Maranatha Jesus International Gospel Ministries- Ethiopia Branch

Maranatha Jesus International Gospel Ministries- Ethiopia Branch Isaiah 61:1-3

2/21/2016ነቢያት ና አግልግሎታቸውናብያቶች አነማን ናቸው?ኤርምያስ 17:5እግዚያብሔር እንዲህ ይላል :-በሰው የሚታመን ስጋ ለባሹንም ክንዱ የሚያድርግ ልቡምንም ከ እግዚአብሔር የሚመልስ ...
01/11/2023

2/21/2016

ነቢያት ና አግልግሎታቸው
ናብያቶች አነማን ናቸው?
ኤርምያስ 17:5
እግዚያብሔር እንዲህ ይላል :-
በሰው የሚታመን ስጋ ለባሹንም ክንዱ የሚያድርግ ልቡምንም ከ እግዚአብሔር የሚመልስ ሰዉ እርጉም ነው::
ለምሳሌ :-ኤርምያስ ይግሳፄ ነቢይ በመባል ይታውቃል
ኢሳይያስ የ
ቃል እውቀትና ትንቢትን በ መናገር ይታውቃል ሁሉም ነቢያቶች አንድ አይነት ፀጋ የላቸውም
ነቢይ ማለት የእግ ዛብሔርን ቃል በሙላት የሚያገለግል ::
መልዕክት ከእግዚአብሔር ዘንድ በድምፅ : በራእይ ከመንፈስ ቅዱስ ምሪትን በመቀበል ዎደ ህዝቡ የሚያመጡ መልክተኞች ናቸው
ኤፌሶን 2:20
በሐዋርያት ና በነቢያት መሰረት ላይ ታንፃቺኅል
የማዕዘኑ ራስ ድንጋይም ክርስቶስ እየሱስ ራሱ ነው
የነቢያት አገልግሎት በብልይ ኪዳን ብቻ አላበቃም
የነቢያት መቼም ይኖራሉ
ለበትክርስቲያን የተሰm ስጦታ ነው
መንፈስ ቅዱስ እንዲመራን እንፍቀድለት ውድእውነት ሁሉ ይመራቺኅአል ተብሎ ተጽፋልና
የክርስቶስ ፀጋ ይባዛልን 🙏
ነቢይ አበራ
❤ፀጋ ይብዛላችሁ ነብይ አበራ ከበደ ከ Maranatha Jesus Tv Addis Abeba
=ማክሰኞ _3:00-10:00 የማማከር አገልግሎት
=ዕሮብ _3:00-10:00 የፆም ፀሎት
=ሐሙስ _8:00-1:30 የቃል፣አምልኮ፣የትንቢት የፈውስና የታምራት
=እሁድ _3:00-7:00 የአምልኮ፣የቃል፣የትንቢት ጊዜ
፨አድራሻ፦ከአያት ወደ ጣፎ በምወስደው መንገድ ከሪፊት ቫሊ ዩንቨርስቲ ጎን 2ተኛ ፎቅ
>ለበለጠ መረጃ፦0995459763

16/2/2016የክርስtአን ውጊያኤፌሶን 6:10-24ሐዋርያዉ ጳውሎስ ለኤፌሶን ሰዎች የላከው መልክት አንዲህ በማለት ነበር     በቀረውስ በጌታ ና ብርቱ በሆነው ሀይሉ ጠንክሩየደያብሎስን ተን...
27/10/2023

16/2/2016
የክርስtአን ውጊያ
ኤፌሶን 6:10-24
ሐዋርያዉ ጳውሎስ ለኤፌሶን ሰዎች የላከው መልክት አንዲህ በማለት ነበር
በቀረውስ በጌታ ና ብርቱ በሆነው ሀይሉ ጠንክሩ
የደያብሎስን ተንኮል/ ሺንገላ / መቁዋቁዋም ትችሉ ዘንድ የእግዚብሄርን ሙሉ የጦር ዕቃ ልበሱ በማለት ያስmነቅቃቸዋል
የ ዕቃ ጦራቺን ምንድን ነው?
በእውነት ቀበቶ ወገባቺሁን ታጥቃቺሁ
የትጽድቅ ጥሩር ለብሳቺሁ
በሰላም ዎንጌል ተጫምታቺሁ
የእምነት ጋሻ የ ከፋውን ፍላፃ የ ምንድንበት
የ መዳን ራስ ቁር አድርጉ
የ እምነት ሰይፍም ያዙ ይለናል
ክርስቲያን በተመሳሳይ መልኩ ዝግጅት ማድረግ አለብን::
በ ውጫዊ በፅድቅና በቅድስና በመኖር :
በ ውስጣዊ ህይዎታቺን በ እውነት ቀበቶ ታጥቀን በመኖር
እግዚ ብሔርን ደስ ከማያድርግ ነገር ሁሉ መቆጠብ
ውጊያ በበዛበት ህይወት ውስጥ ስንኖር ሁሉ ጊዜም ለጦርነት ዝግጁ መሆን ይሁንልን አሜንንን
❤ፀጋ ይብዛላችሁ ነብይ አበራ ከበደ ከ Maranatha Jesus Tv Addis Abeba
=ማክሰኞ _3:00-10:00 የማማከር አገልግሎት
=ዕሮብ _3:00-10:00 የፆም ፀሎት
=ሐሙስ _8:00-1:30 የቃል፣አምልኮ፣የትንቢት የፈውስና የታምራት
=እሁድ _3:00-7:00 የአምልኮ፣የቃል፣የትንቢት ጊዜ
፨አድራሻ፦ከአያት ወደ ጣፎ በምወስደው መንገድ ከሪፊት ቫሊ ዩንቨርስቲ ጎን 2ተኛ ፎቅ
>ለበለጠ መረጃ፦0995459763

5/2/2016አምልኮ  እ ና አግልግሎትርሜ 12:1-2ሰውንታቺንን እግዚያብሔርን ደስ የሚያስኝ ንፁህ መስዋት አድርገን ማቅረብ ሲል የ ሮሜ ፅሐፈ እራሳቺንን መቀደስ አምልኮ ነው ይ ለ ና ል :...
16/10/2023

5/2/2016
አምልኮ እ ና አግልግሎት
ርሜ 12:1-2
ሰውንታቺንን እግዚያብሔርን ደስ የሚያስኝ ንፁህ መስዋት አድርገን ማቅረብ ሲል
የ ሮሜ ፅሐፈ እራሳቺንን መቀደስ አምልኮ ነው ይ ለ ና ል :
የከርስቶስ ቤተ ክርስtያን አንዱና ትልቁ ትልኮ እግዚያብሔርን የም ያመልኩ አማኞችን ማፍራት
መዝ 100 : 1-5
አማኞች እግዚያብሔርን ማምለክ የ ሚቺሉት :- በአምላክነቱ በቸርነቱ በታላቅነቱ በምህራቱ ሲያውቁት ነው
በፍጹም ልባቸው በፍፁም ነፍሳቸዉ በፍፁም ሀይላቸው በፍፁም ጉልበታቸው እግዚአብሄርን የ ሚያመልኩ አማኞች ብዙዎቺን ውደ ጽድቅ ልያምጡ ይቺላሉና::
ዳን 3 : 16-18
የንጉሱን ትዛዝ ባለመቀበላቸው እምቢ አምላካቺን ከዚህ ከሚነደው እሳት ያድነናል :-
ባያድነንም እንክዋን ለዝህ ላኮምከው ምስል አንሰግድም በማለት በፍፁም ልባቸው ባምላካቸው የተደገፉ
ያ የተደግፉት አምላክ በሳቱ ውትስጥ ማንነቱን አሳየ
🙏
ዛሬስ እኛ ባለንበት ይክርስቶስ ማንነት በኛ ላይ ይታይ የሆን?
ብዙዎቺን በክርስቶስ ፍሬ ማፍራት እንዲቺሉ አድርገን ማሰልጠን ይኖርብናል ::
❤ፀጋ ይብዛላችሁ ነብይ አበራ ከበደ ከ Maranatha Jesus Tv Addis Abeba
=ማክሰኞ _3:00-10:00 የማማከር አገልግሎት
=ዕሮብ _3:00-10:00 የፆም ፀሎት
=ሐሙስ _8:00-1:30 የቃል፣አምልኮ፣የትንቢት የፈውስና የታምራት
=እሁድ _3:00-7:00 የአምልኮ፣የቃል፣የትንቢት ጊዜ
፨አድራሻ፦ከአያት ወደ ጣፎ በምወስደው መንገድ ከሪፊት ቫሊ ዩንቨርስቲ ጎን 2ተኛ ፎቅ
>ለበለጠ መረጃ፦0995459763

24/1/2016 ፨የሚያሳፍር ስውር ነገር       -2ቆሮ 4:1-2    ስለዚህ ምክንያት ምህረት እንደ ተሰጠን መጠን ይህ አገልግሎት ስላለን አንታክትም።   2.ነገር ግን የሚያሳፍረውን ስው...
06/10/2023

24/1/2016
፨የሚያሳፍር ስውር ነገር
-2ቆሮ 4:1-2 ስለዚህ ምክንያት ምህረት እንደ ተሰጠን መጠን ይህ አገልግሎት ስላለን አንታክትም።
2.ነገር ግን የሚያሳፍረውን ስውር ነገር ጥለናልና በተንኮል አንመላለስም፣የእግዚአብሔርንም ቃል በውሸት አንቀላቅልም፤እውነትን በመግለጥ ግን በእግዚአብሔር ፊት ለሰው ሕሊና ሁሉ ራሳችንን እናመሰግናለን ።
፦በገላትያ 5:19-21 ስናነበው የሚያሳፍር ስውር ነገሮችን እናገኛቸዋለን።ብሆንም እነዚህን የሚያሳፍር ነገሮችን ጥለን መቆም የለብንም፤እንደውም ጥለን መሄድ ወይም መራቅ አለብን።
-2ጢሞ 4:9- ጀምረን ስናነብ የዓለምን ሀሳብ ወዶ የሄደውን ዴማስን እናገኘዋለን።ይህ ሰው ከሐዋርያ ከጳውሎስ ጋር ብዙ ጊዜ አብሮት ነበር፤ብሆንም ውስጡ የገባው ነገር በጳውሎስ ላይ የነበረውን ትልቁ ጸጋውን ሳይሆን በአለም ውስጥ ያለውን ምናምንቴ ነገር ነው።
-በእውነት እኛ በቤተ ክርስቲያን ውስጥ ስንኖር ዓለምን በመውደድ ነው ወይስ በፍጹም ልብ በፍጹም ነፍስ ጌታችንን እያፈቀረን ነው የምንኖረው?
-2ነገ 5:20-27 የእግዚአብሔርን ሰውን ኤልሳዕን ከመከተለ ይልቅ ንዕማንን የተከለውን ግያዝን እናየዋለን።
-ብዙ ጊዜ እኛ ሰዎች የእግዚአብሔር ሀሳብና ዓላማ ያለበትን ቦታና የእግዚአብሔር ሃሳብ የተሸከሙትን ሰዎች ትተን በራሳችን ሃሳብና ዓላማ ላይ አተኩረን ከእግዚአብሔር መንግሥት እንወጣለን።ከዛ በኃላ ዓላማችን እይታችን ሁሉ ስውር ወደ ሆነው ነገር እናዘነብላለን።
=ግያዝ ንዕማንን የተከተለው ለ2 ነገር ነው፦
1.ለገንዘብ
2.ለውሸት
-በጣም የሚገርም ነገር የእግዚአብሔርን መንፈስ የተሸከመው ከኤልሳዕ አንዳች ነገር እቀበላለሁ ሳይል በሽታን ተሸክሞ የመጣውን የሶርያን ንጉሥ ተከትለው አንዳች አገኛለሁ ማለቱ የሚገርም ነገር ነው።
=የሚያሳፍር ስውር ነገሮች የሚያስከትሉ ነገሮች፦
1.ውሸታሞች ያደርገናል
2.በአቋራጭ መንገድ ያስከሄደናል
3.መንፈሳዊ ዝገት ያመጣል ...etc
-ወዳጆቼ ከዚህም በላይ ማለት ይቻላል ነገር ግን የሚያሳፍር ስውር ነገር ፈጽሞ መጣል ይሁንልን።
-ሁልጊዜ የሚያሳፍር ስውር ነገር ማሰብ ትተን የእግዚአብሔርን ቃል ማሰብና ማሰላሰል ይሁንልን።
-ሁልጊዜ የሚያሳፍር ስውር ነገር ማሰብና ማድረግ ትተን የእግዚአብሔርን ቃል ማሰብና ማድረግ ይሁንልን።
❤ፀጋ ይብዛላችሁ ነብይ አበራ ከበደ ከ Maranatha Jesus Tv Addis Abeba
=ማክሰኞ _3:00-10:00 የማማከር አገልግሎት
=ዕሮብ _3:00-10:00 የፆም ፀሎት
=ሐሙስ _8:00-1:30 የቃል፣አምልኮ፣የትንቢት የፈውስና የታምራት
=እሁድ _3:00-7:00 የአምልኮ፣የቃል፣የትንቢት ጊዜ
፨አድራሻ፦ከአያት ወደ ጣፎ በምወስደው መንገድ ከሪፊት ቫሊ ዩንቨርስቲ ጎን 2ተኛ ፎቅ
>ለበለጠ መረጃ፦0995459763

መዝ 27:4   ፨ በእግዚአብሔር ዓይን እያዩ መኖር።-የሰው ልጅ ለሕይወቱ ትርጉም መስጠት የምችለው ሕይወቱን ለፈጠረው ለእግዚአብሔር አስረክቦ ለእርሱ መኖር ሲጀምር ብቻ ነው።-በዓላማ ኖሮና ...
01/10/2023

መዝ 27:4 ፨ በእግዚአብሔር ዓይን እያዩ መኖር።
-የሰው ልጅ ለሕይወቱ ትርጉም መስጠት የምችለው ሕይወቱን ለፈጠረው ለእግዚአብሔር አስረክቦ ለእርሱ መኖር ሲጀምር ብቻ ነው።
-በዓላማ ኖሮና አንድ ቁም ነገር ሠርቶ ማለፍ ብሆንም የእኛ የሰው ልጆች የውስጥ ጉጉትና ፍላጎት ነዉ።
-ይህ ግን የሚሳካው ለምንና ለማን በዚች ምድር ላይ እንዳለን ስናውቅ በቻ ነው።
-እግዚአብሔር በሕይወታችን ያቀደውን ዓላማ እንደመንፈሳዊያንና እንደ ባለአዕምሮ ሰዎች አሟልተን ለራሳችንና ለትውልዱ በረከት ሆነን እንድንኖር ነው የእግዚአብሔር ዓላማ።
=በእግዚአብሔር ዓይን እያዩ መኖር ስሆን
-ሙሴ በ120 ዓመታት የምድር ኑሮው "እንደ እግዚአብሔር ያለ ማንም የለም "ብሎ የተናገረው እግዚአብሔር የሁሉ ነገር ጀማሪና ፍፃምም በመሆኑ ነው።እርሱ ሁሉን ያውቃል ።
-ለእኛ ጥያቄ የሆነብን ነገር ሁሉ ለእርሱ አጅግ ቀላል ነው።
ዘዳ 33:26 "26 ይሹሩን ሆይ በሰማያት ላይ ለረድኤትህ በደመናትም ላይ በታላቅነት እንደሚሄድ እንደ እግዚአብሔር ያለ ማንም የለም።
27 መኖሪያህ የዘላለም አምላክ ነው፣የዘላለምም ክንዶች ከአንተ በታች ናቸው፣ጠላትህን አውጥቶ፦አጥፋው ይላል።
=ሙሴ ይህን ስናገር እግዚአብሔርን እንዴት አድርጎ እንዳወቀና እንደተረዳ፣የእግዚአብሔር እይታውን እንዴት እንዳየ ያመለክታል።
ጸጋ ይብዛላችሁ ነብይ አበራ ከበደ ከማራናታ ኢየሱስ አለም ዓቀፍ የወንጌል አገልግሎት/ማራናታ ኢየሱስ Tv

Address

Ayat, Next To Rift Vall University Building, 2nd Floor Directly Opposite To Sabeh Guest House
Addis Ababa
1000

Opening Hours

Monday 09:00 - 17:00
Tuesday 09:00 - 17:00
Wednesday 09:00 - 17:00
Thursday 15:00 - 19:30
Friday 09:00 - 17:00
Saturday 09:00 - 17:00
Sunday 09:00 - 14:00

Telephone

+251953385454

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Maranatha Jesus International Gospel Ministries- Ethiopia Branch posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Place Of Worship

Send a message to Maranatha Jesus International Gospel Ministries- Ethiopia Branch:

Share