በመሠረተ ክርስቶስ ቤተክርስቲያን የምስራቅ አዲስ አበባና አካባቢው ክልል ጽ/ቤት

  • Home
  • Ethiopia
  • Addis Ababa
  • በመሠረተ ክርስቶስ ቤተክርስቲያን የምስራቅ አዲስ አበባና አካባቢው ክልል ጽ/ቤት

በመሠረተ ክርስቶስ ቤተክርስቲያን የምስራቅ አዲስ አበባና አካባቢው ክልል ጽ/ቤት kingdom of God

ወንድም ዋቅጋሪ በክልላችን በሽምግልና የእውነት ታከተኝ ሳይል ሲያገለግል የነበረ ብርቱ የክርስቶስ ልብ ያለው ወንድም ነበር በሚገርም ፍጥነት በድንገት ወደ ጌታ ሄዶል ። ለመላ ቤተሰቡና ለቤተ...
06/10/2025

ወንድም ዋቅጋሪ በክልላችን በሽምግልና የእውነት ታከተኝ ሳይል ሲያገለግል የነበረ ብርቱ የክርስቶስ ልብ ያለው ወንድም ነበር በሚገርም ፍጥነት በድንገት ወደ ጌታ ሄዶል ። ለመላ ቤተሰቡና ለቤተክርስቲያን ሁሉ መጽናናት ይሁን!! የቀብር ስርአቱ ነገ ማክሰኞ 6:00, ዮሴፍ ይፈጸማል።

ደረሰ። ወዳጆቻችሁን፣ ያላመኑ ሰዎችን በመጋበዝ የጌታን ፀጋ እንዲካፈሉ በጌታ ፍቅር እንጋብዛችኋለን🗓️ ሚያዚያ 25 - 27 📍 ምስራቅ አዲስ አበባ መሠረተ ክርስቶስ ቤተክርስቲያን - ከቦሌ ወ...
02/05/2025

ደረሰ።

ወዳጆቻችሁን፣ ያላመኑ ሰዎችን በመጋበዝ የጌታን ፀጋ እንዲካፈሉ በጌታ ፍቅር እንጋብዛችኋለን

🗓️ ሚያዚያ 25 - 27
📍 ምስራቅ አዲስ አበባ መሠረተ ክርስቶስ ቤተክርስቲያን - ከቦሌ ወደ መገናኛ በሚወስደው መንገድ

ለልጆችም ልዩ ፕሮግራም ያዘጋጀን ስለሆነ ልጆቻችሁንም ይዛችሁ በመምጣት የጌታን ፀጋ እንድትካፈሉ በጌታ ፍቅር እንጋብዛችኋለን።

3 ቀናት ብቻ ቀርተውታል። ወዳጆቻችሁን፣ ያላመኑ ሰዎችን በመጋበዝ የጌታን ፀጋ እንዲካፈሉ በጌታ ፍቅር እንጋብዛችኋለን🗓️ ሚያዚያ 25 - 27 📍 ምስራቅ አዲስ አበባ መሠረተ ክርስቶስ ቤተክር...
30/04/2025

3 ቀናት ብቻ ቀርተውታል።

ወዳጆቻችሁን፣ ያላመኑ ሰዎችን በመጋበዝ የጌታን ፀጋ እንዲካፈሉ በጌታ ፍቅር እንጋብዛችኋለን

🗓️ ሚያዚያ 25 - 27
📍 ምስራቅ አዲስ አበባ መሠረተ ክርስቶስ ቤተክርስቲያን - ከቦሌ ወደ መገናኛ በሚወስደው መንገድ

ለልጆችም ልዩ ፕሮግራም ያዘጋጀን ስለሆነ ልጆቻችሁንም ይዛችሁ በመምጣት የጌታን ፀጋ እንድትካፈሉ በጌታ ፍቅር እንጋብዛችኋለን።

ዝግጁ ናችሁ?በመንፈስ ግለን፣ የወንጌልን ተልእኮ አስቀድመን፣ በፀሎት ተግተን ጌታን እንጠብቅ። 🗓️ ሚያዚያ 25 - 27 📍 ምስራቅ አዲስ አበባ መሠረተ ክርስቶስ ቤተክርስቲያን - ከቦሌ ወደ ...
28/04/2025

ዝግጁ ናችሁ?

በመንፈስ ግለን፣ የወንጌልን ተልእኮ አስቀድመን፣ በፀሎት ተግተን ጌታን እንጠብቅ።

🗓️ ሚያዚያ 25 - 27
📍 ምስራቅ አዲስ አበባ መሠረተ ክርስቶስ ቤተክርስቲያን - ከቦሌ ወደ መገናኛ በሚወስደው መንገድ

ለልጆችም ልዩ ፕሮግራም ያዘጋጀን ስለሆነ ልጆቻችሁንም ይዛችሁ በመምጣት የጌታን ፀጋ እንድትካፈሉ በጌታ ፍቅር እንጋብዛችኋለን።

28/04/2025

በመንፈስ ግለን፣ የወንጌልን ተልእኮ አስቀድመን፣ በፀሎት ተግተን ጌታን እንጠብቅ።

🗓️ ሚያዚያ 25 - 27
📍 ምስራቅ አዲስ አበባ መሠረተ ክርስቶስ ቤተክርስቲያን - ከቦሌ ወደ መገናኛ በሚወስደው መንገድ

ለልጆችም ልዩ ፕሮግራም ያዘጋጀን ስለሆነ ልጆቻችሁንም ይዛችሁ በመምጣት የጌታን ፀጋ እንድትካፈሉ በጌታ ፍቅር እንጋብዛችኋለን።

26/04/2025

በመንፈስ ግለን፣ የወንጌልን ተልእኮ አስቀድመን፣ በፀሎት ተግተን ጌታን እንጠብቅ።

🗓️ ሚያዚያ 25 - 27
📍 ምስራቅ አዲስ አበባ መሠረተ ክርስቶስ ቤተክርስቲያን - ከቦሌ ወደ መገናኛ በሚወስደው መንገድ

ለልጆችም ልዩ ፕሮግራም ያዘጋጀን ስለሆነ ልጆቻችሁንም ይዛችሁ በመምጣት የጌታን ፀጋ እንድትካፈሉ በጌታ ፍቅር እንጋብዛችኋለን።

በመንፈስ ግለን፣ የወንጌልን ተልእኮ አስቀድመን፣ በፀሎት ተግተን ጌታን እንጠብቅ። 🗓️ ሚያዚያ 25 - 27 📍 ምስራቅ አዲስ አበባ መሠረተ ክርስቶስ ቤተክርስቲያን - ከቦሌ ወደ መገናኛ በሚወ...
23/04/2025

በመንፈስ ግለን፣ የወንጌልን ተልእኮ አስቀድመን፣ በፀሎት ተግተን ጌታን እንጠብቅ።

🗓️ ሚያዚያ 25 - 27
📍 ምስራቅ አዲስ አበባ መሠረተ ክርስቶስ ቤተክርስቲያን - ከቦሌ ወደ መገናኛ በሚወስደው መንገድ

ለልጆችም ልዩ ፕሮግራም ያዘጋጀን ስለሆነ ልጆቻችሁንም ይዛችሁ በመምጣት የጌታን ፀጋ እንድትካፈሉ በጌታ ፍቅር እንጋብዛችኋለን።

20/04/2025

እንኳን አደረሳችሁ።

በመንፈስ ግለን፣ የወንጌልን ተልእኮ አስቀድመን፣ በፀሎት ተግተን ጌታን እንጠብቅ።

🗓️ ሚያዚያ 25 - 27
📍 ምስራቅ አዲስ አበባ መሠረተ ክርስቶስ ቤተክርስቲያን - ከቦሌ ወደ መገናኛ በሚወስደው መንገድ

ለልጆችም ልዩ ፕሮግራም ያዘጋጀን ስለሆነ ልጆቻችሁንም ይዛችሁ በመምጣት የጌታን ፀጋ እንድትካፈሉ በጌታ ፍቅር እንጋብዛችኋለን።

የሰማነውን ነገር ማን አምኖአል? የእግዚአብሔርስ ክንድ ለማን ተገልጦአል?በፊቱ እንደ ቡቃያ ከደረቅም መሬት እንደ ሥር አድጎአል። መልክና ውበት የለውም፥ ባየነውም ጊዜ እንወድደው ዘንድ ደም ...
17/04/2025

የሰማነውን ነገር ማን አምኖአል? የእግዚአብሔርስ ክንድ ለማን ተገልጦአል?

በፊቱ እንደ ቡቃያ ከደረቅም መሬት እንደ ሥር አድጎአል። መልክና ውበት የለውም፥ ባየነውም ጊዜ እንወድደው
ዘንድ ደም ግባት የለውም።

የተናቀ ከሰውም የተጠላ፥ የሕማም ሰው ደዌንም የሚያውቅ ነው፤ ሰውም ፊቱን እንደሚሰውርበት የተናቀ ነው፥ እኛም አላከበርነውም።

በእውነት ደዌያችንን ተቀበለ ሕመማችንንም ተሸክሞአል፤ እኛ ግን እንደ ተመታ በእግዚአብሔርም እንደ ተቀሠፈ እንደ ተቸገረም ቈጠርነው።

እርሱ ግን ስለ መተላለፋችን ቈሰለ፥ ስለ በደላችንም ደቀቀ፤ የደኅንነታችንም ተግሣጽ በእርሱ ላይ ነበረ፥ በእርሱም ቍስል እኛ ተፈወስን። ኢሳ. 53:1-5

17/04/2025

በመንፈስ ግለን፣ የወንጌልን ተልእኮ አስቀድመን፣ በፀሎት ተግተን ጌታን እንጠብቅ።

🗓️ ሚያዚያ 25 - 27
📍 ምስራቅ አዲስ አበባ መሠረተ ክርስቶስ ቤተክርስቲያን - ከቦሌ ወደ መገናኛ በሚወስደው መንገድ

ለልጆችም ልዩ ፕሮግራም ያዘጋጀን ስለሆነ ልጆቻችሁንም ይዛችሁ በመምጣት የጌታን ፀጋ እንድትካፈሉ በጌታ ፍቅር እንጋብዛችኋለን።

Address

Addis Ababa
12773

Opening Hours

Monday 09:00 - 17:00
Tuesday 09:00 - 17:00
Wednesday 09:00 - 17:00
Thursday 09:00 - 17:00
Friday 09:00 - 17:00

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when በመሠረተ ክርስቶስ ቤተክርስቲያን የምስራቅ አዲስ አበባና አካባቢው ክልል ጽ/ቤት posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share

Category