ኦርቶዶክስ ተዋህዶ

ኦርቶዶክስ ተዋህዶ “የእግዚአብሔር ሰው ፍጹምና ለበጎ ሥራ ሁሉ የተዘጋጀ ይሆን ዘንድ፥ የእግዚአብሔር መንፈስ ያለበት መጽሐፍ ሁሉ ለትምህርትና ለተግሣጽ ልብንም ለማቅናት በጽድቅም ላለው ምክር ደግሞ ይጠቅማል።”
— 2ኛ ጢሞቴዎስ 3፥16-17
(1)

28/05/2026

“አቤቱ አምላኬ፥ በአንተ ታመንሁ፤ ከሚያሳድዱኝ ሁሉ አድነኝና አውጣኝ፥”
— መዝሙር 7፥1

22/05/2026

?

20/05/2026

16/05/2026

“አቤቱ ጌታችን፥ ስምህ በምድር ሁሉ እጅግ ተመሰገነ፥ ምስጋናህ በሰማዮች ላይ ከፍ ከፍ ብሎአልና።”
— መዝሙር 8፥1

15/05/2026

 #እዚህ አከባቢ መጠጥ ቤት ታውቃለህ?? አሉኝ አንድ ቄስ በቆምኩበት ቀረብ ብለውኝ .ደንገጥ ብልም ለቄሱ ግን ሰፈር ውስጥ ያለውን መጠጥ ቤት በሙሉ ነገርኳቸው... በሱ ግን አላበቃም ትንሽ ...
12/05/2026

#እዚህ አከባቢ መጠጥ ቤት ታውቃለህ?? አሉኝ አንድ ቄስ በቆምኩበት ቀረብ ብለውኝ .ደንገጥ ብልም ለቄሱ ግን ሰፈር ውስጥ ያለውን መጠጥ ቤት በሙሉ ነገርኳቸው... በሱ ግን አላበቃም ትንሽ ቆይተው ዙርያቸውን ቃኝተው "እንደው ልጄ አትታዘበኝና ሺሻ ቤትስ ??"አሉ ስቅቅ ብለው "አረ ጉድፈላላላ"አልኩኝ በውስጤ መቼስ ሱሰኛ በሱሰኛ ላይ አይጨክንም አደለ?ቢጨንቃቸው ነው ብዬ መንገድ እየመራሁ ሺሻ ቤት ድረስ ወሰድኳቸው ልክ በሩ ላይ እንደደረስን ግን አስቆሙኝና አንድ ጥያቄ ብቻ ልጠይቅህ የመጨረሻ አትታዘበኝ አሉኝ

አረ ችግር የለውም ቀለል አድርጉት ምነው ቺክ ፈልገው ነው እንዴ አያሳስብም አለ ..አልኳቸው ፈጠን ብዬ

"አረ በፍፁም እዚህ አከባቢ ቤተክርስትያን ካለ ብትጠቁመኝ ነበር" ብለው አፈጠጡብኝ... ክው አልኩኝ የሳቸው እኔን መሸወድ ሳያንስ ይሄንን ሁሉ ጭፈራ ቤት ሳውቅ አንድ ቤተክርስትያን መንገዱን መርሳቴ አሳሰበኝ።ሰፈሬን የረሳሁት የረሳሁት ያህል ተሰማኝ አላውቀውም ማለት ደበረኝ ብቻ ዝም ብዬ እያሰላሰልኩ ሳለሁ ቄሱ "በል እኔ ሌላ ሰው ጠይቃለሁ አንተ ግን ራስህን እየው" ብለው ጥለውኝ ሄዱ

ሲሄዱ አልደበረኝም እንደውም የመገላገል ስሜት ተሰምቶኝ ነበር ቀኑን ሙሉ ግን ጥያቄያቸው ሲረብሸኝ ዋለ...መጠጣትም መቃምም ማጬስም ደብሮኝ ዋለ እየመሻሸ ሲመጣ አንድ ወጣት እንደገና መጥቶ ሺሻ ቤት ሊጠይቀኝ ቀረብ አለ ሳይታወቀኝ "አላውቀውም"ብዬ መለስኩለትና እግሬ ወደመራኝ ቤተክርስትያንን ፍልጋ እዞር ጀመርኩ... ሳላገኛት ብዙ ለፋሁ ልክ ሊመሻሽ ሲል ግን በድምፅ እየተመራሁ ሄጄ በር ላይ ደረስኩና ልክ ለመሳለም እጄን ሳነሳ

"ደርሰካል"የሚል ድምፅ ሰምቼ ዞርኩ ያኚ የቀኑ ቄስ ናቸው

ምን ያረጋል ከመሸ ደረስኩ እንጂ

ጠዋት የመጣም አርፍዶ የመጣም በጌታው ዘንድ እኩል ነው።ግን አንድ ነገር አስተውል ሁሉንም ነገር ማወቅ አይጠቅምም እንደዎም አንዳንዴ አለማወቅ ያድናል አየህ አንተ ብዙ መጠጥ ቤት ታውቃለህ ግን አንዱም ቢጎዳህ እንጂ አይጠቅምህም ቤተክርስትያንን ግን ብታውቃት ጥቅም እንጂ ጉዳት ደለባትም ...ቅድም ሺሻ ቤት ብሎ የመጣውን ወጣት የላኩት እኔ ነኝ ..መልስህ አላውቀውም በመሆኑ ደስ ብሎኛል አሁንም ሀጥያትን ርኩሰትን ሰይጣንን አላውቀውም ካልክ እዚሁ ቅር አትሂድ አሉኝ ያ ወጣትም ከኋላዬ ደርሶ መንገዱን ፈልገህ የመጣህበት ጌታህ ይፈልግሀል አለኝ ቢመሽም አደራረሴ መመለሴን ግን አልፈለኩም ሁሉንም እንደልጅነቴ አላውቅም ብያለሁ እውቀት ሉሉ አያድንም አለማወቅ ሁሉም አይገልም!!!
✍️cha cha

 #ልደቷለማርያምአንድ ጋደኛዬ ከፕሮቴስታንት ወደ ኦርቶዶክስ መጥቷል ተመስገን።
09/05/2026

#ልደቷለማርያም
አንድ ጋደኛዬ ከፕሮቴስታንት ወደ ኦርቶዶክስ መጥቷል ተመስገን።

08/05/2026

#ልባምሴት

06/05/2026

“የአምላክ ልጆች ሆይ፥ ለእግዚአብሔር አምጡ፥ ክብርንና ምስጋናን ለእግዚአብሔር አምጡ።”
— መዝሙር 29፥1

05/05/2026

Address

Addis Ababa

Opening Hours

Monday 09:00 - 22:00
Tuesday 09:00 - 22:00
Wednesday 09:00 - 22:00
Thursday 09:00 - 22:00
Friday 09:00 - 22:00
Saturday 09:00 - 12:00
Sunday 09:00 - 21:00

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when ኦርቶዶክስ ተዋህዶ posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share