Nur Quran Bank Islamic Association / ኑር የቁርኣን ባንክ ኢስላማዊ ማህበር

  • Home
  • Ethiopia
  • Addis Ababa
  • Nur Quran Bank Islamic Association / ኑር የቁርኣን ባንክ ኢስላማዊ ማህበር

Nur Quran Bank Islamic Association / ኑር የቁርኣን ባንክ ኢስላማዊ ማህበር ቁርኣን ለሁሉም!
ለበለጠ መረጃ ስልክ
0929501670 / 0911285537

አካውንት ቁጥር - 1000402052434

አድራሻ :- ፒያሳ ፣ ሱማሌ ተራ የገበያ ማዕከል 8ተኛ ፎቅ ፣ የቢሮ ቁጥር 830

መልካም ጁምዓ ይሁንላችሁ 💚💛   ጉዞ ብርሃን ይዞ !     Nur Quran Bank Islamic Association / ኑር የቁርኣን ባንክ ኢስላማዊ ማህበር
27/02/2026

መልካም ጁምዓ ይሁንላችሁ 💚💛




ጉዞ ብርሃን ይዞ !




Nur Quran Bank Islamic Association / ኑር የቁርኣን ባንክ ኢስላማዊ ማህበር

24/02/2026

የሲዳማ ክልል ሙስሊሞች የደስታ እንባ
ኑር የቁርኣን ባንክ ከ Link Travel Agent ጋር በመተባባር በሲዳማ ክልል መልጋ ወረዳ ያስገነባው መድረሳ።

20/02/2026

እንኳን ደስ አላችሁ!
የሲዳማ ክልል ሙስሊሞች ደስታ..
ኑር የቁርኣን ባንክ ከ Link Travel Agent ጋር በመተባባር በሲዳማ ክልል መልጋ ወረዳ ያስገነባው መድረሳ።

18/02/2026

በረመዳን ምሽቶች በሚንበር ቲቪ ይጠብቁን!

እንኳን ለ1447 ዓ.ሂ የረመዳን ወር በሰላም አደረሰን ውድ ቤተሰቦቻችን ኑር የቁርኣን ባንክ ለታላቁ የቁርኣን ወር ረመዳን እንኳን አደረሳችሁ ይላል። ጥበበኛውን ቁርኣን በልቦናችን ንባብ እን...
17/02/2026

እንኳን ለ1447 ዓ.ሂ የረመዳን ወር በሰላም አደረሰን

ውድ ቤተሰቦቻችን ኑር የቁርኣን ባንክ ለታላቁ የቁርኣን ወር ረመዳን እንኳን አደረሳችሁ ይላል። ጥበበኛውን ቁርኣን በልቦናችን ንባብ እንዲያድር የብርሃን በር የሚከፍትልን ውዱ ወር ረመዳን እነሆ ቀናቶቹን መቁጠር ጀምሯል።

አላህ ከምንዳው የምንጠቀም ያደርገን ዘንድ እንመኛለን ።

ለበለጠ መረጃ
ስልክ :- 0929501670 / 0911285537

በአካውንት ለመደገፍ - Nur quran bank
ቁጥር - 1000402052434

በአካል ለመምጣት
አድራሻ ፣ ፒያሳ ፣ ሱማሌ ተራ የገበያ ማዕከል 8ተኛ ፎቅ ፣ የቢሮ ቁጥር 830


31/01/2026

ብዙ ኪሎሜትሮችን አቋርጠው የኑር ቁርኣን ባንክ አምስተኛ አመት ክብረ በዓል ላይ የተገኙ የኦሮሚያ ክልል ጉጂ ዞን ደረሶች።
እናመሰግናለን

የምስራች!​እንኳን ደስ አላችሁ፡ የኑር ቁርኣን ባንክ አዲስ ምዕራፍ!​ትላንት በተከበረው የኑር ቁርኣን ባንክ ኢስላማዊ ማህበር 5ኛ ዓመት የምስረታ በዓል ላይ፣ ለሁላችንም ኩራት የሚሆን አንድ...
31/01/2026

የምስራች!
​እንኳን ደስ አላችሁ፡ የኑር ቁርኣን ባንክ አዲስ ምዕራፍ!

ትላንት በተከበረው የኑር ቁርኣን ባንክ ኢስላማዊ ማህበር 5ኛ ዓመት የምስረታ በዓል ላይ፣ ለሁላችንም ኩራት የሚሆን አንድ ትልቅ የብስራት ዜና ተበስሯል። የአፋር ክልል መንግስት ለማህበሩ የቁርኣን ማተሚያ የሚሆን 50 ሺህ ካሬ ሜትር መሬት በይፋ ፈቅዷል። ​ይህ ስጦታ ማህበሩ የጀመረውን የብርሃን ጉዞ ወደ ላቀ ደረጃ የሚያሸጋግርና በአይነቱ ልዩ የሆነውን የቁርኣን ማተሚያ ፕሮጀክት እውን ለማድረግ ትልቅ መሠረት ነው። ​

​ይህ ግዙፍ ፕሮጀክት በሚቀጥሉት አምስት ዓመታት ውስጥ በአላህ ፍቃድ ተገንብቶ ለአገልግሎት እንዲበቃ የታቀደ ነው። ይህንን ታላቅ የኸይር ስራ ከግብ ለማድረስ የመላው ሙስሊም ማህበረሰብ ተሳትፎ ወሳኝ ነው ።

​ይህንን ታላቅ እድል ላመቻቹልን ለተከበሩት የአፋር ክልል መንግስትና አመራሮች በተለይም ለቀድሞ የሰመራ ከተማ አገልግሎት ሀላፊ ኢንጂነር ሀመዱንና ኢንጅነር ሀምዛ መሀመድ እንዲሁም ጉዳዩ እንዲሳካ የግል ጥረት ላደረጉት ሀጂ አሎ ያዮ እና ወንድም ሱለይማን ማህበሩ ለእናንተ ያለውን ጥልቅ ምስጋናና አክብሮት ይገልጻል ። ለቁርኣንና ለትውልድ ግንባታ ላሳያችሁት ቀናነት አላህ ምንዳችሁን ይክፈላችሁ።

​አብረን እናልማ፣ አብረን እንገንባ!
ኑር ቁርኣን ኢስላማዊ ማህበር

31/01/2026

በቁርኣን እንኑር!!

የኑር ቁርኣን ቤተሰቦች! የፍቅርና የአንድነት ጥሪያችንን አክብራችሁ ​ከኦሮሚያ ክልል ጉጂ ዞን ፣ ​ከቤኒሻንጉል ጉምዝ ዳቡስ አትንባቆ ፣​ ከደቡብ ኦሞ ሀመር ፣ ​እንዲሁም ከሀላባ እና ከአፋ...
31/01/2026

የኑር ቁርኣን ቤተሰቦች! የፍቅርና የአንድነት ጥሪያችንን አክብራችሁ ​ከኦሮሚያ ክልል ጉጂ ዞን ፣ ​ከቤኒሻንጉል ጉምዝ ዳቡስ አትንባቆ ፣​ ከደቡብ ኦሞ ሀመር ፣ ​እንዲሁም ከሀላባ እና ከአፋር ክልል በዓሉን ለመታደም ​ርቀቱ ሳይበግራችሁ፣ ፍቅራችሁን ይዛችሁ በመገኘታችሁ በዓላችን ድምቀት፣ ማህበራችንም ጥንካሬ አግኝቷል። መገኘታችሁ ለኛ ትልቅ ክብር ነው፤ ከልብ እናመሰግናለን!

​ኑር ቁርኣን - የአንድነትና የኑር ጉዞ!

Address

Piasa
Addis Ababa

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Nur Quran Bank Islamic Association / ኑር የቁርኣን ባንክ ኢስላማዊ ማህበር posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share