Why Am I A Christian?

Why Am I A Christian? መጽሀፍ ቅዱስ እንዲህ ይላል። ከሁሉም በላይ ልብክን ጠብቅ፤ ? If u Don't now the purpose of something you will abuse/abnormally use it

30/06/2012

ስለ አማላጅነት መማለድ ማለት ይቅርታ በስው ፈንታ መጠየቅ ማለት ነው ሁሉ ህይወት ያለው ሰው ፡ እግዚአብሄር የሚያውቅ በእግዚአብሀር ፊት በንስሃ መቅረብ የሚችል ሁሉ መጽለይ ይቅርታ መጠየቅ ይችላል እየሱስ ግን ስላልሞተ ወይም ሞትን ድል አድርጎ ስለተነሳ አሁንም መጠየቅ ይችላል። ሰውም አምላክም ስለሆነ በሰውነቱ ይማልዳል በአምላክነቱ ደግሞ ሃጥያትን ይቅር ይላል ሁላችንም ህያውን አንዳችን ለአንዳችን ልንጸልይ ልንማልድ ታዘናል ኢንማልድማለን ።
[*]ያዕ.5:16:...ትፈወሱም ዘንድ እያንዳንዱ ስለ ሌላው ይጸልይ፤
ከሞትን በሁዋላ ግን አንችልም
[*] መክ.9:5:- ሕያዋን እንዲሞቱ ያውቃሉና፤ ሙታን ግን አንዳች አያውቁም፤ መታሰቢያቸውም ተረስቶአልና ከዚያ በኋላ ዋጋ የላቸውም።
በጌታችን ዘር ሃርግ ውስን የገቡ ሃጥያትን ያላደረጉ ማንም የለም:: ሃጥያትን የሰራ ደገሞ የስጋ ሞት ይምታል።ከሞትን በሁዋላ ግን አንችልም:: ጻድቅ ጌታችን መድሃኔታችን ክርስቶስ እየሱስ ብቻ ነው። ከጌታችን መድሃኔታችን ክርስቶስ እየሱስ የተነሳ እኛም ጻድቆች ነን።
ወደ ሮሜ ሰዎች 3:24 በኢየሱስ ክርስቶስም በሆነው ቤዛነት በኩል እንዲያው በጸጋው ይጸድቃሉ።
1. ስለ ዘላለማዊ ድንግልና ግን ዮሰፍ ኢንደሚያገባት መላኩ ቃል ገብቶለታል ዮስፍ ሚስትም ሳያገባ ወይም አልወሰዳትም ለማለት ግን አይቻልም
[*]ማቴ.1:20:...እጮኛህን ማርያምን ለመውሰድ አትፍራ።
በግብረ ስጋ ግንኙነት አሆን ያረገዘችው በመንፈስ ቅዱስ ነውና አትፍራ ውሰዳት አለው ወሰዳት ቢያንስ 12 አመት አብረው ኖረዋል
2. የበኩር ልጅዋንም እስክትወልድ ድረስ ---- ሲል ሁለት ትልልቅ ነገሮች እናገኛለን
2.1. የበኩር ልጅ
የበኩር ልጅ ማለት በራሱ ከሌሎች ልጆች የመጀመርያ ማለት ነው ስለዚህ ኢየሱስ አንድያ ልጇ ሳይሆን የበኩር ልጇ ነው
2.2. ድረስ
ድረስ የሚለው ቃል በሚገባ ስለሚቀጥለው ነገር እንድናስብ ይረዳናል ስለዚህ የበኩር ልጅዋን እስክትወልድ ድረስ አላወቃትም ሲል ከዛ በኋላ ምንእንደተፈጠረ ማሰብ የኛ ፋንታ ነው

2.3. ከዚህ በላይ ደግሞ ማርያም እህት አላት ብለህ አስበህ ታውቃለህ
የዮሐንስ ወንጌል 19 ፡25 ነገር ግን በኢየሱስ መስቀል አጠገብ እናቱ፥ የእናቱም እኅት፥ የቀለዮጳም ሚስት ማርያም፥ መግደላዊትም ማርያም ቆመው ነበር።

አየህ ኢየሱስ አክስት ነበረችው ማለት ነው ያብቻ ሳይሆን አያት እና ሌሎች ዘመዶች ነበሩት ስለዚህ ወንድም እና እህት ቢኖረው ክብሩን ማንነቱን አይቀይረውም ማሪያም ሌላ ለጆች ቢኖሯት ምን ያስገርማል
ቤተሰብ አልባ አይደለችም ኢየሱስም እንደዛው
ሌሎች ጥቅሶችን እስኪ ተመልከት

1. ማርያምና ወንድሞቹ

የሐዋርያት ሥራ 1 ፡13 በገቡም ጊዜ ወደሚኖሩበት ሰገነት ወጡ፥ ጴጥሮስና ዮሐንስም፥ ያዕቆብም፥ እንድርያስም፥ ፊልጶስም፥ ቶማስም፥ በርተሎሜዎስም፥ ማቴዎስም፥ የእልፍዮስ ልጅ ያዕቆብም፥ ቀናተኛ የሚባለው ስምዖንም፥ የያዕቆብ ልጅ ይሁዳም።እነዚህ ሁሉ ከሴቶችና ከኢየሱስ እናት ከማርያም ከወንድሞቹም ጋር በአንድ ልብ ሆነው ለጸሎት ይተጉ ነበር።
2 እናቱና ወንድሞቹም
የማርቆስ ወንጌል3፥31 እናቱና ወንድሞቹም መጡ በውጭም ቆመው ወደ እርሱ ልከው አስጠሩት።
2. የታናሹ ያዕቆብና የዮሳም እናት ማርያም
የማርቆስ ወንጌል 15፥40-41
ሴቶችም ደግሞ በሩቅ ሆነው ይመለከቱ ነበር፤ ከእነርሱም በገሊላ ሳለ ይከተሉትና ያገለግሉት የነበሩ መግደላዊት ማርያም የታናሹ ያዕቆብና የዮሳም እናት ማርያም ሰሎሜም ነበሩ፥ ከእርሱም ጋር ወደ ኢየሩሳሌም የወጡ ሌሎች ብዙዎች ሴቶች ነበሩ።
3. እኅቶቹስ
የማቴዎስ ወንጌል 13:55
ይህ የጸራቢ ልጅ አይደለምን? እናቱስ ማርያም ትባል የለምን? ወንድሞቹስ ያዕቆብና ዮሳ ስምዖንም ይሁዳም አይደሉምን?
56
እኅቶቹስ ሁሉ በእኛ ዘንድ ያሉ አይደሉምን? እንኪያስ ይህን ሁሉ ከወዴት አገኘው? ተሰናከሉበትም።

ማርያም ሰው ናት ቤተሰብ መስርታ መኖሯ አያረክሳትም ከቅድስናዋ አያጎድላትም ብጽህናዋን አታጣም

ማሪያም ሌላ ልጅ ኖራት አልኖራት በኛ መንፈሳዊ ህይወት የሚጨምርልን ወይም የሚቀንስብን ነገር የለም ፡፡ በበኩር ልጇ ከመንን እንድናለን እውነተኛው መንፈሳዊው አለም ውስጥ በቀላሉ እንቀላቀላለን ካልሆነ ግን የማሪያም ቲፎዞ ከመሆን የዘለለ ማንነት አየኖረንም ቆም ብለን ተሸዉደው ያሸወዱንን የዱሮ አባቶች ትምህርት ተረተረት አሉባልታ ታሪክ ብንመረምርና
ጥርት አድርገን የእግዚያብሄርን ልጅ ኢየሱስ ክርስቶስን ብናውቅ እኛም እናንተም አንድ እንሆናለን፡፡ለሃይማኖታችሁ ለምታሳዩት ትጋት ጌታይባርካችሁ እወዳቸሁዋለሁ!!!!!! ልጅ ወልዶ ለዘላለም ድንግልና የለም። በድንግልና ጸነስች እንጂ ከወለድች ቦሃላ ድንግል ሆና ቀረች የሚል ትምህርት የለም።
ተባረኩ

…ለዚህ ዓለም ከሚመችና የአሮጊቶችን ሴቶች ጨዋታ ከሚመስለው ተረት ራቅ። እግዚአብሔርን ለመምሰል ግን ራስህን አስለምድ።1ኛ ጢሞ 4:7
24/03/2012

…ለዚህ ዓለም ከሚመችና የአሮጊቶችን ሴቶች ጨዋታ ከሚመስለው ተረት ራቅ። እግዚአብሔርን ለመምሰል ግን ራስህን አስለምድ።1ኛ ጢሞ 4:7

Rev 22:8-9
22/03/2012

Rev 22:8-9

21/03/2012

Never Give Up Bro. n Sr. U know what it says
የትጉ እጅ ትገዛለች የታካች እጅ ግን ትገብራለች።
መጽሐፈ ምሳሌ 12:24

19/03/2012

ወደ ገላትያ ሰዎች 6
2 ከእናንተ እያንዳንዱ የአንዱን ሸክም ይሸከም እንዲሁም የክርስቶስን ሕግ ፈጽሙ።

Gal 6
2 Bear ye one another's burdens, and so fulfil the law of Christ.

Pray 4 Nigerian Christians Nigeria - Su***de Attack Rocks Nigeria Church; Several KilledSunday, February 26, 2012 JOS, N...
08/03/2012

Pray 4 Nigerian Christians

Nigeria - Su***de Attack Rocks Nigeria Church; Several Killed
Sunday, February 26, 2012

JOS, NIGERIA - A su***de car bomber detonated his explosives during a worship service of a large evangelical church in Nigeria's restive city of Jos early Sunday, February 26, killing himself and a father and child, government and church officials said.

Plateau State spokesman Pam Ayuba said others were injured in the Sunday blast, which was believed to have been carried out by the radical Islamic group Boko Haram.

Church workers and witnesses said a car forced its way through the gate during an early morning service. “We were in the church during the time of worship and a su***de bomber forced himself into through the gate, into the church and the bomb exploded,” John Haruna, the reverend of the Church of Christ in Nigeria (COCIN), told French news agency AFP.

Another church member who is also an activist with the Christian human rights organisation Stefanos Foundation gave a similar account.

SU***DE BOMBER

“It was su***de bomber, he drove his car into the church, approaching the pulpit and it exploded. Three members of the church died and 10 are injured,” Mark Lipdo, reportedly said.

He said pieces of human flesh littered the church premises.

It was not immediately clear who was responsible for the explosion, but the hard-line Islamist group Boko Haram, or 'Western education is a sin', has claimed previous bomb attacks in Jos, including on Christmas Eve, killing up to 80 people

Friday's attack came a day after a series of bomb blasts and shootings in northern Nigeria killed at least 17 people, including five Muslim worshippers.

DEADLIEST ATTACKS

Boko Haram also claimed responsibility for one of the deadliest attacks in Nigeria's Kano state last month that killed 185 people. It also admitted to killing at least 44 people in a Christmas Day bombing at a Catholic church outside Abuja, Nigeria's capital.

Following the Christmas violence, President Goodluck Jonathan declared a state of emergency in areas hard hit by violence blamed on Boko Haram. Jonathan said the measure impacted parts of Yobe and Borno states in the northeast, Plateau state in central Nigeria, and Niger state in the east.

He made clear at the time that the temporary closure of borders in those areas was necessary to address security challenges and restore normalcy to the country.

The opposition has criticized the Jonathan administration for allegedly failing to control Boko Haram. The group has made clear it wants to establish a state based on strict Sharia, or Islamic, law and earlier ordered all Christians to leave northern Nigeria.

CIVIL UNREST FEARS

Nigeria's over 160 million people are divided almost in half between Muslims living mainly in the north and Christians in the south, according to several estimates.

There have been fears of civil unrest in a region where religious and ethnic violence have seen hundreds die, including many Christians, as well as Muslims.

Advocacy group Human Rights Watch estimates that at least 1,000 people were killed in communal clashes around the site of Sunday's attack, Jos, in 2010. — with Celina Palacio Cunanan and Sunday Anyanti.

Pray for Nigerian Christians Two Churches Targeted in Bomb Attack in NigeriaFebruary 22, 2012Five injured; in Christmas ...
08/03/2012

Pray for Nigerian Christians
Two Churches Targeted in Bomb Attack in Nigeria
February 22, 2012

Five injured; in Christmas Day blast in nearby Madalla, seven left blind.

SULEJA, Nigeria, February 21 (CDN) — Suspected Islamic extremists detonated a bomb outside a church building here on Sunday (Feb. 19), two months after Boko Haram Islamists killed 44 Christians and blinded seven in a church bombing in nearby Madalla.

Sunday’s blast in Suleja, in front of Christ Embassy church during their morning worship, injured five people, one seriously, sources said. The bomb, planted in a parked car, was left by suspected members of Boko Haram, which seeks to impose sharia (Islamic law) throughout Nigeria, and authorities arrested some members of the sect the same day.


Triumphant Ministries International Church is also near the site of the explosion. Peter Osema, a search-and-rescue worker with Nigeria’s National Emergency Management Agency, told Compass that the bomb was likely meant to affect both churches, and indeed Compass learned that at least one of those injured belongs to the Triumph Ministries church.


“We found five vehicles destroyed, and we believe that the bomb was targeted at these two churches here,” Osema said.

28/02/2012

We all stumble in many ways. If anyone is never at fault in what he says, he is a perfect man, able to keep his whole body in check.
James 3:2 (Read all of James 3)
New International Versio

20/02/2012

Ewuket saynoregn meretegnina wudakiwun saynik akeberegn enem yemiwodegn tegegnena yemitekim eka honikugnina wodedikegn akeberikegn meretikegn lija arekegn
Menifes behayl wordobgn ye nefisat shekim besitobign bemayakuwarit eminet tesfa be rucha lante sisera,ayalewu etebikalewu, feligalewu EYESUS,Emegnalewu ….Abrish God bless u

14/02/2012

Decisions mold our character and chart the course of our lives. So the best is still yet 2 come keep up what u have God bless u

Alem yale kirstos aydinim....If u've u can fix every thing with out any additional mess....Glory b to God de Father, God...
07/02/2012

Alem yale kirstos aydinim....If u've u can fix every thing with out any additional mess....Glory b to God de Father, God de Son n God de Holly Sprite

06/02/2012

Address

Impact Worship Center G12, Lancia Back Of Hawi Hotel
Addis Ababa

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Why Am I A Christian? posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share