Orthodox Media

Orthodox Media Dhugaan Dhugaadha sobaan hin madaalamu. Namni Afaan dhaloota isaatin haa baratuun Galma keenya, Sirna uumamaan hunda jabeeffanna.
(1)

22/04/2026

ቤቴ!

20/04/2026
16/04/2026

ህሊና ብስ
አርሲ ላይ የነበረውን ነፍስ ማየት የተሳነው ዓይነ ሽውር ለምን በመስግድ መስርያ ሰበብ ብር አልሰበሰብኩም ነው መሰለኝ።

31/03/2026

Har'as Arsii Bahaatti Manguddoo dabalatee Amantoonni ajjeefamanii jiru!

ምን ይሉታል?ሕግ ክፍሉ በየቦታው ኮሚቴ በመሆን አባ ሕጻንና ጠቅላይ ሥራ አስኪያጅ መካከል ልዩነት እንዲሰፋ ስራ መስራት ላይ ተጣምዷል።
30/03/2026

ምን ይሉታል?
ሕግ ክፍሉ በየቦታው ኮሚቴ በመሆን አባ ሕጻንና ጠቅላይ ሥራ አስኪያጅ መካከል ልዩነት እንዲሰፋ ስራ መስራት ላይ ተጣምዷል።

Dhiisi jennaan nu dide! Nama itti ergine.Lallabaan wangeelaa tajaajila isaatin ala dhimmoota biroo keessatti osoo hirmaa...
30/03/2026

Dhiisi jennaan nu dide! Nama itti ergine.
Lallabaan wangeelaa tajaajila isaatin ala dhimmoota biroo keessatti osoo hirmaachuu baatee bareeda.

የቤተ ክርስቲያኔ የቤት ሥራ፦ እኔነትን ለምእመናን እረፍት መገበር!ስለ ቅድስት ቤተ ክርስቲያኔ በምስልም በሐሳብም በኅሊናዬ ሲመላለስብኝ፤ መጀመሪያ የሚታየኝ ሌሎች ያልሠሩት ሥራ ሳይሆን እኔ ...
28/03/2026

የቤተ ክርስቲያኔ የቤት ሥራ፦ እኔነትን ለምእመናን እረፍት መገበር!
ስለ ቅድስት ቤተ ክርስቲያኔ በምስልም በሐሳብም በኅሊናዬ ሲመላለስብኝ፤ መጀመሪያ የሚታየኝ ሌሎች ያልሠሩት ሥራ ሳይሆን እኔ ያጓደልሁት ትጋት፣ ሌሎች ያልተወጡት ኃላፊነት ሳይሆን እኔ የዘነጋሁት ድርሻ ብቻ ነው። ስለ ኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን መስፋፋትና ስለ ወንጌል ተደራሽነት ሳስብ፣ ራሴን የምጠይቀው ጥያቄ "እኔ ምን ማድረግ እችላለሁ?" የሚል ብቻ ነው። የትኛውን ቀዳዳ ለመድፈን እቆማለሁ? የትኛውንስ ጋን ለመደገፍ እንደ ጠጠር እሆናለሁ? በሚል ሐሳብ ራሴን እመረምራለሁ እንጂ፣ ለስሜቴና ለፍላጎቴ ፈጽሞ ፊት አልሰጥም። "እኔ ምን አድርጌያለሁ? ምን ያህልስ ገንዘቤን፣ እውቀቴን፣ ጊዜዬንና ጉልበቴን ለቤተ ክርስቲያን ክሳር አድርጌ አቅርቤያለሁ?" የሚለው ጥያቄ የዘወትር መዝሙሬ ነው።

በተለይም ደግሞ ለቤተ ክርስቲያኔ ሸክም እንዳላበዛባት እጠነቀቃለሁ፤ ይልቁንም ሸክሟን ለማቅለል አቅጄ እሠራለሁ። ይህም የሚጀምረው ከራሴ ነው። ቤተ ክርስቲያን እኔን ለማስተማርና ለማነጽ ጊዜዋን፣ ገንዘቧንና እውቀቷን እንዳታወጣ፤ ቢያንስ የራሴን የቤት ሥራ እኔው እወስድላታለሁ። እኔን ለማስተማር እንዳትደክም የትምህርት ወጪዬን ራሴ እየሸፈንኩ፣ ጊዜ መድቤና በመደበኛ መርሐ ግብር ታቅፌ በከፍተኛ የነገረ መለኮት ትምህርት ቤት ትምህርቷን እየተከታተልኩ እገኛለሁ። መጻሕፍትን መግዛት እንደ ትልቅ ሥራ ቆጥሬ፣ ወጪው እንዳይከብደኝ በመጽሐፍ ዕቁብ እየተሳተፍኩ፣ አጥንቼና ማስታወሻ ይዤ ለነገ አገልግሎት የሚሆን ዝግጅት አደርጋለሁ። ዕውቀቴ ለሚፈልጉት ሁሉ ያለ ስስትና ያለ ገደብ ለማካፈልም ዘወትር ዝግጁ ነኝ።

ይህ መንፈሳዊ ተጋድሎ በቤቴም ውስጥ ይቀጥላል፤ ባለቤቴ መሠረታዊ የቤተ ክርስቲያን ትምህርቶችን እንድትማር አበረታታታለሁ፣ ልጆቼም የቤተ ክርስቲያን ፍቅርና ሥርዓት በውስጣቸው እንዲታተም ከባለቤቴ ጋር በመሆን በትጋት እንሠራለን። ዓላማዬ አንድ ነው፦ ቤተ ክርስቲያን እኔን ፍለጋ እንዳትደክም፣ እኔን ለማስተማር ወጪ እንዳታወጣ ራሴን መቻል! ለእኔ ልታውለው የምትችለውን ድካምና ወጪ ለሌላ ለአንዲት ነፍስ ማዳኛ እንድትጠቀምበት በማሰብ ራሴን ለሥራዋ አዘጋጃለሁ። እያንዳንዳችን በራሳችን ወጪ ራሳችንን ብናስተምር፣ ለቤተ ክርስቲያናችን ሸክም መሆናችን ቀርቶ ለሌሎች የምንተርፍ ብርቱ የቤተ መቅደስ ምሶሶዎች እንሆን ነበር።

27/03/2026

ወንድማችን በጋሸው ኢየሱስ በግልጽ ይጠርካል!
ና ተመለድ ወደቀደመችሁ ቤትህ!

24/03/2026

Bireen gaafa Pheenxee ta'un bare akka inni Handhuura Oromoo ganu!

24/03/2026

ቤተ ክህነቱ ለመረዳት ሞከርኩኝ ግን ያው ነኝ!
የሚል ሰው ገጥሞኝ፣ ምክር መስጠት ከበደኝ!

ይህ አባት ኢሊያ ይባላሉ የጆርጆያ ፓትርያርክ ነው!ዘመን ገቷቸው አርፏል።እኔን የገረመኝ ግን የሀገሬ ሰው ነው! በየቀኑ አርሲ ላይ ሰው እየታረደ እድሜያቸው ደርሶ ለተወሰዱት አባት ማስታወቅያ...
18/03/2026

ይህ አባት ኢሊያ ይባላሉ የጆርጆያ ፓትርያርክ ነው!
ዘመን ገቷቸው አርፏል።
እኔን የገረመኝ ግን የሀገሬ ሰው ነው! በየቀኑ አርሲ ላይ ሰው እየታረደ እድሜያቸው ደርሶ ለተወሰዱት አባት ማስታወቅያ የሚሰራ

Address

Addis Ababa

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Orthodox Media posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Place Of Worship

Send a message to Orthodox Media:

Share