26/05/2026
ዐቢይ መንፈሳዊ ጉባኤ
የፍቁረ እግዚእ ሰ/ት/ቤት 58ኛ ዓመት የምስረታ በዓል በማስመልከት የተዘጋጀ ልዩ የ3 ቀን መርሐ ግብር።
🗓 ከግንቦት 19-21/2018 ዓ.ም
🕰 ከቀኑ 10:30 ሰዓት ጀምሮ
⛪️ በደብራችን አውደ ምህረት
👉 ለዚህ መርሃ ግብር ከወዲሁ ቀጠሮዎን በደጀ ሰላሙ ለማድረግ ይዘጋጁ‼
"ይህችም ለሚመጣ ትውልድ ተጻፈች፥ የሚፈጠርም ሕዝብ እግዚአብሔርን ያመሰግነዋል።" መዝ. 101÷18