24/08/2026
❗
1) እግዚአብሔር ሳይናገር ትንቢት የሚናገሩ ናቸው ሕዝ 22፡28
2) ሳይላኩ የሚሄዱ ናቸው ኤር 23፡1፤የሐዋ-ሥራ 15፡24
3) ይሳካልሃል እያሉ ገዥዎቸንና ባለጠጎችን የሚያታልሉ ናቸው። 1ኛ ነገሥት 22፡5-6፤የሐዋ.ሥራ 13፡6-12
4) ተሳዳቢዎች ናቸው 2ጴጥ 2፡9-12፣ይሁዳ 1፡10 ራዕይ 13፡5
5) ዳፋሮችና ኩሩዎች ናቸው። 2ጴጥሮስ 2፡10
6) ቅንን መንገድ የሳቱ ናቸው 2ጴጥሮስ 2፡15፤ይሁዳ 1፡15
7) ኃጢኣትን የማይተው ናቸው 2ጴጥሮስ 2፡14
8) የሚያጠፋ ኑፋቁ አሾልከው የሚያገቡ ናቸው 2ጴጥ 2፡1
9) ብዙዎችን በመዳራታቸው የሚያስከትሉ ናቸው 2ጰጥ 2፡2
10) ገንዘብን ያአግባብ በመሰብስብ የተጠመዱ ናቸው 2ጴጥ 2፡3
11) ክንቱ የሆነ ከመጠን በላይ ቃል ይናገራሉ 2ጴጥ 2፡18 ራዕይ 13፡5
12) ራሳቸውን ከመጠን በላይ ከፍ ከፍ የሚያድርጉ ናቸው 2ተስሎንቄ 2፡4
13) ውኃ የሌለባቸው ምንጮችና ዝናብ የሌለባቸው ደመናዎች ናቸው 2ጴጥ 2፡17፤ ይሁዳ ቁ-12
14) የሚንከራተቱ ከዋክበት ናቸውጨይሁዳ ቁ- 13
15) የሰይጣን ስህተት አሠራር መሣሪያዎች ናቸው 2ተስሎንቄ 2፡7-12
16) የጥፋት ባሪያዎች ሆነው አርነት ትወጣላችሁ የሚሉ ናቸው 2ጴጥ 2:19
17) ጸጋውን በሴሰኝነት የሚለውጡ ናቸው ይሁዳ 1:4 ቁ.7 2ጴጥ2:18
18) በሀሰተኛ ድንቆችና ታኣምራቶች የታጀቡ ናቸው 2ተሰሎንቄ 2:9-10; ማቴ 24:24; ራዕይ 13:13
19) ያለእውነተኛው ኢየሱስ እውቅና በውሸት አጋንንት የሚያስወጡ ናቸው ማቴ 7:22
20) የእውነተኛ አገልጋዮች መልክ የያዙ ግን በውስጣቸው ነጣቂዎች ናቸው ሜቴ 7:15; 2ቆሮ 11:13
21) እውነተኛውን ኢየሱስን የሚሰብኩ ይመስላሉ ነገር ግን በሥራቸው የካዱ ናቸው ይሁዳ 1:4; ቲቶ 1:16
22) የማይጸኑ ነፍሳትን የሚያታልሉ ናቸው 2ጴጥ 2:14
23) እየሳቱ የሚያስቱ ናቸው 2ጢሞ 3:13
24) ለፍርድ የተመደቡ ናቸው ይሁዳ 1:4 ቁ-14
25) ውሸተኞች ሐዋሪያትና ተንከለኞች ሠራተኞች ናቸው 2ቆሮ 11:13
26) እንደብርሃን መልአክ ራሳቸውን ልለውጡ ይችላሉ 2ቆሮ11
27) ታላቅ ነገርና ስድብ የሚናገሩበት አፍ አላቸው ራዕይ 13:5
28) አጋንንታዊ ግን ማራኪ ትምህርት ያስተምራሉ 1ጢሞ 4:1
29) ዓለምን ሀብትና ክብር ሰይጣን ለኢየሱስ የሰበካውን ይሰብካሉ ማቴ 4:6
30) ያለሥርዓት የሚሄዱና የሚኖሩ ናቸው 2ተሰሎንቄ 3:11
31) ነውረኛ ረብ ለማግኘት የሚተጉ ናቸው ቲቶ 1:11-12
32) የማይታዘዙ፤ከንቱ የሚናገሩና የሚያታልሉ ናቸውቲቶ 1:10
33) እውነተኛውን የእግዚአብሔርን ቃል ገልብጠው የምናገሩ ናቸው ዘፍ 3:4 ፤ቲቶ1:1
34) መንፈሳዊ የሚመስል የተድላ ዘፈን የሚዘፍኑ ናቸው 2ጴጥ 2፡13
35) ከሰማይ እሳት እስኪያወርዱ ታላላቅ ምልክቶችን ሊያደርጉ ይችላሉ ራዕይ 13:13
36) በምዕመናን መካከል ወይም በባልና በሚሰት መካክል መለያያትን የሚዘሩ ናቸው ሮሜ 16፡17፤ቲቶ 3፡10-11
37) ወደምዕመናን መካክል ሾልከው የሚገቡ ናቸው 2ጢሞ 3፡6-7፤ይሁዳ ቁ- 4
38) ክርስቶስን ለመምሰል የሚስማማ ጤናማ ትምህርት የማያስተምሩ ናቸው1ጠሞ 6፡3
39) በትዕቢት የተነፉ ናቸው 1ጢሞ 6፡4
40) እግዚአብሔርን መምሰል ማትረፊያ አድርገው የሚጠቀሙ ናቸው 1ጢሞ 6፡5
41) ለሆድ የተገዙ ናቸው ሮሜ16፡18፤ፊልጵ 3፡19
42) በመልካምና በሚያቆላምጥ ንግግር የሚያታልሉ ናቸውሮሜ 16፡18
43) እውነትን የተቀሙ ናቸው 1ጠሞ 6፡5
44) ቃሉን የሚያጣምሙ ናቸው 2ጼጥ 3:16
45) ዓመፀኞች ናቸው 2ጴጥሮስ 3:17; 2:13
46) ሥልጣን ያላቸውን/መሪዎችን በድፍረት ይሳደባሉ 2ጴጥ 2:10
47) ለመንጋው የማይራሩ ጨካኞች ናቸው የሐዋ 20:29
48) ደቀ መዛሙርትን ወደኃላ የሚስቡ ናቸው የሐዋ 20:30
49) ጠማማ ነገርን የሚናገሩ ናቸው ሐዋ 20:30
50) የተማራችሁትን እውነተኛ ትምህርት የሚቃወሙ ናቸው ሮሜ 16:17
51) መለያየትንና ማሰናከያ የሚያደርጉ ናቸው
ሮሜ 16:17
52) በመልካምና በሚያቆላምጥ ንግግር ተንኮል የሌለባቸውን ሰዎች ልብ ያታልላሉ ሮሜ 16:18
53) የዋጃቸውን ጌታ የሚክዱ ናቸው 2ጴጥ 2፡1፤ይሁዳ ቁ-4)
54) ፍጻሜአቸው ግን እንደሥራቸው ይሆናል! 2ቆሮ 11:15
ማጠቃለያ
ሮሜ 16:17 ወንድሞች ሆይ እናንተ የተማራችሁትን ትምህርት የሚቃወሙትን መለያየትንና ማሰናከያን የሚያደርጉትን ሰዎች እንድትመለከቱ እለምናችኋለሁ ከነእርሱ ዘንድ ፈቀቅ በሉ
True Gospel for Life