22/12/2025
ሶበ ተዘከርናሃ……፤ የኢትዮጵያውያን እናቶችና ሕፃናትን ባሰብናቸው ጊዜ አለቀስን፡፡
በመላው ሀገራችን በግፍ በሚገደሉ፣ በምሥራቅ አርሲና በሆሮጉድሩ ወለጋ በግፍ በሚገደሉ በሚሰየፉ እና በሚታገቱት ሕፃናትን እናቶች እንባችን ሳይደርቅ፤
ዛሬ ደግሞ በትግራይ ሕፃፅ በረሃብ ያሉ እናቶቻችን ስቃይ ስናይ አለቀስን!!!፡፡
በትግራይ በተለይ በገጠራማው አካባቢ ያሉ እናቶች አንድ ሰው ውኀ ተጠምቶ (ማይ ሀበኒ) ብሎ ጠይቆ ውኀ አይሰጡትም፤ ካለ ጠላ ከሌለም ቅራሬ ከሌለም በማዕጠንት የታጠነ ውኀ እንጂ፡፡
እናቶቼ፤ አምላከ አበው መድኀኔዓለም በበረከት ይጎብኛችሁ፡፡
የእኔ እናት ቢሆኑስ እንዲህ የሆኑት ብላችሁ አስቡ!!!!፤ ልብ ያለው ልብ ይበል፡፡
ታኅሣሥ 13/2018 ዓ.ም.