13/09/2023
✅ #ሰበር ዜና👇👇
— #ስለ እህታችን ነብይት ሜሮን የሕክምና ሂደት የሰማነውን እናጋራችሁ
***
የድስክ መንሸራተት እና መፈርፈር የሚለው በሕክምና የአንድ ወር ክትትል እንደሚያፈልገውና መፍትሔ የሚያገኝ ነገር እንደሆነ የተነገራትና ሕክምናውን የጀመረች ሲሆን
ዋናውና ምን እንደሆነ ሊታወቅ ያልቻለው እጅግ እየተሰቃየችበት ያለውን ህመም ለማወቅ ደግሞ ወደ 9 ዓይነት ዓለማችን ላይ አሉ የተባሉ ምርመራዎችን ያደረገች ሲሆን ሁለት ተጨማሪ ምርመራዎች ይቀሯታል።
እስካሁን በተደረገላት ምርመራ ሳምባዋ እና ጉበትዋ ላይ ኢንፌክሽን እንደፈጠረ ተነግሯታል። ሆኖም ጨጓራዋን ጨምሮ የትኛው ኦርገኗ የበሽታው ምንጭ እንደሆነ ለማወቅ ታላቅ ተጋድሎ እያደረጉ ይገኛሉ።
ስለሆነም በመላው ዓለም የትገኙ ደጋጎች ስለ እህታችን እግዚአብሔር ጣልቃ እንዲገባ ምንጩ እና በሽታው እንዲታወቅ አብዝታችሁ እንድትፀልዩ በጎነታችሁንም እንድትቀጥሉ ጥሪዬን አቀርባለሁ።
ሜሮን ዛሬ ህክምና ጀምራለች!
በድል እንድትመለስ ሁላችሁም ፀልዩላት፤ በጎነታችሁንም ቀጥሉ!
https://gofund.me/fe9c2f2f
1000127019707
Meron Dimberu (CBE)
(ስለ እህታችን ግድ የሚላችሁ ቅኖች ሆይ ሼር ሳታደርጉ አትለፉ!)