14/10/2025
''ደግሞ የወንጌልን ምሥጢር በግልጥ እንዳስታውቅ አፌን በመክፈት ቃል ይሰጠኝ ዘንድ ስለ እኔ ለምኑ፤"
ኤፌ 6:19
በተሰጠን የጌታ ምህረትና ፀጋ እግዚአብሔርን እና የእግዚአብሔርን ህዝብ ማገልገል መታደል ነው
ጌታ መልካም ጊዜን ይሰጠናል
ኢየሱስ ይሰበካል በስሙ ለክብሩ መልካም ይሆናል
ቅዱሳን በፀሎታችሁ አስቡን
ረእቡ ጥቅምት 5/2018 ከ11:00ሰዓት ጀምሮ
በአያት ቃለ ሕይወት ቤተ ክርስቲያን