22/05/2026
«ኢትዮጵያዊው ቅዱስ ዳዊት»
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን።
“ክርስቶስ ተንሥአ እሙታን፤ በዐቢይ ኃይል ወሥልጣን፤
አሰሮ ለሰይጣን፤ አግዐዞ ለአዳም፤
ሠላም እምይዕዜሰ፤
ኮነ፤ ፍስሐ ወሠላም፡፡”
ታላቁ ሊቅ ቅዱስ ያሬድ፣ የዜማ እና የቅኔ አባት ከዚህ ከሚያልፈው ዓለም የተሰወረው ግንቦት ፲፩ ቀን ነው።
ይህን ታላቁን የቤተክርስቲያናችንን ሊቅ ለመዘከር በሰንበት ት/ቤታችን ''ዝክረ ቅዱስ ያሬድ'' በሚል ልዩ መርሐግብር ተዘጋጅቷል ሁላችንም መርሐግብሩ ላይ በመገኘት ከሊቁ ከቅዱስ ያሬድ ረድኤት በረከት ተሳታፊ እንሁን።
📅 ቅዳሜ ግንቦት 15
⏰ ከምሽቱ 11:00
📍 በሰንበት ት/ቤት አዳራሽ
የቅዱስ ያሬድ ጸሎቱ፣ በረከቱና የምሕረት አምላክ ጥበቃ ዘወትር ከሁላችን ጋር ይሁን!