GH YOUTH የወጣቶች አገልግሎት

GH YOUTH  የወጣቶች አገልግሎት "የወንጌል ብስራት ቤተ ክርስቲያን"
የወጣቶች አገልግሎት

20/01/2026


የከበደባችሁን የምታራግፉበት ቀን ነው !

👉 ይህ ቤት ብዙዎች ያረፉበትና የተጽናኑበት ቤት ነው ።

✍️ በዚህ ቀን አስደናቂ የአምልኮ ፣ የነጻ መውጣት ፣ የፈውስ ፣ የትንቢት እና የምስክርነት ጊዜ ይኖረናል ።

የወንጌል ብስራት ቤተ ክርስታያን
የመዳን ቀን አሁን ነው !!
2ኛ ቆሮ 6 ፥ 2

አድራሻ ፦ ሃያ ሁለት ከጎላጎል አደባባይ ወደ ፋና ካፌ በሚያስገባው አስፓልት 200 መቶ ሜትር ዝቅ ብሎ

ለበለጠ መረጃ ፦

👉 0975197575
👉 0983697979
👉 0912218404

✍️ ይህንን የፌስ ቡክ ፔጃችንን ፎሎው በማድረግ እና Prophet Anteneh bezabih Gospel heraled Church
የሚል የዩቱብ ቻናላችንን ሰብስክራይብ በማድረግ መልዕክቶቹን ይከታተሉ በዚህም አብረውን ያገልግሉ ።

✅ ዩቱብ
👇
https://youtu.be/ebrjXvcxHHc?si=aLV515hgA4Wtjm2g

✅ ቲክቶክ
👇
https://vm.tiktok.com/ZMSMDVUX7/

✅ ፌስ ቡክ
👇
https://www.facebook.com/share/p/1Ai84GRLKw/

10/09/2025
✅ሐዋርያት 2¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯³⁸ ጴጥሮስም፦ ንስሐ ግቡ፥ ኃጢአታችሁም ይሰረይ ዘንድ እያንዳንዳችሁ በኢየሱስ ክርስቶስ ስም ተጠመቁ፤ የመንፈስ ቅዱስንም ስጦታ ትቀበላላችሁ።³⁹ የተስፋው ቃል ለ...
22/08/2025

✅ሐዋርያት 2
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
³⁸ ጴጥሮስም፦ ንስሐ ግቡ፥ ኃጢአታችሁም ይሰረይ ዘንድ እያንዳንዳችሁ በኢየሱስ ክርስቶስ ስም ተጠመቁ፤ የመንፈስ ቅዱስንም ስጦታ ትቀበላላችሁ።
³⁹ የተስፋው ቃል ለእናንተና ለልጆቻችሁ ጌታ አምላካችንም ወደ እርሱ ለሚጠራቸው በሩቅ ላሉ ሁሉ ነውና አላቸው።
⁴⁰ በብዙ ሌላ ቃልም መሰከረና፦ ከዚህ ጠማማ ትውልድ ዳኑ ብሎ መከራቸው።
⁴¹ ቃሉንም የተቀበሉ ተጠመቁ፥ በዚያም ቀን ሦስት ሺህ የሚያህል ነፍስ ተጨመሩ፤

✅ ቀጣይ የሚኖሩትን የትምህርት ጊዜያት አብራችሁን አንድንማማር እንጋብዛለን።
"የወንጌል ብስራት ቤተ ክርስቲያን"
የመዳን ቀን አሁን ነው !!
2ኛ ቆሮ 6፥2

✍️ በአዲስ አበባ ሃያ ሁለት ከጎላጎል ወደ 24 በሚወስደው መንገድ የሚያስገባ ሲሆን ከቦሌ መስመር ሲመጡ አውራሪስ አካባቢ ከቅ/ገብርኤል ሆስፒታል ፊት ለፊት በሚያስገባው መንገድ አበራ ህንጻ አጠገብ ያገኙናል ።

✍️ በዚህች ቤተክርስቲያን ብዙ ነብሳት ወደ እግዚአብሔር መንግስት እየተጨመሩ ብዙዎች ሀኪም ተስፋ ከቆረጠባቸው በሽታዎች እየተፈወሱ ከአጋንት እስራት ነጻ እየወጡ በስራ በትዳር እና በቅባት እየተባረኩ በምስጋናና በምስክርነት ሲቆሙ ማየት የተለመደ ነው ።

✍️ በዚህች ቤተ ክርስቲያን ወንጌል በኃይል እና በስልጣን ይሰበካል እግዚአብሔር ብቻ ይመለካል በነጻ በተቀበልነው የጸጋ ስጦታ በነጻ ይጸለያል ።

✍️ እርሶም ወዳጅ ዘመዶን በመጋበዝ የበረከቱ ተካፋይ ይሆኑ ዘንድ በጌታ ፍቅር ተጋብዘዋል ።

✅ መደበኛ ፕሮግራሞቻችን ፦

እሁድ ጠዋት ከ 3:00 ሰዓት እስከ 7:00 ሰዓት
👉 የቃል የአምልኮና የጸሎት ጊዜ
ዕሮብ ጠዋት ከ 3: 00 ሰዓት እስከ 9:00 ሰዓት
👉 የፈውስ የድንቅ እና የታአምራት ጊዜ
አርብ ማለዳ ከ 2:00 ሰዓት እስከ 10:00 ሰዓት
👉 የአገልጋዮች የጾምና የጸሎት ጊዜ
እሁድ ከሰዓት ከ 9:00 ሰዓት እስከ 12:00 ሰዓት
👉 የወጣቶች የትምህርት እና የአምልኮ ጊዜ ይኖረናል ።
በአዲስ አበባ እና በዙሪያዋ የምትኖሩ የሰው ልጆች ሁሉ ኑና የእግዚአብሔርን የማዳኑን ጸጋ ተካፈሉ ።
“እኛ ግን የተሰቀለውን ክርስቶስን እንሰብካለን"
1ኛ ቆሮንቶስ 1፥23

🌐https://t.me/theghyouth በቴሌግራም እና በፌስቡክ ደግሞ https://www.facebook.com/profile.php?id=61568966248050&mibextid=ZbWKwL ላይ የእለቱን ትምህርቶችን እና ክንውኖች ማግኘት ይችላሉ።

ለበለጠ መረጃ ፦
☎️ 0975197575 ☎️ 0912218404

✅ በወንጌል ብስራት ቤተክርስቲያን የወጣቶች የአምልኮ ፕሮግራም✅ ቀጣይ የሚኖሩትን የትምህርት እና የአምልኮ ጊዜያት አብራችሁን አንድንማማር እንድናመልክ እንጋብዛለን።              "የ...
23/07/2025

✅ በወንጌል ብስራት ቤተክርስቲያን የወጣቶች የአምልኮ ፕሮግራም
✅ ቀጣይ የሚኖሩትን የትምህርት እና የአምልኮ ጊዜያት አብራችሁን አንድንማማር እንድናመልክ እንጋብዛለን።
"የወንጌል ብስራት ቤተ ክርስቲያን"
የመዳን ቀን አሁን ነው !!
2ኛ ቆሮ 6፥2

✍️ በአዲስ አበባ ሃያ ሁለት ከጎላጎል ወደ 24 በሚወስደው መንገድ የሚያስገባ ሲሆን ከቦሌ መስመር ሲመጡ አውራሪስ አካባቢ ከቅ/ገብርኤል ሆስፒታል ፊት ለፊት በሚያስገባው መንገድ አበራ ህንጻ አጠገብ ያገኙናል ።

✍️ በዚህች ቤተክርስቲያን ብዙ ነብሳት ወደ እግዚአብሔር መንግስት እየተጨመሩ ብዙዎች ሀኪም ተስፋ ከቆረጠባቸው በሽታዎች እየተፈወሱ ከአጋንት እስራት ነጻ እየወጡ በስራ በትዳር እና በቅባት እየተባረኩ በምስጋናና በምስክርነት ሲቆሙ ማየት የተለመደ ነው ።

✍️ በዚህች ቤተ ክርስቲያን ወንጌል በኃይል እና በስልጣን ይሰበካል እግዚአብሔር ብቻ ይመለካል በነጻ በተቀበልነው የጸጋ ስጦታ በነጻ ይጸለያል ።

✍️ እርሶም ወዳጅ ዘመዶን በመጋበዝ የበረከቱ ተካፋይ ይሆኑ ዘንድ በጌታ ፍቅር ተጋብዘዋል ።

✅ መደበኛ ፕሮግራሞቻችን ፦

እሁድ ጠዋት ከ 3:00 ሰዓት እስከ 7:00 ሰዓት
👉 የቃል የአምልኮና የጸሎት ጊዜ
ዕሮብ ጠዋት ከ 3: 00 ሰዓት እስከ 9:00 ሰዓት
👉 የፈውስ የድንቅ እና የታአምራት ጊዜ
አርብ ማለዳ ከ 2:00 ሰዓት እስከ 10:00 ሰዓት
👉 የአገልጋዮች የጾምና የጸሎት ጊዜ
ቅዳሜ ከሰዓት ከ 9:00 ሰዓት እስከ 12:00 ሰዓት
👉 የወጣቶች የትምህርት እና የአምልኮ ጊዜ ይኖረናል ።
በአዲስ አበባ እና በዙሪያዋ የምትኖሩ የሰው ልጆች ሁሉ ኑና የእግዚአብሔርን የማዳኑን ጸጋ ተካፈሉ ።
“እኛ ግን የተሰቀለውን ክርስቶስን እንሰብካለን"
1ኛ ቆሮንቶስ 1፥23

🌐https://t.me/theghyouth በቴሌግራም እና በፌስቡክ ደግሞ https://www.facebook.com/profile.php?id=61568966248050&mibextid=ZbWKwL ላይ የእለቱን ትምህርቶችን እና ክንውኖች ማግኘት ይችላሉ።

ለበለጠ መረጃ ፦
☎️ 0975197575 ☎️ 0912218404

✅“ኢየሱስም እንዲህ አለው፦ ጌታ አምላክህን በፍጹም ልብህ በፍጹም ነፍስህም በፍጹም አሳብህም ውደድ።”  — ማቴዎስ 22፥37✅ በዚህ ዕለት በወንጌል ብስራት ቤተክርስቲያን ተከታታይ የወጣቶች ...
09/07/2025

✅“ኢየሱስም እንዲህ አለው፦ ጌታ አምላክህን በፍጹም ልብህ በፍጹም ነፍስህም በፍጹም አሳብህም ውደድ።”
— ማቴዎስ 22፥37
✅ በዚህ ዕለት በወንጌል ብስራት ቤተክርስቲያን ተከታታይ የወጣቶች የትምህርት ጊዜ፡

👉 መሰጠት ምን ማለት ነው?
👉የመሰጠት ጥቅሞች
👉የመሰጠት ተምሳሌቶች

✅ ቀጣይ የሚኖሩትን የትምህርት ጊዜያት አብራችሁን አንድንማማር እንጋብዛለን።
"የወንጌል ብስራት ቤተ ክርስቲያን"
የመዳን ቀን አሁን ነው !!
2ኛ ቆሮ 6፥2

✍️ በአዲስ አበባ ሃያ ሁለት ከጎላጎል ወደ 24 በሚወስደው መንገድ የሚያስገባ ሲሆን ከቦሌ መስመር ሲመጡ አውራሪስ አካባቢ ከቅ/ገብርኤል ሆስፒታል ፊት ለፊት በሚያስገባው መንገድ አበራ ህንጻ አጠገብ ያገኙናል ።

✍️ በዚህች ቤተክርስቲያን ብዙ ነብሳት ወደ እግዚአብሔር መንግስት እየተጨመሩ ብዙዎች ሀኪም ተስፋ ከቆረጠባቸው በሽታዎች እየተፈወሱ ከአጋንት እስራት ነጻ እየወጡ በስራ በትዳር እና በቅባት እየተባረኩ በምስጋናና በምስክርነት ሲቆሙ ማየት የተለመደ ነው ።

✍️ በዚህች ቤተ ክርስቲያን ወንጌል በኃይል እና በስልጣን ይሰበካል እግዚአብሔር ብቻ ይመለካል በነጻ በተቀበልነው የጸጋ ስጦታ በነጻ ይጸለያል ።

✍️ እርሶም ወዳጅ ዘመዶን በመጋበዝ የበረከቱ ተካፋይ ይሆኑ ዘንድ በጌታ ፍቅር ተጋብዘዋል ።

✅ መደበኛ ፕሮግራሞቻችን ፦

እሁድ ጠዋት ከ 3:00 ሰዓት እስከ 7:00 ሰዓት
👉 የቃል የአምልኮና የጸሎት ጊዜ
ዕሮብ ጠዋት ከ 3: 00 ሰዓት እስከ 9:00 ሰዓት
👉 የፈውስ የድንቅ እና የታአምራት ጊዜ
አርብ ማለዳ ከ 2:00 ሰዓት እስከ 10:00 ሰዓት
👉 የአገልጋዮች የጾምና የጸሎት ጊዜ
እሁድ ከሰዓት ከ 9:00 ሰዓት እስከ 12:00 ሰዓት
👉 የወጣቶች የትምህርት እና የአምልኮ ጊዜ ይኖረናል ።
በአዲስ አበባ እና በዙሪያዋ የምትኖሩ የሰው ልጆች ሁሉ ኑና የእግዚአብሔርን የማዳኑን ጸጋ ተካፈሉ ።
“እኛ ግን የተሰቀለውን ክርስቶስን እንሰብካለን"
1ኛ ቆሮንቶስ 1፥23

🌐https://t.me/theghyouth በቴሌግራም እና በፌስቡክ ደግሞ https://www.facebook.com/profile.php?id=61568966248050&mibextid=ZbWKwL ላይ የእለቱን ትምህርቶችን እና ክንውኖች ማግኘት ይችላሉ።

ለበለጠ መረጃ ፦
☎️ 0975197575 ☎️ 0912218404

✅ማቴዎስ 25¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¹ በዚያን ጊዜ መንግሥተ ሰማያት መብራታቸውን ይዘው ሙሽራውን ሊቀበሉ የወጡ አሥር ቆነጃጅትን ትመስላለች።² ከእነርሱም አምስቱ ሰነፎች አምስቱም ልባሞች ነበሩ።³ ...
27/06/2025

✅ማቴዎስ 25
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹ በዚያን ጊዜ መንግሥተ ሰማያት መብራታቸውን ይዘው ሙሽራውን ሊቀበሉ የወጡ አሥር ቆነጃጅትን ትመስላለች።
² ከእነርሱም አምስቱ ሰነፎች አምስቱም ልባሞች ነበሩ።
³ ሰነፎቹ መብራታቸውን ይዘው ከእነርሱ ጋር ዘይት አልያዙምና፤
⁴ ልባሞቹ ግን ከመብራታቸው ጋር በማሰሮአቸው ዘይት ያዙ።
⁵ ሙሽራውም በዘገየ ጊዜ ሁሉ እንቅልፍ እንቅልፍ አላቸውና ተኙ።
⁶ እኩል ሌሊትም ሲሆን፦ እነሆ፥ ሙሽራው ይመጣል፥ ትቀበሉት ዘንድ ውጡ የሚል ውካታ ሆነ።
⁷ በዚያን ጊዜ እነዚያ ቆነጃጅት ሁሉ ተነሡና መብራታቸውን አዘጋጁ።
⁸ ሰነፎቹም ልባሞቹን፦ መብራታችን ሊጠፋብን ነው፤ ከዘይታችሁ ስጡን አሉአቸው።
⁹ ልባሞቹ ግን መልሰው፦ ምናልባት ለእኛና ለእናንተ ባይበቃስ፤ ይልቅስ ወደሚሸጡት ሄዳችሁ ለራሳችሁ ግዙ አሉአቸው።
¹⁰ ሊገዙም በሄዱ ጊዜ ሙሽራው መጣ፥ ተዘጋጅተው የነበሩትም ከእርሱ ጋር ወደ ሰርግ ገቡ፥ ደጁም ተዘጋ።
¹¹ በኋላም ደግሞ የቀሩቱ ቈነጃጅት መጡና፦ ጌታ ሆይ ጌታ ሆይ፥ ክፈትልን አሉ።
¹² እርሱ ግን መልሶ፦ እውነት እላችኋለሁ፥ አላውቃችሁም አለ።
¹³ ቀኒቱንና ሰዓቲቱን አታውቁምና እንግዲህ ንቁ።
✅በዚህ ዕለት በወንጌል ብስራት ቤተክርስቲያን የወጣቶች የትምህርት ጊዜ፡

👉 ነቅተን ሙሽራችንን እንጠብቅ

✅ ቀጣይ የሚኖሩትን የትምህርት ጊዜያት አብራችሁን አንድንማማር እንጋብዛለን።
"የወንጌል ብስራት ቤተ ክርስቲያን"
የመዳን ቀን አሁን ነው !!
2ኛ ቆሮ 6፥2

✍️ በአዲስ አበባ ሃያ ሁለት ከጎላጎል ወደ 24 በሚወስደው መንገድ የሚያስገባ ሲሆን ከቦሌ መስመር ሲመጡ አውራሪስ አካባቢ ከቅ/ገብርኤል ሆስፒታል ፊት ለፊት በሚያስገባው መንገድ አበራ ህንጻ አጠገብ ያገኙናል ።

✍️ በዚህች ቤተክርስቲያን ብዙ ነብሳት ወደ እግዚአብሔር መንግስት እየተጨመሩ ብዙዎች ሀኪም ተስፋ ከቆረጠባቸው በሽታዎች እየተፈወሱ ከአጋንት እስራት ነጻ እየወጡ በስራ በትዳር እና በቅባት እየተባረኩ በምስጋናና በምስክርነት ሲቆሙ ማየት የተለመደ ነው ።

✍️ በዚህች ቤተ ክርስቲያን ወንጌል በኃይል እና በስልጣን ይሰበካል እግዚአብሔር ብቻ ይመለካል በነጻ በተቀበልነው የጸጋ ስጦታ በነጻ ይጸለያል ።

✍️ እርሶም ወዳጅ ዘመዶን በመጋበዝ የበረከቱ ተካፋይ ይሆኑ ዘንድ በጌታ ፍቅር ተጋብዘዋል ።

✅ መደበኛ ፕሮግራሞቻችን ፦

እሁድ ጠዋት ከ 3:00 ሰዓት እስከ 7:00 ሰዓት
👉 የቃል የአምልኮና የጸሎት ጊዜ
ዕሮብ ጠዋት ከ 3: 00 ሰዓት እስከ 9:00 ሰዓት
👉 የፈውስ የድንቅ እና የታአምራት ጊዜ
አርብ ማለዳ ከ 2:00 ሰዓት እስከ 10:00 ሰዓት
👉 የአገልጋዮች የጾምና የጸሎት ጊዜ
ቅዳሜ ከሰዓት ከ 9:00 ሰዓት እስከ 12:00 ሰዓት
👉 የወጣቶች የትምህርት እና የአምልኮ ጊዜ ይኖረናል ።
በአዲስ አበባ እና በዙሪያዋ የምትኖሩ የሰው ልጆች ሁሉ ኑና የእግዚአብሔርን የማዳኑን ጸጋ ተካፈሉ ።
“እኛ ግን የተሰቀለውን ክርስቶስን እንሰብካለን"
1ኛ ቆሮንቶስ 1፥23

🌐https://t.me/theghyouth በቴሌግራም እና በፌስቡክ ደግሞ https://www.facebook.com/profile.php?id=61568966248050&mibextid=ZbWKwL ላይ የእለቱን ትምህርቶችን እና ክንውኖች ማግኘት ይችላሉ።

ለበለጠ መረጃ ፦
☎️ 0975197575 ☎️ 0912218404

✅ዕብራውያን 4¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¹⁴ እንግዲህ በሰማያት ያለፈ ትልቅ ሊቀ ካህናት የእግዚአብሔር ልጅ ኢየሱስ ስላለን፥ ጸንተን ሃይማኖታችንን እንጠብቅ።¹⁵ ከኃጢአት በቀር በነገር ሁሉ እንደ እኛ...
16/05/2025

✅ዕብራውያን 4
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹⁴ እንግዲህ በሰማያት ያለፈ ትልቅ ሊቀ ካህናት የእግዚአብሔር ልጅ ኢየሱስ ስላለን፥ ጸንተን ሃይማኖታችንን እንጠብቅ።
¹⁵ ከኃጢአት በቀር በነገር ሁሉ እንደ እኛ የተፈተነ ነው እንጂ፥ በድካማችን ሊራራልን የማይችል ሊቀ ካህናት የለንም።
¹⁶ እንግዲህ ምሕረትን እንድንቀበል በሚያስፈልገንም ጊዜ የሚረዳንን ጸጋ እንድናገኝ ወደ ጸጋው ዙፋን በእምነት እንቅረብ።

✅ ቀጣይ የሚኖሩትን የትምህርት ጊዜያት አብራችሁን አንድንማማር እንጋብዛለን።
"የወንጌል ብስራት ቤተ ክርስቲያን"
የመዳን ቀን አሁን ነው !!
2ኛ ቆሮ 6፥2

✍️ በአዲስ አበባ ሃያ ሁለት ከጎላጎል ወደ 24 በሚወስደው መንገድ የሚያስገባ ሲሆን ከቦሌ መስመር ሲመጡ አውራሪስ አካባቢ ከቅ/ገብርኤል ሆስፒታል ፊት ለፊት በሚያስገባው መንገድ አበራ ህንጻ አጠገብ ያገኙናል ።

✍️ በዚህች ቤተክርስቲያን ብዙ ነብሳት ወደ እግዚአብሔር መንግስት እየተጨመሩ ብዙዎች ሀኪም ተስፋ ከቆረጠባቸው በሽታዎች እየተፈወሱ ከአጋንት እስራት ነጻ እየወጡ በስራ በትዳር እና በቅባት እየተባረኩ በምስጋናና በምስክርነት ሲቆሙ ማየት የተለመደ ነው ።

✍️ በዚህች ቤተ ክርስቲያን ወንጌል በኃይል እና በስልጣን ይሰበካል እግዚአብሔር ብቻ ይመለካል በነጻ በተቀበልነው የጸጋ ስጦታ በነጻ ይጸለያል ።

✍️ እርሶም ወዳጅ ዘመዶን በመጋበዝ የበረከቱ ተካፋይ ይሆኑ ዘንድ በጌታ ፍቅር ተጋብዘዋል ።

✅ መደበኛ ፕሮግራሞቻችን ፦

እሁድ ጠዋት ከ 3:00 ሰዓት እስከ 7:00 ሰዓት
👉 የቃል የአምልኮና የጸሎት ጊዜ
ዕሮብ ጠዋት ከ 3: 00 ሰዓት እስከ 9:00 ሰዓት
👉 የፈውስ የድንቅ እና የታአምራት ጊዜ
አርብ ማለዳ ከ 2:00 ሰዓት እስከ 10:00 ሰዓት
👉 የአገልጋዮች የጾምና የጸሎት ጊዜ
ቅዳሜ ከሰዓት ከ 9:00 ሰዓት እስከ 12:00 ሰዓት
👉 የወጣቶች የትምህርት እና የአምልኮ ጊዜ ይኖረናል ።
በአዲስ አበባ እና በዙሪያዋ የምትኖሩ የሰው ልጆች ሁሉ ኑና የእግዚአብሔርን የማዳኑን ጸጋ ተካፈሉ ።
“እኛ ግን የተሰቀለውን ክርስቶስን እንሰብካለን"
1ኛ ቆሮንቶስ 1፥23

🌐https://t.me/theghyouth በቴሌግራም እና በፌስቡክ ደግሞ https://www.facebook.com/profile.php?id=61568966248050&mibextid=ZbWKwL ላይ የእለቱን ትምህርቶችን እና ክንውኖች ማግኘት ይችላሉ።

ለበለጠ መረጃ ፦
☎️ 0975197575 ☎️ 0912218404

✅ በወንጌል ብስራት ቤተክርስቲያን ተከታታይ የወጣቶች የትምህርት ጊዜ ✅ ቀጣይ የሚኖሩትን የትምህርት ጊዜ አብራችሁን አንድንማማር እንጋብዛለን።
05/05/2025

✅ በወንጌል ብስራት ቤተክርስቲያን ተከታታይ የወጣቶች የትምህርት ጊዜ
✅ ቀጣይ የሚኖሩትን የትምህርት ጊዜ አብራችሁን አንድንማማር እንጋብዛለን።

✅ በወንጌል ብስራት ቤተክርስቲያን ተከታታይ የወጣቶች የትምህርት ጊዜ ✅ ቀጣይ የሚኖሩትን የትምህርት ጊዜያት አብራችሁን አንድንማማር እንጋብዛለን።"የወንጌል ብስራት ቤተ ክርስቲያን"      ...
24/04/2025

✅ በወንጌል ብስራት ቤተክርስቲያን ተከታታይ የወጣቶች የትምህርት ጊዜ
✅ ቀጣይ የሚኖሩትን የትምህርት ጊዜያት አብራችሁን አንድንማማር እንጋብዛለን።
"የወንጌል ብስራት ቤተ ክርስቲያን"
የመዳን ቀን አሁን ነው !!
2ኛ ቆሮ 6፥2

✍️ በአዲስ አበባ ሃያ ሁለት ከጎላጎል ወደ 24 በሚወስደው መንገድ የሚያስገባ ሲሆን ከቦሌ መስመር ሲመጡ አውራሪስ አካባቢ ከቅ/ገብርኤል ሆስፒታል ፊት ለፊት በሚያስገባው መንገድ አበራ ህንጻ አጠገብ ያገኙናል ።

✍️ በዚህች ቤተክርስቲያን ብዙ ነብሳት ወደ እግዚአብሔር መንግስት እየተጨመሩ ብዙዎች ሀኪም ተስፋ ከቆረጠባቸው በሽታዎች እየተፈወሱ ከአጋንት እስራት ነጻ እየወጡ በስራ በትዳር እና በቅባት እየተባረኩ በምስጋናና በምስክርነት ሲቆሙ ማየት የተለመደ ነው ።

✍️ በዚህች ቤተ ክርስቲያን ወንጌል በኃይል እና በስልጣን ይሰበካል እግዚአብሔር ብቻ ይመለካል በነጻ በተቀበልነው የጸጋ ስጦታ በነጻ ይጸለያል ።

✍️ እርሶም ወዳጅ ዘመዶን በመጋበዝ የበረከቱ ተካፋይ ይሆኑ ዘንድ በጌታ ፍቅር ተጋብዘዋል ።

✅ መደበኛ ፕሮግራሞቻችን ፦

እሁድ ጠዋት ከ 3:00 ሰዓት እስከ 7:00 ሰዓት
👉 የቃል የአምልኮና የጸሎት ጊዜ
ዕሮብ ጠዋት ከ 3: 00 ሰዓት እስከ 9:00 ሰዓት
👉 የፈውስ የድንቅ እና የታአምራት ጊዜ
አርብ ማለዳ ከ 2:00 ሰዓት እስከ 10:00 ሰዓት
👉 የአገልጋዮች የጾምና የጸሎት ጊዜ
ቅዳሜ ከሰዓት ከ 9:00 ሰዓት እስከ 12:00 ሰዓት
👉 የወጣቶች የትምህርት እና የአምልኮ ጊዜ ይኖረናል ።
በአዲስ አበባ እና በዙሪያዋ የምትኖሩ የሰው ልጆች ሁሉ ኑና የእግዚአብሔርን የማዳኑን ጸጋ ተካፈሉ ።
“እኛ ግን የተሰቀለውን ክርስቶስን እንሰብካለን"
1ኛ ቆሮንቶስ 1፥23

🌐https://t.me/theghyouth በቴሌግራም እና በፌስቡክ ደግሞ https://www.facebook.com/profile.php?id=61568966248050&mibextid=ZbWKwL ላይ የእለቱን ትምህርቶችን እና ክንውኖች ማግኘት ይችላሉ።

ለበለጠ መረጃ ፦
☎️ 0975197575 ☎️ 0912218404

✅በዚህ ዕለት በወንጌል ብስራት ቤተክርስቲያን ተከታታይ የወጣቶች የትምህርት ጊዜ፡👉 እግዚአብሔር ወልድ 👉የኢየሱስ ክርስቶስ ዘላለማዊ አምላክነት👉የኢየሱስ ክርስቶስ መለኮታዊ ባህሪያት 👉 ኢየሱ...
11/03/2025

✅በዚህ ዕለት በወንጌል ብስራት ቤተክርስቲያን ተከታታይ የወጣቶች የትምህርት ጊዜ፡

👉 እግዚአብሔር ወልድ
👉የኢየሱስ ክርስቶስ ዘላለማዊ አምላክነት
👉የኢየሱስ ክርስቶስ መለኮታዊ ባህሪያት
👉 ኢየሱስ ክርስቶስ መለኮታዊ ስምች ተጠርቷል በሚሉ ርዕሶች ስንማር ነበር

✅ ቀጣይ የሚኖሩትን የትምህርት ጊዜያት አብራችሁን አንድንማማር እንጋብዛለን።
"የወንጌል ብስራት ቤተ ክርስቲያን"
የመዳን ቀን አሁን ነው !!
2ኛ ቆሮ 6፥2

✍️ በአዲስ አበባ ሃያ ሁለት ከጎላጎል ወደ 24 በሚወስደው መንገድ የሚያስገባ ሲሆን ከቦሌ መስመር ሲመጡ አውራሪስ አካባቢ ከቅ/ገብርኤል ሆስፒታል ፊት ለፊት በሚያስገባው መንገድ አበራ ህንጻ አጠገብ ያገኙናል ።

✍️ በዚህች ቤተክርስቲያን ብዙ ነብሳት ወደ እግዚአብሔር መንግስት እየተጨመሩ ብዙዎች ሀኪም ተስፋ ከቆረጠባቸው በሽታዎች እየተፈወሱ ከአጋንት እስራት ነጻ እየወጡ በስራ በትዳር እና በቅባት እየተባረኩ በምስጋናና በምስክርነት ሲቆሙ ማየት የተለመደ ነው ።

✍️ በዚህች ቤተ ክርስቲያን ወንጌል በኃይል እና በስልጣን ይሰበካል እግዚአብሔር ብቻ ይመለካል በነጻ በተቀበልነው የጸጋ ስጦታ በነጻ ይጸለያል ።

✍️ እርሶም ወዳጅ ዘመዶን በመጋበዝ የበረከቱ ተካፋይ ይሆኑ ዘንድ በጌታ ፍቅር ተጋብዘዋል ።

✅ መደበኛ ፕሮግራሞቻችን ፦

እሁድ ጠዋት ከ 3:00 ሰዓት እስከ 7:00 ሰዓት
👉 የቃል የአምልኮና የጸሎት ጊዜ
ዕሮብ ጠዋት ከ 3: 00 ሰዓት እስከ 9:00 ሰዓት
👉 የፈውስ የድንቅ እና የታአምራት ጊዜ
አርብ ማለዳ ከ 2:00 ሰዓት እስከ 10:00 ሰዓት
👉 የአገልጋዮች የጾምና የጸሎት ጊዜ
ቅዳሜ ከሰዓት ከ 9:00 ሰዓት እስከ 12:00 ሰዓት
👉 የወጣቶች የትምህርት እና የአምልኮ ጊዜ ይኖረናል ።
በአዲስ አበባ እና በዙሪያዋ የምትኖሩ የሰው ልጆች ሁሉ ኑና የእግዚአብሔርን የማዳኑን ጸጋ ተካፈሉ ።
“እኛ ግን የተሰቀለውን ክርስቶስን እንሰብካለን"
1ኛ ቆሮንቶስ 1፥23

🌐https://t.me/theghyouth በቴሌግራም እና በፌስቡክ ደግሞ https://www.facebook.com/profile.php?id=61568966248050&mibextid=ZbWKwL ላይ የእለቱን ትምህርቶችን እና ክንውኖች ማግኘት ይችላሉ።

ለበለጠ መረጃ ፦
☎️ 0975197575 ☎️ 0912218404

Address

ADDIS ABABA
Addis Ababa
1000

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when GH YOUTH የወጣቶች አገልግሎት posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Shortcuts

Share