ዘጰላድዮስ

ዘጰላድዮስ “አንተ ግን በተማርህበትና በተረዳህበት ነገር ጸንተህ ኑር፥ ከማን እንደ ተማርኸው ታውቃለህና፤” ፪ኛ ጢሞ ፫፥ ፲፬

28/03/2026

መኮሬታ የገዳማት ትሩፋት
👉🏾 ንዋያተ ቅዱሳት
👉🏾 ቅዱሳት መጻሕፍት
👉🏾 የገዳማት ወይባዎችና ፎጣዎች
👉🏾 የወንድም የሴትም ነጠላዎች
👉🏾 ቅዱሳት ሥዕላት
👉🏾 የአገልግሎት አይከኖች
👉🏾 የእጅና የአንገት መስቀሎች፣
👉🏾 ሽቶዎች
👉🏾 ዕጣን፣ ጧፍ፣ ዘቢብ፣….

#ኦርቶዶክስ #ተዋህዶ #ቅዱሳት #መካናት

27/03/2026

መንፈሳዊ ጉዞ ወደ ተአምረኛው
ሚጣቅ አማኑኤል ገዳም
👉 የጉዞ ቀን መጋቢት 20 ደርሶመልስ
👉 የጉዞ ዋጋ ምሳን ጨምሮ 1300 ብር
👉 0911289877 / 0901070707
⛪️ ማኅበረ ቅዱስ ፊልጶስ ወአቡነ ሳሙኤል ዘዋልድባ

❖ አድራሻ፦
👉🏾 መገናኛ ማራቶን ሕንፃ 1ኛ ፎቅ 36 ቁጥር «መኮሬታ የገዳማት ትሩፋት»

❖ በባንክ / በቴሌብር / ከፍሎ ለመመዝገብ
👉🏾 አንተነህ ውብሸት
☞ CBE 1000355477448
Swift Code: CBETETAA
☞ አቢሲኒያ 73439825
Swift Code: ABYSETAA
☞ አሐዱ 0042939910101
☞ አማራ 9900001752271
☞ አዋሽ 01320104564900
☞ ቴሌ ብር 0901070707 / 0911289877

#ኦርቶዶክስ #ኦርቶዶክሳዊ

26/03/2026

ኑ ወደ ተአምረኛው ሚጣቅ አማኑኤል ገዳም አብረን እንሂድ!
👉🏾 በፈዋሽ ጸበሉ ብዙዎች፦ ከአንጀት ቁስለት፣ ከጨጓራ፣ ከካንሰርና ከተለያዩ በሽታዎች ድነውበታል።
👉 የጉዞ ቀን መጋቢት 20 ደርሶመልስ
👉 የጉዞ ዋጋ ምሳን ጨምሮ 1300 ብር
👉 0911289877 / 0901070707
⛪️ ማኅበረ ቅዱስ ፊልጶስ ወአቡነ ሳሙኤል ዘዋልድባ

❖ አድራሻ፦
👉🏾 መገናኛ ማራቶን ሕንፃ 1ኛ ፎቅ 36 ቁጥር «መኮሬታ የገዳማት ትሩፋት»

❖ በባንክ / በቴሌብር / ከፍሎ ለመመዝገብ
👉🏾 አንተነህ ውብሸት
☞ CBE 1000355477448
Swift Code: CBETETAA
☞ አቢሲኒያ 73439825
Swift Code: ABYSETAA
☞ አሐዱ 0042939910101
☞ አማራ 9900001752271
☞ አዋሽ 01320104564900
☞ ቴሌ ብር 0901070707 / 0911289877

#ኦርቶዶክስ #ተዋህዶ #ቅዱሳት #መካናት

25/02/2026

በኩረ ገዳማት ደብረ ዳሞ አቡነ አረጋዊ ገዳም

👉🏾 ጻድቁ አቡነ አረጋዊ ከ፰ቱ ቅዱሳን መንፈሳዊ ወንድሞቻቸው ጋር ሆነው ታቦተ ጽዮንን በአክሱም ካገለገሉ በኋላ ለበርካታ ዓመታት ተጋድሎ ያደረጉበትና ቃልኪዳን ተቀብለው የተሰወሩበት መካነ ግኁሣን፣

👉🏾 ጻድቁ ንጉሥ አፄ ገብረ መስቀል ያሠራው ጥንታዊ ቤተ መቅደስ ለ1500 ዓመታት እንደነበረ ሆኖ የምናገኝበትና አሁንም በዚሁ መቅደሱ የሚገለገልበት ክቡር ቦታ፣

👉🏾 አፄ ገብረ መስቀል ሕንፃውን ጨርሰው ሲመረቅም ኢትዮጵያዊው ሊቅ ቅዱስ ያሬድ በአካል ተገኝቶ ሰማያዊውን የመላእክት ዝማሬ ያቀረበበት ክቡድ ገዳም፣

👉🏾 አፄ ገብረ መስቀል ከአባቱ ከመናኙ ንጉሥ ከአፄ ካሌብ ሃገርን የመምራት የንግሥና ሥልጣኑን በፈቃድ ከተቀበለ በኋላ ፍትሕ ርትዕን ሳያጓድል ቅድስት ሃገር እማማ ኢትዮጵያችንን በንጽሕናና በቅድስና መርቶ ሲያርፍ የተቀበረባት ድንቅ ቦታ፣

👉🏾 ሥርዓተ ምንኩስናና ገዳማዊ ሕይወት በኢትዮጵያ ለመስፋፋቱ ከፍተኛ ሚና ያለው መንፈሳዊ ስራ የተከናወነበት ከ1485 ዓመታት በላይ ሥርዓተ አስኬማ የሚፈጸምበት ዳግማዊ መካነ እንጦንስ ወመቃርስ፣

👉🏾 ጻድቁ አባታችን አቡነ ተክለሃይማኖት በደብረ ዳሞ በምናኔ ሕይወት በወቅቱ ይኖሩ ለነበሩት 6000 አበው ቅዱሳን አርድእት ሆነው ምግብ እየሰሩና እየተራዱ ለ12 ዓመታት በዋሻ ተጋድሎ ያደረጉበትና ለፍጻሜው የቅድስና ማዕረግ (ከዊነ እሳት) የደረሱበት መካነ ቅዱሳን፣

👉🏾 ጻድቁ አቡነ ተክለ ሃይማኖት ለፍጻሜው የቅድስና ማዕረግ ከደረሰ በኋላ ቅድስናቸው ሲታወቅ ገዳሙን ለቀው ሊወጡ በገመድ ሲወርዱ ሰይጣን በቅናት ገመዱን ቢቆርጥባቸው 6 ክንፈ ጸጋ የተሰጡበት ቅዱስ ቦታ፣

👉🏾 ጻድቁ አቡነ ዜና ማርቆስ ከጻድቁ አቡነ ተክለ ሃይማኖት ጋር ሆነው 6000ውን ቅዱሳን በአርድዕትነት አገልግለው ስለትሕትናቸው በክብር ላይ ክብር ያገኙበት ድንቅ ገዳም፣

👉🏾 ጥቂቷን ዱቄት አበርክተው አስር ሺህ የገዳሙ አባቶችን ይመግቡ የነበሩት ጻድቁ አቡነ ሙሴ ዘገርዓልታ በመልአክ ተመርተው በ11 ዓመታቸው የመነኑበትና ለ21 ዓመታት ቆመው የጸለዩበት ለፍጻሜም የበቁበት መካነ ቅድስና፣

👉🏾 ወደ ገዳሙ የሚወጣበት የሚወረድበትን የጠፍር (የቆዳ) ገመድ ቁራጭ በእምነት ሆና በወገቧ ያሰረች መካን ሴት ሁሉ ማሕፀኗ የሚፈታበት መካነ ሱባዔ ወተመስጦ፣

👉🏾 የገዳሙን የበሶ እምነት ያገኘ ምዕመን ሁሉ ወደ ቤቱ ወስዶ በክብር አስቀምጦ ዝክራቸውን ቢዘክር ንብረቱን አይጥ፣ ሰላቢና ሌባ አያስነኩበትም።

በደብረ ሃሌሉያ ገዳመ ዳሞ
እስመ አረጋዊ ጻድቅ ይብል ዳሕምሞ
ገብረ መስቀል ሐነፀ ዘንዶ በአርምሞ
ምዕመናን ይበውዑ በዛቲ "ገመድ" ውስተ ሃሌሉያ ገዳሙ...

👉🏾 ብዙ ሕሙማንን ያዳነው ፈዋሽ ጸበሉ እስካሁን ድረስ ገቢረ ተአምር ያልተለየው
👉🏾 ወደ ማኅበረ ሥላሴ እና ደብረ ሐዊ ቅዱስ ያሬድ ገዳማት በሚኖረን ልዩ የንግሥ ጉዞ እንሳለመዋለን።
{በርካታ አስደናቂ ቅዱሳት መካናትን የምንሳለምበት የ15 ቀናት የጉዞ መርሐ ግብር}
☞ መነሻ የካቲት 22
☞ መመለሻ መጋቢት 6
☞ የጉዞ ዋጋ ማረፊያን ጨምሮ 14000 ብር

ለበለጠ መረጃ፦
☞ 0911289877 / 0901070707
⛪️ ማኅበረ ቅዱስ ፊልጶስ ወአቡነ ሳሙኤል ዘዋልድባ

❖ የመሄድ አሳብ ካሎትና ከወሰኑ ቀድመው ይመዝገቡ!
👉🏾 መገናኛ ማራቶን ሕንፃ 1ኛ ፎቅ 36 ቁጥር «መኮሬታ የገዳማት ትሩፋት»

#ኦርቶዶክሳዊ #በዓል

Address

Dj. Haile
Addis Ababa
1000

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when ዘጰላድዮስ posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Place Of Worship

Send a message to ዘጰላድዮስ:

Share