Zetseat CMC

Zetseat CMC Raising a generation suitable to God! Zetseat CMC

🔥ልዩ የእሁድ ማለዳ አምልኮ ጊዜ🔥🗓 ነገ እሁድ  ግንቦት  16/2017 ዓ.ም ⏰ ከጥዋቱ 4:00 ሰዓት ጀምሮ 👉ልዩ የአምልኮ እና የትምህርት ጊዜ በዘጸአት ሲኤምሲ አጥቢያ ተዘጋጅቷል።  ሁላች...
23/05/2026

🔥ልዩ የእሁድ ማለዳ አምልኮ ጊዜ🔥

🗓 ነገ እሁድ ግንቦት 16/2017 ዓ.ም
⏰ ከጥዋቱ 4:00 ሰዓት ጀምሮ

👉ልዩ የአምልኮ እና የትምህርት ጊዜ በዘጸአት ሲኤምሲ አጥቢያ ተዘጋጅቷል።

ሁላችሁም ተጋብዛችኋል!

📍ሲኤምሲ 20 ሜትር መስቀለኛ

(Location 👉 https://maps.app.goo.gl/PzzyHCxXfxmD8gMx5)

Yohannes Girma (Johnny)

22/05/2026

🔥 ZETSEAT YOUTH CMC - SPECIAL YOUTH PROGRAM 🔥

Calling all young people around CMC, Ayat, Summitt, Megenagna, and nearby areas 📍✨
This Saturday, join us for a powerful youth gathering filled with worship, the Word of God, and fellowship.

Come expectant, come hungry, and don’t come alone!
📌 Bring a friend and be part of what God is doing among this generation 🙌🔥

🗓 Saturday, May 23
⏰ 10:00 LT
📍 Zetseat CMC – 20 Meter Meskelegna

For more information 📞

0940373811
0940844183

(Location 👉 https://maps.app.goo.gl/PzzyHCxXfxmD8gMx5)

Join our Telegram ✨
https://t.me/zetseat_cmc_youth


ወደ ዕብራውያን 2:14-18እንግዲህ ልጆቹ በሥጋና በደም ስለሚካፈሉ፥ እርሱ ደግሞ በሞት ላይ ሥልጣን ያለውን በሞት እንዲሽር፥ ይኸውም ዲያብሎስ ነው፥ በሕይወታቸውም ሁሉ ስለ ሞት ፍርሃት በባ...
22/05/2026

ወደ ዕብራውያን 2:14-18
እንግዲህ ልጆቹ በሥጋና በደም ስለሚካፈሉ፥ እርሱ ደግሞ በሞት ላይ ሥልጣን ያለውን በሞት እንዲሽር፥ ይኸውም ዲያብሎስ ነው፥ በሕይወታቸውም ሁሉ ስለ ሞት ፍርሃት በባርነት ይታሰሩ የነበሩትን ሁሉ ነጻ እንዲያወጣ፥ በሥጋና በደም እንዲሁ ተካፈለ።የአብርሃምን ዘር ይዞአል እንጂ የያዘው የመላእክትን አይደለም።ስለዚህ የሕዝብን ኃጢአት ለማስተስረይ፥ ለእግዚአብሔር በሆነው ነገር ሁሉ የሚምርና የታመነ ሊቀ ካህናት እንዲሆን፥ በነገር ሁሉ ወንድሞቹን ሊመስል ተገባው።እርሱ ራሱ ተፈትኖ መከራን ስለ ተቀበለ የሚፈተኑትን ሊረዳቸው ይችላልና።

የሐሙስ ግንቦት 13 ፣ 2018 ዓ/ም የአምልኮ እና የትምህርት ጊዜ ትውስታዎች፣ ከዘጸአት ቤተክርስቲያን ሲኤምሲ አጥቢያ

21/05/2026

የተወለደው የአይሁድ ንጉሥ ወዴት ነው?
ማቴ 2፡1

ከሐሙስ ግንቦት 6፣ 2018 ዓ/ም የተወሰደ መጋቢ ድንቅአየሁ ለማ- ዘጸአት አፖስቶሊክ ሪፎርሜሽን ቤተክርስቲያን - ሲኤምሲ አጥቢያ

#ኢየሱስንማወቅ

✝️ ኢየሱስን ማወቅ ✝️✨ ተከታታይ ትምህርት ✨የተወለደው የአይሁድ ንጉሥ ወዴት ነው? ማቴ 2፡1ከመጋቢ ድንቅአየሁ ለማ ጋር 'ኢየሱስን ማወቅ' በሚል ርዕስ የጀመርነውን ተከታታይ ትምህርት ክ...
20/05/2026

✝️ ኢየሱስን ማወቅ ✝️

✨ ተከታታይ ትምህርት ✨

የተወለደው የአይሁድ ንጉሥ ወዴት ነው?
ማቴ 2፡1

ከመጋቢ ድንቅአየሁ ለማ ጋር 'ኢየሱስን ማወቅ' በሚል ርዕስ የጀመርነውን ተከታታይ ትምህርት ክፍል 10 እንቀጥላለን!

🗓 ነገ ግንቦት 13/2018 ዓ.ም
⏰ ከ12:00 ሰዓት ጀምሮ

📝መጽሐፍ ቅዱሳችንን እና ማስታወሻ ደብተር መያዝ እንዳንረሳ

📍ሲኤምሲ 20 ሜትር መስቀለኛ

(Location 👉 https://maps.app.goo.gl/PzzyHCxXfxmD8gMx5)

#ኢየሱስንማወቅ #የእግዚአብሔርቃል

የቅዳሜ ግንቦት 8/2018 ዓ.ም የወጣቶች ፕሮግራም በዘጸአት አፖስቶሊክ ሪፎርሜሽን ቤተክርስቲያን - ሲኤምሲ አጥቢያ
19/05/2026

የቅዳሜ ግንቦት 8/2018 ዓ.ም የወጣቶች ፕሮግራም በዘጸአት አፖስቶሊክ ሪፎርሜሽን ቤተክርስቲያን - ሲኤምሲ አጥቢያ

18/05/2026

1ኛ የጴጥሮስ መልእክት 2:9
እናንተ ግን ከጨለማ ወደሚደነቅ ብርሃኑ የጠራችሁን የእርሱን በጎነት እንድትናገሩ የተመረጠ ትውልድ፥ የንጉሥ ካህናት፥ ቅዱስ ሕዝብ፥ ለርስቱ የተለየ ወገን ናችሁ፤

ከእሁድ ግንቦት 9/2018 ዓ/ም የተወሰደ ወንድም አሸናፊ ብርሃኑ ዘጸአት አፖስቶሊክ ሪፎርሜሽን ቤተክርስቲያን - ሲኤምሲ አጥቢያ

#የእግዚአብሔርቃል

1ኛ የጴጥሮስ መልእክት 2:9 እናንተ ግን ከጨለማ ወደሚደነቅ ብርሃኑ የጠራችሁን የእርሱን በጎነት እንድትናገሩ የተመረጠ ትውልድ፥ የንጉሥ ካህናት፥ ቅዱስ ሕዝብ፥ ለርስቱ የተለየ ወገን ናችሁ፤...
18/05/2026

1ኛ የጴጥሮስ መልእክት 2:9
እናንተ ግን ከጨለማ ወደሚደነቅ ብርሃኑ የጠራችሁን የእርሱን በጎነት እንድትናገሩ የተመረጠ ትውልድ፥ የንጉሥ ካህናት፥ ቅዱስ ሕዝብ፥ ለርስቱ የተለየ ወገን ናችሁ፤

የእሁድ ግንቦት 9/2018 ዓ/ም የአምልኮ እና የትምህርት ጊዜ ትውስታዎች፣ ከዘጸአት ቤተክርስቲያን ሲኤምሲ አጥቢያ

🔖 የሳምንቱ ጥቅስ1ኛ የጴጥሮስ መልእክት 2:9 እናንተ ግን ከጨለማ ወደሚደነቅ ብርሃኑ የጠራችሁን የእርሱን በጎነት እንድትናገሩ የተመረጠ ትውልድ፥ የንጉሥ ካህናት፥ ቅዱስ ሕዝብ፥ ለርስቱ የተ...
18/05/2026

🔖 የሳምንቱ ጥቅስ

1ኛ የጴጥሮስ መልእክት 2:9
እናንተ ግን ከጨለማ ወደሚደነቅ ብርሃኑ የጠራችሁን የእርሱን በጎነት እንድትናገሩ የተመረጠ ትውልድ፥ የንጉሥ ካህናት፥ ቅዱስ ሕዝብ፥ ለርስቱ የተለየ ወገን ናችሁ፤

#የእግዚአብሔርቃል

🔥Special Youth Program 🔥This Saturday, we are excited to invite you to a life-changing youth gathering! It’s a space des...
15/05/2026

🔥Special Youth Program 🔥

This Saturday, we are excited to invite you to a life-changing youth gathering! It’s a space designed for you to encounter God personally, grow spiritually, and connect with others who share the same passion for Christ. 🙏🔥

Come expecting a powerful time filled with worship, teaching, fellowship, prayer, and so much more! 👏🔥

Let’s come together and be part of what God is doing in our generation. Don’t come alone, bring a friend and spread the blessing! 🙌🔥

🗓 Saturday, May 16
⏰ 10 PM LT
📍 Zetseat CMC 20 Meter Meskelegna

(Location 👉 https://maps.app.goo.gl/PzzyHCxXfxmD8gMx5)

Join our telegram
https://t.me/zetseat_cmc_youth

የዮሐንስ ወንጌል 1:1-5,14 በመጀመሪያው ቃል ነበረ፥ ቃልም በእግዚአብሔር ዘንድ ነበረ፥ ቃልም እግዚአብሔር ነበረ።ይህ በመጀመሪያው በእግዚአብሔር ዘንድ ነበረ።ሁሉ በእርሱ ሆነ፥ ከሆነውም ...
15/05/2026

የዮሐንስ ወንጌል 1:1-5,14

በመጀመሪያው ቃል ነበረ፥ ቃልም በእግዚአብሔር ዘንድ ነበረ፥ ቃልም እግዚአብሔር ነበረ።ይህ በመጀመሪያው በእግዚአብሔር ዘንድ ነበረ።ሁሉ በእርሱ ሆነ፥ ከሆነውም አንዳች ስንኳ ያለ እርሱ አልሆነም።በእርሱ ሕይወት ነበረች፥ ሕይወትም የሰው ብርሃን ነበረች።ብርሃንም በጨለማ ይበራል፥ ጨለማም አላሸነፈውም። ••••••••• ቃልም ሥጋ ሆነ፤ ጸጋንና እውነትንም ተመልቶ በእኛ አደረ፥ አንድ ልጅም ከአባቱ ዘንድ እንዳለው ክብር የሆነው ክብሩን አየን።

የሐሙስ ግንቦት 6 ፣ 2018 ዓ/ም የአምልኮ እና የትምህርት ጊዜ ትውስታዎች፣ ከዘጸአት ቤተክርስቲያን ሲኤምሲ አጥቢያ

Address

CMC
Addis Ababa

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Zetseat CMC posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share

Category