ክ በቀን 07/09/2018 ዓ.ም ከምሽ...
18/05/2026

"የንጉሱን(የኢየሱስን) ስልጣን የሚያሠራ ሕይወት" በሚል ርዕስ እግዚአብሔር ለምድራችን ከሰጠን በረከታችን በመጋቢ ማሊቦ ኩዋ በአይራ ያላዞ አ/ቃ/ሕ/ቤ/ክ በቀን 07/09/2018 ዓ.ም ከምሽቱ 3:00_5:00 ሰዓት ድረስ በሕብረታችን ውስጥ ላሉት መጋቢዎች÷ወንጌላውያን ÷ እና ለያላዞ ቅዱሳን ሕይወትን የሚለውጥ በማቴ.8:1-13 መሠረት ተላልፏል።
በመልዕክቱ ጊዜ እግዚአብሔር ለምድራችን ትልልቅ ለውጦችን እንደሚያመጣልን ተናግሮን ሕይወታችንን አድሶልናል እግዚአብሔር ይመስገን።

" አቤቱ፥ ወደ አንተ መልሰን እኛም እንመለሳለን፤ ዘመናችንን እንደ ቀድሞ አድስ። "(ሰቆቃው ኤርምያስ 5:21)
13/05/2026

" አቤቱ፥ ወደ አንተ መልሰን እኛም እንመለሳለን፤ ዘመናችንን እንደ ቀድሞ አድስ። "
(ሰቆቃው ኤርምያስ 5:21)

12/05/2026

ሁለንተናዊ የሆነ ማህበረሰባዊ አገልግሎት

11/05/2026

ከእንግዲህ ማ ወስኗል ልቤ

Address

Ezzo Hibret
Arba Minch'

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when በኢትዮጵያ ቃለ ሕይወት ቤተክርስቲያን በደቡብ ምዕራብ ቀጠና የኤዞና አከባቢ አጥቢያዎች ኅብረት ጽ/ቤት posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share