የየካ ደ/ሣ/ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ መልአከ ሠላም ሰ/ት/ቤት/St.Michael Meleake Selam Sunday School

  • Home
  • Ethiopia
  • Addis Ababa
  • የየካ ደ/ሣ/ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ መልአከ ሠላም ሰ/ት/ቤት/St.Michael Meleake Selam Sunday School

የየካ ደ/ሣ/ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ መልአከ ሠላም ሰ/ት/ቤት/St.Michael Meleake Selam Sunday School Contact information, map and directions, contact form, opening hours, services, ratings, photos, videos and announcements from የየካ ደ/ሣ/ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ መልአከ ሠላም ሰ/ት/ቤት/St.Michael Meleake Selam Sunday School, Religious organisation, Addis Ababa.

«ኢትዮጵያዊው ቅዱስ ዳዊት»በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን።“ክርስቶስ ተንሥአ እሙታን፤ በዐቢይ ኃይል ወሥልጣን፤አሰሮ ለሰይጣን፤ አግዐዞ ለአዳም፤ሠላም እምይዕዜሰ፤ኮነ፤...
22/05/2026

«ኢትዮጵያዊው ቅዱስ ዳዊት»

በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን።

“ክርስቶስ ተንሥአ እሙታን፤ በዐቢይ ኃይል ወሥልጣን፤
አሰሮ ለሰይጣን፤ አግዐዞ ለአዳም፤
ሠላም እምይዕዜሰ፤
ኮነ፤ ፍስሐ ወሠላም፡፡”

ታላቁ ሊቅ ቅዱስ ያሬድ፣ የዜማ እና የቅኔ አባት ከዚህ ከሚያልፈው ዓለም የተሰወረው ግንቦት ፲፩ ቀን ነው።

ይህን ታላቁን የቤተክርስቲያናችንን ሊቅ ለመዘከር በሰንበት ት/ቤታችን ''ዝክረ ቅዱስ ያሬድ'' በሚል ልዩ መርሐግብር ተዘጋጅቷል ሁላችንም መርሐግብሩ ላይ በመገኘት ከሊቁ ከቅዱስ ያሬድ ረድኤት በረከት ተሳታፊ እንሁን።

📅 ቅዳሜ ግንቦት 15

⏰ ከምሽቱ 11:00

📍 በሰንበት ት/ቤት አዳራሽ

​የቅዱስ ያሬድ ጸሎቱ፣ በረከቱና የምሕረት አምላክ ጥበቃ ዘወትር ከሁላችን ጋር ይሁን!

21/05/2026

የፊታችን ቅዳሜ ግንቦት 15 ቀን ከቀኑ 11:00 ጀምሮ በዝክረ ቅዱስ ያሬድ ልዮ ጉባኤ ላይ ከወዳጅዎ ጋር እንዲገኙ ተጋብዘዋል!

ሁለተኛው ዙር "ጉባዔ ባህራን"እንዲህ በደመቀ መልኩ የተለያዩ የቤተክርስቲያናችን አባቶች ፤ መምህራን ፤ ዘማሪያን እና ምዕመናን በተገኙበት ተከናውኗል።
18/05/2026

ሁለተኛው ዙር "ጉባዔ ባህራን"
እንዲህ በደመቀ መልኩ የተለያዩ የቤተክርስቲያናችን አባቶች ፤ መምህራን ፤ ዘማሪያን እና ምዕመናን በተገኙበት ተከናውኗል።

17/05/2026
17/05/2026

ጉባኤ ባህራን 2 - ግንቦት 09 / 2018 ዓ.ም
በየካ ደብረ ሣህል ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ

በነገው ዕለት ከቀኑ 07:00 ጀምሮ ቀጠሮትን በየካ ደብረ ሣህል ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን ያድርጉ!
16/05/2026

በነገው ዕለት ከቀኑ 07:00 ጀምሮ ቀጠሮትን በየካ ደብረ ሣህል ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን ያድርጉ!

14/05/2026

ግንቦት 09 ከቀኑ 07:00 ጀምሮ በየካ ደብረ ሣህል ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን ያድርጉ!

🚌  መንፈሳዊ ጉዞ⛪️   ወደ ጻድቃኔ ማርያም ገዳም🗓 መነሻ - ግንቦት 20      መመለሻ - ግንቦት 21👉  ትኬቱን በሰንበት ት/ቤቱ ንዋየ ቅድሳት መሸጫ ያገኙታልለበለጠ መረጃ📱 09 29 ...
11/05/2026

🚌 መንፈሳዊ ጉዞ
⛪️ ወደ ጻድቃኔ ማርያም ገዳም

🗓 መነሻ - ግንቦት 20
መመለሻ - ግንቦት 21

👉 ትኬቱን በሰንበት ት/ቤቱ ንዋየ ቅድሳት መሸጫ ያገኙታል

ለበለጠ መረጃ📱 09 29 72 78 70
📱 09 13 43 69 27
📱 09 83 06 50 87 ይደውሉ።

👉በጉዞው ላይ በመሳተፍ ከእመቤታችን ረድኤት በረከት እናግኝ
‼️ ፈጥነው ይመዝገቡ ‼️

“ሁለቱም አንድ አካል ይሆናሉ፤ ይህ ነገር ጥልቅ፤ ረቂቅ ምሥጢር ነው፤ እኔም ለክርስቶስና ለቤተክርስቲያን ምሳሌ አድርጌ እናገረዋለሁ፡፡”        ➕ሃይማኖተ አበው  ዘስምዓት➕በዛሬው ዕለት...
03/05/2026

“ሁለቱም አንድ አካል ይሆናሉ፤ ይህ ነገር ጥልቅ፤ ረቂቅ ምሥጢር ነው፤ እኔም ለክርስቶስና ለቤተክርስቲያን ምሳሌ አድርጌ እናገረዋለሁ፡፡”

➕ሃይማኖተ አበው ዘስምዓት➕

በዛሬው ዕለት ሚያዝያ 25 / 2018 ዓ.ም. በየካ ደ/ሣ/ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን ሥርዓተ ጋብቻችሁን የፈጸማችሁትን የሰንበት ትምህርት ቤታችን አባል የነበርከው ወንድማችን ዲ/ን ተመስገን ሰጠኝ እና እህታችን ወ/ት እሌኒ ሰለሞን የፈጸማችኹትን ጋብቻ፤ የአብርሃምንና የሳራን ጋብቻ የባረከ አምላክ፤ የትዳር ሕይወታችሁን ይባርክላችሁ፥ ያጣምራችሁ፥ ያዋሕዳችሁ።

መልአከ ሰላም ሰንበት ትምህርት ቤታችን መልካም ምኞቷን ትገልፃለች።

ለተልዕኮ (ለርቀት) ተማሪዎች በሙሉ....🍁 ሰላመ እግዚአብሔር ከእናንተ ጋር ይሁን እያልን በቅድሚያ መንፈሳዊ ሰላምታችንን እናቀርባለን።🍁⚜️እሑድ ሚያዚያ   25/2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 3:3...
02/05/2026

ለተልዕኮ (ለርቀት) ተማሪዎች በሙሉ....

🍁 ሰላመ እግዚአብሔር ከእናንተ ጋር ይሁን እያልን በቅድሚያ መንፈሳዊ ሰላምታችንን እናቀርባለን።🍁

⚜️እሑድ ሚያዚያ 25/2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 3:30 ሰዓት ጀምሮ የትምህርት ክለሳ ስለሚሰጥ ሁላችሁም እንድትገኙ፤

የየካ ደብረ ሣህል ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን መልአከ ሰላም ሰንበት ት/ቤት!

Address

Addis Ababa

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when የየካ ደ/ሣ/ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ መልአከ ሠላም ሰ/ት/ቤት/St.Michael Meleake Selam Sunday School posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share