05/01/2026
እግዚአብሔር እድል ፈንታዬ ነው
Lamentations 3 አማ - ሰቆ ኤርምያስ
22: ሔት።
ያልጠፋነው ከእግዚአብሔር ምሕረት የተነሣ ነው፤ ርኅራኄው አያልቅምና።
23: ማለዳ ማለዳ አዲስ ነው፤ ታማኝነትህ ብዙ ነው።
24: ነፍሴ፦ “እግዚአብሔር እድል ፈንታዬ ነው፤ ስለዚህ ተስፋ አደርገዋለሁ፡” አለች።