አዲስ አበባ ሐና ቃለ ሕይወት ቤ/ያን page

አዲስ አበባ ሐና ቃለ ሕይወት ቤ/ያን page Contact information, map and directions, contact form, opening hours, services, ratings, photos, videos and announcements from አዲስ አበባ ሐና ቃለ ሕይወት ቤ/ያን page, Religious organisation, Lafto Atikilt tera Haile garment (Sefera), Addis Ababa.

ቤተ ክርስቲያኗን በገንዘባችሁ ለማገልገል የምትፈልጉ ⤵️⤵️
ንግድ ባንክ➡️ 1000 4305 19 119
አዋሽ ባንክ ➡️ 0135 2545 120 500 ብርሃን ባንክ ➡️ 1500 3600 3536 8 መጠቀም ትችላላችሁ። ጌታ ኢየሱስ ይባርካችሁ!!!

23/05/2026
 ።በእሁድ ጠዋት ለምዕመናን ስሰጥ የቆየው የደቀ መዝሙር ትምህርት በቀን 25/08/2018 ዓ.ምበወ/ዊ ያዕቆብ በዛብህ ርዕሰ-መልካሙን ለማድረግ ለምን ያቅተናል (መልካም ማድረግ ማለት ምን ማ...
06/05/2026


በእሁድ ጠዋት ለምዕመናን ስሰጥ የቆየው የደቀ መዝሙር ትምህርት በቀን 25/08/2018 ዓ.ም
በወ/ዊ ያዕቆብ በዛብህ
ርዕሰ-መልካሙን ለማድረግ ለምን ያቅተናል (መልካም ማድረግ ማለት ምን ማለት ነው?) ሮሜ 7÷16, ገላ 5÷16
እግዚአብሔር በብዙ በረከት ባርኮናል የእግዚአብሔር ስም ለዘላለም ይባረክ።

 ።በእሁድ ጠዋት ለምዕመናን ስሰጥ የቆየው የደቀ መዝሙር ትምህርት በቀን 18/08/2018 ዓ.ም በወ/ዊ ተክለ ጴጥሮስክርስቶስን ማወቅ – ፊልጵስዩስ 3፥8-9ክርስቶስን ማወቅ ማለት• ማንነቱን...
27/04/2026


በእሁድ ጠዋት ለምዕመናን ስሰጥ የቆየው የደቀ መዝሙር ትምህርት በቀን 18/08/2018 ዓ.ም በወ/ዊ ተክለ ጴጥሮስ
ክርስቶስን ማወቅ – ፊልጵስዩስ 3፥8-9
ክርስቶስን ማወቅ ማለት
• ማንነቱን በእውነት መረዳት
• ጌታና አዳኝ አድርጎ መቀበል
• ከእርሱ ጋር ጥልቅ ህብረት መመስረት
❓ ክርስቶስን ማወቅ ለምን አስፈላጊ ነው?
• እውነተኛውን አምላክ እንድናውቅ
• ከእርሱ ጋር ጤናማ ግንኙነት እንድኖረን
• የዘላለም ሕይወት እንድናገኝ
• መንገዱን እንድንከተል እና እርሱን እንድንመስል
• ከሰዎች ሁሉ ጋር ጤናማ ግንኙነት እንድኖረን
🙏 “ክርስቶስን ማወቅ” ከእውቀት በላይ ነው—ሕይወት የሚቀይር ግንኙነት ነው።
#ክርስቶስ #እምነት #እውነት #ህብረት
ሌላው ለየት የሚያደርገው የቤተክርስቲያናችን አባልና አገልጋይ የሆኑት ወ/ዊ እንዲሪያስ ባሩዳ ከሙሉ ቤተሰቡ ጋር በቦታ ርቀት ምክንያት አባልነቱን ወደ ሌላ ቤተክርስቲያን መቀየሩን ተከትሎ የቤተክርስቲያናችን መሪዎች በጉባኤው ፊት ስጦታ በመስጠት ተጸልዮለት ሽኝት ተደርጓል።
ክብር ሁሉ ለእግዚአብሔር ብቻ ይሁን !

https://t.me/HanaKHC2023

በቤተክርስቲያናችን የእሁድ ጠዋት መደበኛ ፕሮግራማችን በሚገርም ሁኔታ ተካሂዷል። የእግዚአብሔርን ቃል ያካፈለልን ፓ/ር በለጠ 1ኛጴጥ 2:20-25ርዕሰ :-የትንሣኤ መንገዶች 1,ኃጢአትና ተንኮ...
20/04/2026

በቤተክርስቲያናችን የእሁድ ጠዋት መደበኛ ፕሮግራማችን በሚገርም ሁኔታ ተካሂዷል።
የእግዚአብሔርን ቃል ያካፈለልን ፓ/ር በለጠ
1ኛጴጥ 2:20-25
ርዕሰ :-የትንሣኤ መንገዶች
1,ኃጢአትና ተንኮል የሌለበት መንገድ
2,ስድብ እና ንቀት የመቋቋም አቅም
፨ስድብ የተበላሸ ስሜት ውጤት ነው።
3,ራስን ለእግዚአብሔር አሳልፎ መስጠት ።
4,በመከራ ውስጥ ያለውን ፈውስ መካፈል እና ማካፈል ።
በእነዚህ ሀሳቦች ስሆን ከመደበኛው ፕሮግራም ለየት የሚያደርገው ወጣት አቤኒኤዘር በአገልግሎት ምክንያት ወደ ሀረር አከባቢ ስለሚወጣ የቤተክርስቲያን ሽማግሌዎች እጅ በመጫን ተጸልዮለት በጉባኤው ፊት ሽኝት ተደርጓል።
ክብር ሁሉ ለእግዚአብሔር ይሁን!!

https://t.me/HanaKHC2023

 ።➢አባይ ምላስ (መዋሸት ወይም ውሸት ምንድነው?) በሚል ርዕሰ አገልጋይ ሰሎሞን ሙሉ አገልግለዋል። ምሳ 12፡13ክብር ሁሉ ለእግዚአብሔር ይሁን !https://t.me/HanaKHC2023
06/04/2026


➢አባይ ምላስ (መዋሸት ወይም ውሸት ምንድነው?) በሚል ርዕሰ አገልጋይ ሰሎሞን ሙሉ አገልግለዋል። ምሳ 12፡13
ክብር ሁሉ ለእግዚአብሔር ይሁን !

https://t.me/HanaKHC2023

የእሁድ ጠዋት ፕሮግራማችን ላይ እግዚአብሔር መልካም ጊዜ ተሰጥቶናል። ክብር ሁሉ እግዚአብሔር ይሁን!ቅዱሳን ያገለገሉንን አገልጋዮቻች ባርኩአቸው🙏https://t.me/HanaKHC2023
01/04/2026

የእሁድ ጠዋት ፕሮግራማችን ላይ እግዚአብሔር መልካም ጊዜ ተሰጥቶናል። ክብር ሁሉ እግዚአብሔር ይሁን!
ቅዱሳን ያገለገሉንን አገልጋዮቻች ባርኩአቸው🙏

https://t.me/HanaKHC2023

  🏆  ።በቀን 19/07/2018 ዓ.ም በአዲስ አበባ ደቡብ ምስራቅ የቃለ ሕይወት ቤተክርስቲያናት ሕብረት በቦሌ ቡልቡላ አጥቢያ በተካሄደው ጠቅላላ ጉባኤ የአዲስ አበበ ሐና ቃለ ሕይወት ቤተክ...
30/03/2026

🏆 ።
በቀን 19/07/2018 ዓ.ም በአዲስ አበባ ደቡብ ምስራቅ የቃለ ሕይወት ቤተክርስቲያናት ሕብረት በቦሌ ቡልቡላ አጥቢያ በተካሄደው ጠቅላላ ጉባኤ
የአዲስ አበበ ሐና ቃለ ሕይወት ቤተክርስቲያን በአድስ አበባ በቀርሳ ቤቴል ተከላ ጣቢያና በመካኒሳ ተከላ ጣቢያ በሁለንተናዊ አገልግሎት እያሳደገች የነበረችውን በደቡብ ምስራቅ የአጥቢያዎች ሕብረት በነበረው የጋራ ጊዜ ላይ በጠቅላላ ጉባኤ ፊት በማፀደቅ ለቤተክርስቲያናችን 9ኛ እና 10ኛ አጥቢያ በማውጣታችን እጅግ የላቀ ደስታ ተሰምቶናል።
የእግዚአብሔር ስም ለዘላለም የተባረከ ይሁን🙏

በቤተክስቲያናችን መደበኛው የእሁድ ጠዋት ፕሮግራም በቀን 06/07/2018 ዓ.ም በደማቅ ሁኔታ ተከብሯል።የእግዚአብሔርን ቃል ያገለገሉን የቤተክርስቲያናችን ዋና መጋቢ ኤልያስ ኮላቶየአሜስያስ ...
16/03/2026

በቤተክስቲያናችን መደበኛው የእሁድ ጠዋት ፕሮግራም በቀን 06/07/2018 ዓ.ም በደማቅ ሁኔታ ተከብሯል።
የእግዚአብሔርን ቃል ያገለገሉን የቤተክርስቲያናችን ዋና መጋቢ ኤልያስ ኮላቶ
የአሜስያስ ልብ (የተከፈለ እና ያልተከፈለ ልብ) 2ኛዜና 25፡1-27
➢ያልተከፈለ ልብ በምን ይታወቃል?
1, በቅንነት (እግዚአብሔርንና ሰውን አለመበደል) ዳን 6
2, እግዚአብሔር ያለውን ያደርጋል
3, በእግዚአብሔር መታመን
4, መበረታታት (ይበረታል)
➢የተከፈለ ልብ በምን ይታወቃል?
1, ጣኦትን ማምለክ
2, የእግዚአብሔርን ምክር አለመስማት
3, ትዕቢተኛ ይሆናል
4, እግዚአብሔርን ከመከተል ይርቃል
5, በአደባባይ ተራ ሞት ይሞታል

https://www.tiktok.com/?_t=ZM-8vAGuHebeUR&_r=1

15/03/2026

Address

Lafto Atikilt Tera Haile Garment (Sefera)
Addis Ababa

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when አዲስ አበባ ሐና ቃለ ሕይወት ቤ/ያን page posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share