The Orthodox view's/ኦርቶዶክሳዊ እይታ

The Orthodox view's/ኦርቶዶክሳዊ እይታ ካልተኖረ ወጣትነት ይልቅ ያልተኖረ ክርስትና ዋጋ ያስከፍላል

የአእላፋት ዝማሬ በዚህ ዓመት በመስቀል አደባባይ እንደሚደረግ ተገልፆል::በጌታችን በመድሐኒታችን በኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል ገና ዋዜማ ለሶስተኛ ጊዜ የሚከበረው መንፈሳዊ ማዕድ ከዚህ በ...
19/12/2025

የአእላፋት ዝማሬ በዚህ ዓመት በመስቀል አደባባይ እንደሚደረግ ተገልፆል::

በጌታችን በመድሐኒታችን በኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል ገና ዋዜማ ለሶስተኛ ጊዜ የሚከበረው መንፈሳዊ ማዕድ ከዚህ በፊት ከሚደረግበት ቦሌ መድሐኒዓለም ቤተ-ክርስትያን ተቀይሮ በመስቀል አደባባይ እንደሚከበር የኢጃት ስራ አመራሮች እንዲሁም የፕሮግራሙ አስተባባሪዎች ገልፀዋል፡፡

የአእላፋት ዝማሬ ከዚህ ቀደም ከሰማንያ ሺ እስከ ዘጠና ሺ የሚሆኑ ተሳታፊዎች ሲሳተፉበት በአሁኑ በመቶ ሺዎቸ እንደሚሳተፉበት ይጠበቃል፡፡

ታህሳስ 28 በአዲስ አበባ መስቀል አደባባይ፣ በድሬደዋ ለገሐር አደባባይ ከ10:00 ሠዓት ጀምሮ መንፈሳዊ ፕሮግራሙ ይከናወናል::

"ከዚህ ታላቅ ማዕድ እንዳልሳተፍ የሚከለክለኝ ምንድነው"
አምላካችን እግዚአብሔር ሐገራችን ኢትዮጵያንና ሕዝቦቿን ይባርክ

አምስቱ አዕማደ ምሥጢራትን በ2 ሺህ ብር  በሆቴል አዳራሽና በግል ቢሮ አስተምረን ሰርተፍኬት እንሰጣለን እያላችሁ ለተነሳችሁ ወንድሞች! ይህ አካሄድ ከቅድስት ቤተ ክርስቲያን ሥርዓት ጋር ፈጽ...
08/12/2025

አምስቱ አዕማደ ምሥጢራትን በ2 ሺህ ብር በሆቴል አዳራሽና በግል ቢሮ አስተምረን ሰርተፍኬት እንሰጣለን እያላችሁ ለተነሳችሁ ወንድሞች! ይህ አካሄድ ከቅድስት ቤተ ክርስቲያን ሥርዓት ጋር ፈጽሞ የሚጋጭ መሆኑን ልብ እንድትሉ።

በተለይ ደግሞ ፦ ነው ብለህ በድፍረት የተናገርክ ወንድም ፣ ይህን የንግድ ሥራህን ብታቆም የሚበጅህ ይሆናል።

የቅድስት ሥላሴ ዩኒቨርሲቲ ዲፕሎማ መያዝህ የግል የሃይማኖታዊ ኮርሶች ማሰልጠኛ እንድትከፍት ሕጋዊ ፈቃድ አይሰጥህም። በቅርብ ወዳጆችህ በኩል መልእክት ልከንልሃልና ራስህን አርም። ሰንበት ትምህርት ቤቶች ካሪኩለም ቀርጸው በነጻ በቅጽረ ቤተክርስቲያን የሚያስተምሩትን በግልህ ማሰልጠኛ ከፍተህ ንግድ እንድታደርገው አይፈቀድልህም። ይሄ ፕሮቴስታንታዊ አካሄድ ነው! ለሌሎችም ወንድሞች የተሳሳተ መንገድ አትክፈት። ስምህን ያልጠቀስነው ታስተካክላለህ በሚል እምነት ነው።

ስለ አርሲ ዝም አልልም   -
02/12/2025

ስለ አርሲ ዝም አልልም
-

02/12/2025

ኦርቶዶክስ

አመታዊ የንግስ በዓል ከአጉስታ ጺዮን ማርያም
30/11/2025

አመታዊ የንግስ በዓል ከአጉስታ ጺዮን ማርያም

with CameraFi Live

እንኳን አደረሳችሁ 😍😍
30/11/2025

እንኳን አደረሳችሁ 😍😍

💖ማርያም💖ማርያም💖ማርያም💖ማርያም💖መድረኩን ማርያም ማርያም እያለ ቀወጠው "ለዚህ ያበቃችኝ ሁሌም ከአፌ የማትጠፋው እናቴ ቅድስት ድንግል ማርያም ናት" አዶናይ ሁለተኛ ሽልማቱን ሲቀበል የተናገ...
29/11/2025

💖ማርያም💖ማርያም💖ማርያም💖ማርያም💖

መድረኩን ማርያም ማርያም እያለ ቀወጠው "ለዚህ ያበቃችኝ ሁሌም ከአፌ የማትጠፋው እናቴ ቅድስት ድንግል ማርያም ናት" አዶናይ ሁለተኛ ሽልማቱን ሲቀበል የተናገረው ነው። ወንድሜ እሷን ጠርቶ ያፈረ የለም እንኳን ደስ አለህ💝

Address

Addis Ababa

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when The Orthodox view's/ኦርቶዶክሳዊ እይታ posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share