Gospel Truth - የወንጌል እውነት

Gospel Truth - የወንጌል እውነት Sharing the true Gospel of Christ ✝️

የክርስቶስ እውነተኛ ወንጌል እንካፈላለን

Faith • Hope • Salvation
(1)

15/05/2026

ወንገል ለምሰብኩ አጥብቃችሁ ፀልዩ 👍

14/05/2026

ስፀልይ ነፍሴ ይነቃቃል

13/05/2026

ወደ ቀድሞ ቤቴ እመለሳለሁ 🥹

12/05/2026

የምትፈልጋት አይነት ሚስት

11/05/2026

በጣም ቆንጅዬ ነሽ

10/05/2026

ፍቅር ባለበት

09/05/2026

አንተን አያለሁ ብዬ አስበ አላዉቅም ነበር

08/05/2026

በርታ በእምነት ጠንክር

….በወደደኝና ስለ እኔ ራሱን አሳልፎ በሰጠው በእግዚአብሔር ልጅ በማመን!!! “እኔ ከክርስቶስ ጋር እንደ ተሰቀልኩ ያኽል ስለምቈጥር ከእንግዲህ ወዲህ ክርስቶስ በእኔ ውስጥ ይኖራል እንጂ እኔ...
08/05/2026

….በወደደኝና ስለ እኔ ራሱን አሳልፎ በሰጠው በእግዚአብሔር ልጅ በማመን!!!

“እኔ ከክርስቶስ ጋር እንደ ተሰቀልኩ ያኽል ስለምቈጥር ከእንግዲህ ወዲህ ክርስቶስ በእኔ ውስጥ ይኖራል እንጂ እኔ ለራሴ ሕይወት የምኖር አይደለሁም፤ አሁንም በሥጋዊ አካሌ የምኖረው በወደደኝና ስለ እኔ ራሱን አሳልፎ በሰጠው በእግዚአብሔር ልጅ በማመን በተገኘው ሕይወት ነው።”
‭‭ወደ ገላትያ ሰዎች‬ ‭2‬:‭20‬ አማ05‬

1. የድሮው ማንነት መሞት ("ከክርስቶስ ጋር ተሰቅያለሁ")
ክርስቲያን ሲሆን የድሮው በኃጢአትና በራስ ወዳድነት ይመራ የነበረው "እኔነቱ" እንደሞተ ይቆጠራል። ልክ ክርስቶስ በመስቀል ላይ እንደሞተ፣ አማኝም ለቀድሞው ዓለማዊ ሕይወቱ የሞተ ነው ማለት ነው።

2. ክርስቶስ በውስጥ መኖሩ ("ክርስቶስ በእኔ ውስጥ ይኖራል")
አማኙ የሚኖረው በገዛ ፈቃዱና በራሱ ጥንካሬ ሳይሆን፣ ክርስቶስ በመንፈሱ በእርሱ ውስጥ ሆኖ በሚሰጠው ሕይወት ነው። አሁን የሚታየው ሰው ማንነት ሳይሆን በውስጡ ያለው የክርስቶስ ባሕርይና ፈቃድ ነው።

3. የእምነት ሕይወት ("በእግዚአብሔር ልጅ በማመን")
በዚህ ምድር ላይ በሥጋዊ አካል እየኖርን ሳለ፣ ሕይወታችን ትርጉም የሚኖረው እኛን በወደደንና ራሱን አሳልፎ በሰጠልን በኢየሱስ ክርስቶስ ላይ ባለን ሙሉ እምነትና መታመን ብቻ ነው። ቀናችሁ ብሩክ ይሁን የጠላታችሁ እቅድ ፈረሰ!!!

07/05/2026

ተነስ እና ተለወጥ የሚያሳፍረዉ ድህነት ነዉ እንጅ አንተ ዝቅ ብለህ መስራትህ አይደለም።

06/05/2026

የመዳን እዉቀት የትኛዉ ነዉ?

Address

Addis Abeba
Addis Ababa
0000

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Gospel Truth - የወንጌል እውነት posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share