29/04/2026
📌"ድሆችን በመርዳት ድነትህን ልታገኝ አትችልም። ነገር ግን ድሆችን ሳትረዳ ድነትን ማግኘትህን ልታረጋግጥ አትችልም።"
- አር. ቲ. ኬንደል
ኤፌሶን 2:8-10 NASV
[8] በእምነት፣ በጸጋ ድናችኋልና፤ ይህም የእግዚአብሔር ስጦታ ነው እንጂ ከእናንተ አይደለም፤ [9] ማንም እንዳይመካ በሥራ አይደለም፤ [10] ምክንያቱም፣ እግዚአብሔር አስቀድሞ እንድንመላለስባቸው ያዘጋጀልንን መልካም የሆኑትን ሥራዎች እንድንሠራ በክርስቶስ ኢየሱስ የተፈጠርን የእግዚአብሔር እጅ ሥራዎች ነን።
Ephesians 2:8-10 NIV
[8] For it is by grace you have been saved, through faith—and this is not from yourselves, it is the gift of God— [9] not by works, so that no one can boast. [10] For we are God’s handiwork, created in Christ Jesus to do good works, which God prepared in advance for us to do
የክርስቶስ ከተማ ቤተክርስቲያን
ሳሪስ አደይ አበባ
ለበለጠ መረጃ +251975152422