27/03/2026
በእግዚአብሔር እርዳታ ለሰንዳፋ አብያተክርስቲያናት ህብረት መሪዎች እና አገልጋዮች የሦስተኛውን ዙር የጢራኖስ ትምህርት ቤት ስልጠና ጨርሰናል። በዚህ ዙር "የእግዚአብሔር ሙሉ ምክር" የኤፌሶን መጽሃፍ ጥናት በፖስተር ሰለሞን ስዮም እንዲሁም "የመቅደሱ ህግ" የሕዝቄል መጽሃፍ ጥናት በፖስተር እሸቴ በለጠ በልዮ ሁኔታ ተሰጥቶዋል። በጉባኤው የእግዚአብሔር መንፈስ ሲያስተምረን ነበር። በዚህ አገልግሎት ከጓዳ እንከመድረክ አብረው ያገለገሉትን እግዚአብሔር ይባርክ።