21/02/2026
ከእኔ የበረታችሁ፣ ዓይናችን ነሽ ማርያም ፡ እኔ አንተ ፊት ፣ ብዙ ልጆች አሉት ፣አትንገሩት ያውቀኛል ፣አዲስ ጌታ የለም ፣አይሸሸግ እውነቱ ፣ብርና ወርቅ ሳይዙ ፣ ገብርኤል መልዐክ ከራማ ፣አረጋጊው መልአክ ፣አትለፍ የተዋህዶን ድንበር የመሳሰሊትን የነፍስ ምግብ የሚሆኑ መዝሙራት አምጦ የወለደው የጥበብ ቀስት ወንድማችን መጋቤ ምስጢር ቡሩክ አሳመረ ዛሬ ደግሞ ፋካሬ ስም በሚል በመጽሐፍ ብቅ ብሏል ። በምርቃቱ ቀን የካቲት 22/2018 በቅድስት ስላሴ ዩንቨርስቲ አብረነው እንቁም ።