Apostle Kaleab Tadesse Ministry

Apostle Kaleab Tadesse Ministry Contact information, map and directions, contact form, opening hours, services, ratings, photos, videos and announcements from Apostle Kaleab Tadesse Ministry, Pentecostal Church, Lemi Kura Subcity, Addis Ababa.

ነገ ማለዳ....
23/05/2026

ነገ ማለዳ....

23/05/2026

መዝሙረ ዳዊት 4:6-7
⁶ በጎውን ማን ያሳየናል? የሚሉ ብዙ ናቸው። አቤቱ፥ የፊትህ ብርሃን በላያችን ታወቀ።
⁷ በልቤ ደስታን ጨመርህ፤ ከስንዴ ፍሬና ከወይን ከዘይትም ይልቅ በዛ።

23/05/2026
 #የመንፈስ  #ቅዱስ  #ማለዳየፊታችን እሁድ ግንቦት 16 ከማለዳው ⏰3:00⏰ ጀምሮ የአምልኮና የመንፈስ ቅዱስ ጊዜ ይኖረናል።እንዲሁም የእግዚአብሔርን ቃል በተከፈተ ሰማይ እንማራለን።ስለሆነ...
22/05/2026

#የመንፈስ #ቅዱስ #ማለዳ

የፊታችን እሁድ ግንቦት 16 ከማለዳው ⏰3:00⏰ ጀምሮ የአምልኮና የመንፈስ ቅዱስ ጊዜ ይኖረናል።እንዲሁም የእግዚአብሔርን ቃል በተከፈተ ሰማይ እንማራለን።ስለሆነም በዚህ የተወደደ የበረከት ቀን ከእኛ ጋር ጌታን እንዲያመልኩ ተጋብዛችኋል።

ማሳሰቢያ፦
⚠️ወደ ቤተክርስቲያን ሲመጡ መፅሐፍ ቅዱስና ማስታወሻ ማያዛችሁን አትዘንጉ!!!

⚠️ይህን ማስታወቂያ ለሌሎች share በማድረግ ⛪ ቤተክርስቲያንን ያገልግሉ!!!

ለበለጠ መረጃ፦
☎️251-932088880
☎️251-932044440

💥EMMANUEL-እግዚአብሔር ከእኛ ጋር ነው!💥

የኃያላን መቅደስ ቤተክርስቲያን!!!

 #የሰዎች  #ምሽት  #ለእግዚአብሔር  #ማለዳ  #ነው!!!እግዚአብሔር በሰዎች ማለዳ እንደሚሠራ ሁሉ እግዚአብሔር በሰዎች ምሽት ይሠራል።ግን ግን ለእግዚአብሔር ምቹ ጊዜ የትኛው ነው ካላችሁኝ...
21/05/2026

#የሰዎች #ምሽት #ለእግዚአብሔር #ማለዳ #ነው!!!

እግዚአብሔር በሰዎች ማለዳ እንደሚሠራ ሁሉ እግዚአብሔር በሰዎች ምሽት ይሠራል።ግን ግን ለእግዚአብሔር ምቹ ጊዜ የትኛው ነው ካላችሁኝ? ከጧት ይልቅ ማታ ነው።ምክኒያቱም #እኔና #እግዚአብሔር #የሌለበት #ምቹ #ጊዜ #ምሽት ይባላል።ሰዎች #የማይችሉበት እግዚአብሔር ብቻ #የሚችልበት ወደ ጊዜ ነው።

🌑 #ማታ ማለት ሰዎች ተስፋ የቆረጡበት ጊዜ ማለት ነው።ነገን ሲያስቡ የመኖር የመለወጥ የማድረግ ስሜት ከውስጣቸው ሲያጡ ይህ አይነቱ ድባብ ብርቱ ጨለማ ነው።

💥ነገር ግን #እግዚአብሔር #በምሽትም ይምጣ #በማለዳም ይምጣ #ውጤቱ ሳቅ ነው። #ከማለዳ #ሳቅ ግን #የምሽት #ሳቅ #ደማቅ ነው።እግዚአብሔር ወደ ሳራ ህይወት ከመሸ ሄደ በማለዳ ያጣቸው ሳቅ ከመሸ ሰጣት ሁሉን በሚችል አምላክ ሳቀች እርሷም መልሳ እንዲህ አለች የኔን መሳቅ የሚሰማ ሁሉ በእኔ ምክንያት ይስቃል አለች ክብር ለእግዚአብሔር ይሁን።

ኦሪት ዘፍጥረት 21:6
⁶ ሣራም። እግዚአብሔር ሳቅ አድርጎልኛል፤ ይህንንም የሚሰማ ሁሉ በእኔ ምክንያት ይስቃል አለች።

🤚እግዚአብሔር በሚሰማው ስም በኢየሱስ የተቀባ ስም እፀልያለሁ እግዚአብሔር ምርጃውንና ማስረጃውን አልፎ መሸብኝ ጨለመብኝ ባላችሁት ጉዳይ ላይ በአደባባይ ያስቃችሁ!!!!

Emmanuel...እግዚአብሔር ከእኛ ጋር ነው!!!

▶️connect with us on:⤵️⤵️⤵️

💥በ YouTube
https://youtube.com/-tv-mighties

💥በ Telegram
https://t.me/rhema_tv

💥በ Facebook
http://www.facebook.com/ApostleKaleabTadesse

💥በ Tiktok
tiktok.com/

 #ቃሉ  #ላይ  #ጊዜ  #አጥፉ !የእግዚአብሔር ቃል በሙላት ይኑርባችሁ። በጥበብ ሁሉ እርስ በርሳችሁ አስተምሩና ገሥጹ። በመዝሙርና በዝማሬ በመንፈሳዊም ቅኔ በጸጋው በልባችሁ ለእግዚአብሔር ...
21/05/2026

#ቃሉ #ላይ #ጊዜ #አጥፉ !

የእግዚአብሔር ቃል በሙላት ይኑርባችሁ። በጥበብ ሁሉ እርስ በርሳችሁ አስተምሩና ገሥጹ። በመዝሙርና በዝማሬ በመንፈሳዊም ቅኔ በጸጋው በልባችሁ ለእግዚአብሔር ዘምሩ። (ቆላስይስ 3፡16).

ለአንድ ክርስቲያን፣ ቃሉን ለማጥናት እና ለማሰላሰል ምርጥ ጊዜን ማሳለፍ ምርጫ አይደለም፡፡ የእግዚአብሄር ቃል፣ ለበለጠ ስኬት እና ለጨመረ ምርታማ ህይወት የሚያስፈልጋችሁን ጥበብና ሃሳቦች ይዟል። የህይወትን እውነታዎች እና የመንግስቱን ሚሥጥራት በተመለከተ እይታ የምታገኙት ከቃሉ ነው፡፡

ለምሳሌ፣ እግዚአብሄር ለሙሴ እና ለእስራኤል ልጆች በቀይ ባህር በደረቅ መሬት እንዲሻገሩ ነገራቸው፣ እነርሱም አደረጉት፡፡ በቃሉ ያንን አንብበን የእግዚአብሄርን ጥበብ እና ኃይል አይተናል፡፡ ስለውሃ ሰው የማያውቀው አንድ የተሰወረ ሚሥጥር፤ እግዚአብሄር ያውቃል፡፡ ቃሉን በማጥናት እንደነዚያ ዓይነት ሚሥጥራት ይገለጣሉ፤ በእርሱ ውስጥ የእኛን እግዚአብሄርን ክህሎት እና ሰፊና ገደብ የለሽ ችሎታዎችን እናያለን፡፡

የእግዚአብሄርን ቃል ስታጠኑና የእርሱን ተአምራት ስታዩ፣ ዛሬ እንደዛ ዓይነት ነገሮች እንዲከናወኑ የሚያደርግ ኃይል በእኛ ውስጥ እንደሚኖር ያመላክታሉ፡፡ መንፈስ ቅዱስን የሰጠን፣ እነኚህን የመንግስቱን ሚስጥራትና የተአምራት ሚስጥሮችን እንዲገልጥልን ብቻ ሳይሆን፣ በእርሱ አማካኝነት ተአምራትን እንድንሰራም ጭምር ነው፡፡ ነገር ግን፣ ቁልፉ እርሱን ማወቅ ማለትም የእግዚአብሄርን ቃል ካለማቋረጥ ማጥናትና ከመንፈስ ቅዱስ ጋር ህብረት ማድረግ ነው፡፡

በቃሉ ላይ ጊዜ ማጥፋት አለባችሁ፡፡ ኤፌሶን 1፡17 እንዲህ ይላል፡ - “የክብር አባት የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ አምላክ እርሱን በማወቅ የጥበብንና የመገለጥን መንፈስ እንዲሰጣችሁ እለምናለሁ።” እግዚአብሄርን በማወቅ የሆነው ለምንድነው? ምክንያቱም በህይወት ውስጥ ያለ ነገር ሁሉ በእርሱ ውስጥ ስለሆነ ነው፡፡ የሁሉም እውቀት እና ጥበብ ሙላት እርሱ ነው። እርሱን በበለጠ ባወቃችሁት መጠን፣ ህይወትን የበለጠ ታውቃላችሁ።

እርሱን የማወቂያ መንገድ በኤፌሶን 1፡18-19 ላይ ተገልጧል፡- “ይህም የልባችሁ ዓይኖች ሲበሩ… ታውቁ ዘንድ ነው፤”፡፡ ልባችሁ በብርሃን ሲጥለቀለቅ ማለትም የእግዚአብሄር ቃል በመንፈሳችሁ ሲትረፈረፍ፤ ከዚያ በኋላ በቁጥር 17 ላይ ያለው እውነታ ይሆንላችኋል፡፡ ተራ ባልሆነ ከፍተኛ አስተሳሰብ እና መረዳት መንቀሰቀስ ትጀምራላችሁ፡፡

ጸሎት
ውድ የሰማይ አባት ሆይ፣ በቃልህ የልቤ ዓይኖች ስለበሩ አመሰግንሃለሁ። ስለሆነም፣ ስለሚስጥራትና ስለተሰወሩ ነገሮች እይታ አለኝ፤ ላውቀው የማልችለው ምንም ነገር የለም፡፡ ክርስቶስ ጥበቤ ነው፤ የእግዚአብሄር ቃል ላይ ሳተኩርም፣ በየቀኑ መረጃ ይሰጠኛል፤ በኢየሱስ ስም፡፡ አሜን፡፡

Emmanuel...እግዚአብሔር ከእኛ ጋር ነው!!!

 #ሁሉን  #ታደርግ  #ዘንድ  #ቻይ  #ነህ📌 መዝሙር 122:1 ወደ እግዚአብሔር ቤት እንሂድ” ባሉኝ ጊዜ፣ ደስ አለኝ።   📌ዛሬ ዕሮብ ከ⏰11:00⏰ ጀምሮ የአምልኮና የእግዚአብሔር  ቃል ...
20/05/2026

#ሁሉን #ታደርግ #ዘንድ #ቻይ #ነህ

📌 መዝሙር 122:1
ወደ እግዚአብሔር ቤት እንሂድ” ባሉኝ ጊዜ፣ ደስ አለኝ።

📌ዛሬ ዕሮብ ከ⏰11:00⏰ ጀምሮ የአምልኮና የእግዚአብሔር ቃል ጊዜ ይኖረናል። ቅዱሳን በእግዚአብሔር ፊት እንገናኝ!!!

✍እግሮች 🚶‍♂‍➡️🚶‍♂‍➡️🚶‍♂‍➡️ሁሉ ወደ እግዚአብሔር ቤት!!!

መልካም የአምልኮና የበረከት ምሽት!!!

          ክርስትናን  #ቀላልና  #ውጤታማ እንዲሁም  #በድል የታጀበ የሚያደርግላችሁ  #ምስጢር  #በእግዚአብሔር  #ጉልበት መኖር ይባላል።በእናንተ  #ጉልበት ስትኖሩ ሳይሆን  #በእግ...
20/05/2026



ክርስትናን #ቀላልና #ውጤታማ እንዲሁም #በድል የታጀበ የሚያደርግላችሁ #ምስጢር #በእግዚአብሔር #ጉልበት መኖር ይባላል።በእናንተ #ጉልበት ስትኖሩ ሳይሆን #በእግዚአብሔር #ጉልበት ሰትኖሩ ብቻ ነው።እግዚአብሔርን ጉልበቱ ያደረገ ሰው እርሱ ሰው #ከፀሐይ በታች #በልዩ #አቅም የሚኖር የማይሸነፍ ሰው ነው።

መዝሙረ ዳዊት 18:1
¹ አቤቱ ጕልበቴ ሆይ፥ እወድድሃለሁ።

🤚በጌታ በኢየሱስ የተቀባ ስም ከዚህ ቀን ጀምሮ ሁሉን የሚችል እግዚአብሔር በጓዳም በአደባባይም የተገለጠ ጉልበት ይሁናችሁ!!!!

Emmanuel...እግዚአብሔር ከእኛ ጋር ነው!!!

የሐዋርያት ሥራ 4:12¹² መዳንም በሌላ በማንም የለም፤ እንድንበት ዘንድ የሚገባን ለሰዎች የተሰጠ ስም ከሰማይ በታች ሌላ የለምና።
20/05/2026

የሐዋርያት ሥራ 4:12
¹² መዳንም በሌላ በማንም የለም፤ እንድንበት ዘንድ የሚገባን ለሰዎች የተሰጠ ስም ከሰማይ በታች ሌላ የለምና።

 #ሁሉን  #ታደርግ  #ዘንድ  #ቻይ  #ነህነገ ዕሮብ ግንቦት 12 ምሽት   ከ⏰ 11:00 ⏰ ጀምሮ የአምልኮና ልዩ የፀሎት ምሽት ይኖረናል። #ሁሉን  #ታደርግ  #ዘንድ  #ቻይ  #ነህ በሚ...
19/05/2026

#ሁሉን #ታደርግ #ዘንድ #ቻይ #ነህ

ነገ ዕሮብ ግንቦት 12 ምሽት ከ⏰ 11:00 ⏰ ጀምሮ የአምልኮና ልዩ የፀሎት ምሽት ይኖረናል። #ሁሉን #ታደርግ #ዘንድ #ቻይ #ነህ በሚል ርዕሰ የእግዚአብሔርን ቃል ከመንፈስ ቅዱስ እንማራለን።በዚህ የፀጋ ምሽት ከእኛ በመገኘት ጌታን እንዲያመልኩ ተጋብዛችኋል።

ማሳሰቢያ፦
⚠️ወደ ቤተክርስቲያን ሲመጡ መፅሐፍ ቅዱስና ማስታወሻ ማያዛችሁን አትዘንጉ!!!እንዲሁም ጌጠኛ ልብስ መልበሳችሁን አትዘንጉ።

⚠️ይህን ማስታወቂያ ለሌሎች share በማድረግ ⛪ ቤተክርስቲያንን ያገልግሉ!!!

ለበለጠ መረጃ፦
☎️251-932088880
☎️251-932044440

💥EMMANUEL-እግዚአብሔር ከእኛ ጋር ነው!💥

ዛፍ ላይ ያረፈች ወፍ  #ቅርንጫፉ  #ይሰበራል የሚል  #ፍራቻ የላትም ምክንያቱም  #የምትተማመነው  #የዛፉን  #ቅርንጫፍ ሳይሆን  #የራሷን  #ክንፎች ነው።በተመሳሳይ  #በእግዚአብሔር ላይ...
19/05/2026

ዛፍ ላይ ያረፈች ወፍ #ቅርንጫፉ #ይሰበራል የሚል #ፍራቻ የላትም ምክንያቱም #የምትተማመነው #የዛፉን #ቅርንጫፍ ሳይሆን #የራሷን #ክንፎች ነው።በተመሳሳይ #በእግዚአብሔር ላይ #በመተማመን ህይወቱን #የመሰረተ ሰው እንዲሁ ነው ከየትኛውም ፍርሃትና ሰጋት ውጪ ነው።ምክንያቱም ሁሉን የሚችል አምላክ ተደግፎአልና።

ኦሪት ዘዳግም 33:12
¹² ስለ ብንያምም እንዲህ አለ። በእግዚአብሔር የተወደደ በእርሱ ዘንድ ተማምኖ ይኖራል፤ ቀኑን ሁሉ ይጋርደዋል፥ በትከሻውም መካከል ያድራል።

Emmanuel...እግዚአብሔር ከእኛ ጋር ነው!!!

▶️connect with us on:⤵️⤵️⤵️

💥በ YouTube
https://youtube.com/-tv-mighties

💥በ Telegram
https://t.me/rhema_tv

💥በ Facebook
http://www.facebook.com/ApostleKaleabTadesse

💥በ Tiktok
tiktok.com/

Address

Lemi Kura Subcity
Addis Ababa

Telephone

+251907444816

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Apostle Kaleab Tadesse Ministry posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Place Of Worship

Send a message to Apostle Kaleab Tadesse Ministry:

Share