28/01/2023
ዲዮቅልጢያኖስን ያስቀና የ21ኛው ክፍለ ዘመን አህዛብ።
ንፁሃን እንደ በግ እየታረዱ ድረስ ሲባል "አልታዘዝኩም" የሚያስብለው መንግስት መነኩሳትን ለማስለቀስ ብርታቱን ከየት አገኘው? በታሪክ ማህደር ሰፍሯል።
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ምዕመናን ቀኝህን ሲመታህ ግራህን ስጥ፤ ጠላትህን እንደራስህ አድርገህ ውደድ የሚለው ዶግማዊ አስተምህሮ የመጨረሻው ቀይ መስመር ተጥሷል።
NB፦ እግዚአብሔር ኢትዮጵያንና ህዝቦቿን ይባርክ።