Eva Ephi meku

Eva Ephi meku ሮሜ 1:16፤ በወንጌል አላፍርምና፤ አስቀድሞ ለአይሁዳዊ ደግሞም ለግሪክ ሰው፥ ለሚያምኑ ሁሉ የእግዚአብሔር ኃይል ለማዳን ነውና።

01/11/2025

ራእይ 1:4-5 ዮሐንስ በእስያ ላሉት ለሰባቱ አብያተ ክርስቲያናት፤ ፥



🔥🔥🔥ከኢየሱስ ክርስቶስ 🔥🔥ጸጋና ሰላም ለእናንተ ይሁን። ፥

ራእይ 1:6 መንግሥትም ለአምላኩና ለአባቱም ካህናት እንድንሆን ላደረገ፥ ለእርሱ ከዘላለም እስከ ዘላለም ድረስ ክብርና ኃይል ይሁን፤ አሜን።

ራእይ 1:7 እነሆ፥ ከደመና ጋር ይመጣል፤ ዓይንም ሁሉ የወጉትም ያዩታል፥ የምድርም ወገኖች ሁሉ ስለ እርሱ ዋይ ዋይ ይላሉ። አዎን፥ አሜን።

ራእይ 1:8 “ ፦ ፡” ይላል።

27/10/2025



Asefa

23/10/2025

በአገልግሎቱ በመሾም ታማኝ አድርጎ የቈጠረኝን፣ ብርታትም የሰጠኝን ጌታችንን ክርስቶስ ኢየሱስን አመሰግናለሁ።
1 ጢሞቴዎስ 1:12

የምናገለግለው በጸጋ ነው። የዳንነው እና ቅዱስ የሆንነው በኢየሱስ በኩል በተሰጠን የእግዚአብሔር ጸጋ ነው። ኢየሱስ በሰጠን ጸጋ ምክንያት በእግዚአብሔር ፊት ቅዱስ እና ያለ ነውር ሆነናል። በኢየሱስ ጸጋ ምክንያት የምናገለግልበት መንፈሳዊ ስጦታ ተሰጥቶናል። በኢየሱስ በኩል በተሰጠን የእግዚአብሔር ጸጋ ምክንያት በአስቸጋሪ ሁኔታዎች ውስጥ መጽናት የምንችልበትን ኀይል በመንፈስ ቅዱስ አግኝተናል። ስለዚህ በራሳችን ልናገለግለው የምንችለው አገልግሎት ምን አለ? በሰዎች ሕይወት ውስጥ ለውጥ ለማምጣት ምን ዐይነት እድሎችን መስጠትስ እንችላለን? አገልግሎታችንን ለማሟላትስ ምን ዐይነት ኀይል አለን? ሁሉም በጸጋው የተሰጡን ናቸው። አገልግሎታችን እና ጥረቶቻችን ሁሉ የምንኮራባቸው አይደሉም። እግዚአብሔር ለክብሩ ይጠቀመን ዘንድ ራሳችንን ስናቀርብ ኀይሉ በድካማችን ይፈጸማል(2 ቆሮንቶስ 12፥9-11)

18/10/2025
16/10/2025




ቆላስይስ 1:15-16፤ እርሱም የማይታይ አምላክ ምሳሌ ነው። የሚታዩትና የማይታዩትም፥ ዙፋናት ቢሆኑ ወይም ጌትነት ወይም አለቅነት ወይም ሥልጣናት፥ በሰማይና በምድር ያሉት ሁሉ በእርሱ ተፈጥረዋልና ከፍጥረት ሁሉ በፊት በኵር ነው። ሁሉ በእርሱና ለእርሱ ተፈጥሮአል።
ቆላስይስ 1:17፤ እርሱም ከሁሉ በፊት ነው ሁሉም በእርሱ ተጋጥሞአል። Asefa

  ቆላስይስ 1:15-16፤ እርሱም የማይታይ አምላክ ምሳሌ ነው። የሚታዩትና የማይታዩትም፥ ዙፋናት ቢሆኑ ወይም ጌትነት ወይም አለቅነት ወይም ሥልጣናት፥ በሰማይና በምድር ያሉት ሁሉ በእርሱ ተ...
20/08/2025




ቆላስይስ 1:15-16፤ እርሱም የማይታይ አምላክ ምሳሌ ነው። የሚታዩትና የማይታዩትም፥ ዙፋናት ቢሆኑ ወይም ጌትነት ወይም አለቅነት ወይም ሥልጣናት፥ በሰማይና በምድር ያሉት ሁሉ በእርሱ ተፈጥረዋልና ከፍጥረት ሁሉ በፊት በኵር ነው። ሁሉ በእርሱና ለእርሱ ተፈጥሮአል።
ቆላስይስ 1:17፤ እርሱም ከሁሉ በፊት ነው ሁሉም በእርሱ ተጋጥሞአል።

Address

Ethiopia �
Adama

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Eva Ephi meku posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share