Bethelmkcnazret

Bethelmkcnazret An official social media page of Bethel MKC Adama Church.

የጌታን ፀጋ ይካፈሉ🙌ለሁለት ለተከታታይ ረቡዕ  የተዘጋጀ
19/05/2026

የጌታን ፀጋ ይካፈሉ🙌
ለሁለት ለተከታታይ ረቡዕ የተዘጋጀ

ከነገ ሚያዝያ 30/08/18 ጀምሮ ለ 3 ቀን የሚቆይ የፀሎት ኮንፍረስ ተጋብዛችኋል 🙌
07/05/2026

ከነገ ሚያዝያ 30/08/18 ጀምሮ ለ 3 ቀን የሚቆይ የፀሎት ኮንፍረስ ተጋብዛችኋል 🙌

አርብ -2/8/2018 የፋሲካ አዳር በቤተል አዳማ መሠረተ ክርስቶስ ቤ/ክ ተዘጋጅቷል ።እንዳይቀሩ ሁላችሁም ተጋብዛችሃል🙌
02/04/2026

አርብ -2/8/2018 የፋሲካ አዳር በቤተል አዳማ መሠረተ ክርስቶስ ቤ/ክ ተዘጋጅቷል ።
እንዳይቀሩ ሁላችሁም ተጋብዛችሃል🙌

የጌታን ፀጋ ይካፈሉ🙌ለሁለት ለተከታታይ ረቡዕ የተዘጋጀ
31/03/2026

የጌታን ፀጋ ይካፈሉ🙌
ለሁለት ለተከታታይ ረቡዕ የተዘጋጀ

  የተሀድሶ ኮንፍረንስ በቤተል አዳማ መሰረተ ክርስቶስ ቤ/ክ እሁድ ምሽት- መጋቢት 6/2018 ዓ/ም “ እነሆም፥ አባቴ የሰጠውን ተስፋ እኔ እልክላችኋለሁ፤ እናንተ ግን ከላይ ኃይል እስክትለ...
16/03/2026

የተሀድሶ ኮንፍረንስ በቤተል አዳማ መሰረተ ክርስቶስ ቤ/ክ
እሁድ ምሽት- መጋቢት 6/2018 ዓ/ም

“ እነሆም፥ አባቴ የሰጠውን ተስፋ እኔ እልክላችኋለሁ፤ እናንተ ግን ከላይ ኃይል እስክትለብሱ ድረስ በኢየሩሳሌም ከተማ ቆዩ።” — ሉቃስ 24:49
የሀይል ተሀድሶ ጊዜ ነበረን 🙏 ክብር ለእግዚአብሔር ይሁን🙌

  የተሀድሶ ኮንፍረንስ በቤተል አዳማ መሰረተ ክርስቶስ ቤ/ክ እሁድ ማለዳ -መጋቢት 6/2018 ዓ/ም ዮሐ 2:2 ኢየሱስም ደግሞ ደቀ መዛሙርቱም ወደ ሰርጉ ታደሙ።3 የወይን ጠጅም ባለቀ ጊዜ ...
15/03/2026

የተሀድሶ ኮንፍረንስ በቤተል አዳማ መሰረተ ክርስቶስ ቤ/ክ
እሁድ ማለዳ -መጋቢት 6/2018 ዓ/ም

ዮሐ 2:
2 ኢየሱስም ደግሞ ደቀ መዛሙርቱም ወደ ሰርጉ ታደሙ።
3 የወይን ጠጅም ባለቀ ጊዜ የኢየሱስ እናት፡— የወይን ጠጅ እኮ የላቸውም፡ አለችው።
4 ኢየሱስም፡— አንቺ ሴት፥ ከአንቺ ጋር ምን አለኝ? ጊዜዬ ገና አልደረሰም፡ አላት።
5 እናቱም ለአገልጋዮቹ፡— የሚላችሁን ሁሉ አድርጉ፡ አለቻቸው።
6 አይሁድም እንደሚያደርጉት የማንጻት ልማድ ስድስት የድንጋይ ጋኖች በዚያ ተቀምጠው ነበር፥ እያንዳንዳቸውም ሁለት ወይም ሦስት እንስራ ይይዙ ነበር።
7 ኢየሱስም፡— ጋኖቹን ውኃ ሙሉአቸው፡ አላቸው። እስከ አፋቸውም ሙሉአቸው፡ አላቸው። እስከ አፋቸውም ሞሉአቸው።
8 አሁን ቀድታችሁ ለአሳዳሪው ስጡት አላቸው፤ ሰጡትም።
9 አሳዳሪውም የወይን ጠጅ የሆነውን ውሃ በቀመሰ ጊዜ ከወዴት እንደ መጣ አላወቀም፤ ውኃውን የቀዱት አገልጋዮች ግን ያውቁ ነበር፤ አሳዳሪው ሙሽራውን ጠርቶ፡—
10 ሰው ሁሉ አስቀድሞ መልካሙን የወይን ጠጅ ያቀርባል፥ ከሰከሩም በኋላ መናኛውን፤ አንተስ መልካሙን የወይን ጠጅ እስከ አሁን አቆይተሃል፡ አለው።
11 ኢየሱስ ይህን የምልክቶች መጀመሪያ በገሊላ ቃና አደረገ፤ ክብሩንም ገለጠ፥ ደቀ መዛሙርቱም በእርሱ አመኑ።

የሰዉ ሲያልቅ የእግዚአብሔር ይጀመራል🙌
መልካም ጊዜ ነበረን ። ክብር ለእግዚአብሔር ይሁን🙏

  ዛሬ እሁድ ሙሉ ቀን በቤተል አዳማ መሠረተ ክርስቶስ ቤ/ክ የተሀድሶ ኮንፍረንስ እንዳይቀሩ ሁላችሁም ተጋብዛችሃል🙌
15/03/2026

ዛሬ እሁድ ሙሉ ቀን በቤተል አዳማ መሠረተ ክርስቶስ ቤ/ክ የተሀድሶ ኮንፍረንስ
እንዳይቀሩ ሁላችሁም ተጋብዛችሃል🙌

  የተሀድሶ ኮንፍረንስ በቤተል አዳማ መሰረተ ክርስቶስ ቤ/ክ ቅዳሜ -መጋቢት 5/2018 ዓ/ም ዮሐ 11: 39 ኢየሱስ፡— ድንጋዩን አንሡ፡ አለ። የሞተውም እኅት ማርታ፡— ጌታ ሆይ፥ ከሞተ አ...
14/03/2026

የተሀድሶ ኮንፍረንስ በቤተል አዳማ መሰረተ ክርስቶስ ቤ/ክ
ቅዳሜ -መጋቢት 5/2018 ዓ/ም

ዮሐ 11:
39 ኢየሱስ፡— ድንጋዩን አንሡ፡ አለ። የሞተውም እኅት ማርታ፡— ጌታ ሆይ፥ ከሞተ አራት ቀን ሆኖታልና አሁን ይሸታል፡ አለችው።
40 ኢየሱስ፡— ብታምኚስ የእግዚአብሔርን ክብር እንድታዪ አልነገርሁሽምን? አላት።
41 ድንጋዩንም አነሡት። ኢየሱስም ዓይኖቹን ወደ ላይ አንሥቶ፡— አባት ሆይ፥ ስለ ሰማኸኝ አመሰግንሃለሁ።
42 ሁልጊዜም እንድትሰማኝ አወቅሁ፤ ነገር ግን አንተ እንደ ላክኸኝ ያምኑ ዘንድ በዚህ ዙሪያ ስለ ቆሙት ሕዝብ ተናገርሁ፡ አለ።
43 ይህንም ብሎ በታላቅ ድምፅ፡— አልዓዛር ሆይ፥ ወደ ውጭ ና ብሎ ጮኸ።
44 የሞተውም እጆቹና እግሮቹ በመግነዝ እንደ ተገነዙ ወጣ፤ ፊቱም በጨርቅ እንደ ተጠመጠመ ነበር። ኢየሱስም፡— ፍቱትና ይሂድ ተዉት፡ አላቸው።

መልካም ጊዜ ነበረን ። ክብር ለእግዚአብሔር ይሁን🙌

  ዛሬ በቤተል አዳማ መሠረተ ክርስቶስ ቤ/ክ የተሀድሶ ኮንፍረንስ እንዳይቀሩ ሁላችሁም ተጋብዛችሃል🙌
14/03/2026

ዛሬ በቤተል አዳማ መሠረተ ክርስቶስ ቤ/ክ የተሀድሶ ኮንፍረንስ
እንዳይቀሩ ሁላችሁም ተጋብዛችሃል🙌

Address

Adama

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Bethelmkcnazret posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share