Adama West Local Apostolic Church

Adama West Local Apostolic Church በስጋ የተገለጠ አንድ አምላክ

03/08/2022
01/08/2022

Isa. 43
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹⁰ Waaqayyo, "Yaa saba nana, isin dhuga-baatuu koo ti, garbichi ani fo'adhes isinuma, isin akka beektaniif akka amantanitti, isa kana kan godhe ana Waaqayyo akka ta'e akka hubattanitti, ana dura Waaqayyo kan biraa hin turre, ana booddees Waaqayyo kan biraa hin jiraatu.
¹¹ Ana duwwaatu Waaqayyoo dha, ana malee fayyisaan kan biraa hin jiru.
¹² Ani duraan dursee himeera, isin oolcheera, isinitti dubbadheeras; waaqayyoliin ormaa garuu isin gidduutti kana hin goone; ani duwwaan Waaqayyo akkan ta'e isin dhuga-baatuu koo ti!" jedhe; Waaqayyo kana dubbateera.
¹³ Waaqayyo itti fufee, "Ani ammas Waaqayyoo dha, gara fuula duraattis kan jiraatu anuma; harka koo keessaa waan tokko illee baasuu kan danda'u hin jiru, wanta ani hojjedhus kan garagalchu hin jiru" jedhe.

01/08/2022

إشعياء ٤٣ (طبعة الملك جيمس)
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
v أنتم شهود لي ، يقول الرب ، وعبدي الذي اخترته ، لتعلموا وتؤمنوا بي ، وتفهموا أني أنا هو.
v أنا الرب. ولا يوجد منقذ بجانبي.
¹² لقد أعلنت ، وخلصت ، وأظهرت أنه لم يكن بينكم إله غريب ، لذلك أنتم شهود لي ، يقول الرب ، إني أنا الله.
v نعم ، قبل أن أكون هو اليوم ؛ وليس من ينقذ من يدي: أنا أعمل ومن يتركها؟

07/07/2021

ኢየሱስ እግዚአብሔር ነው
1ጢሞ 1፥15-17 ኃጢአተኞችን ሊያድን ክርስቶስ ኢየሱስ ወደ ዓለም መጣ የሚለው ቃል የታመነና ሁሉ እንዲቀበሉት የተገባ ነው

ኢሳ 7፥14 ስለዚህ ጌታ ራሱ ምልክት ይሰጣችኋል፤ እነሆ፥ ድንግል ትፀንሳለች፥ ወንድ ልጅም ትወልዳለች፥ ስሙንም አማኑኤል ብላ ትጠራዋለች

ኢሳ 9፥6 ሕፃን ተወልዶልናልና፥ ወንድ ልጅም ተሰጥቶናልና፤ አለቅነትም በጫንቃው ላይ ይሆናል፤ ስሙም ድንቅ መካር፥ ኃያል አምላክ፥ የዘላለም አባት፥ የሰላም አለቃ ተብሎ ይጠራል።

ማቴ 1፥18-23 እነሆ፥ ድንግል ትፀንሳለች ልጅም ትወልዳለች፥ ስሙንም አማኑኤል ይሉታል የተባለው ይፈጸም ዘንድ ይህ ሁሉ ሆኖአል፥ ትርጓሜውም፦ እግዚአብሔር ከእኛ ጋር የሚል ነው

ዩሐ 14፥6-14 ኢየሱስም፦ እኔ መንገድና እውነት ሕይወትም ነኝ፤ በእኔ በቀር ወደ አብ የሚመጣ የለም።

1ጢሞ 3፥16 እግዚአብሔርንም የመምሰል ምሥጢር ያለ ጥርጥር ታላቅ ነው፤ በሥጋ የተገለጠ፥ በመንፈስ የጸደቀ፥ ለመላእክት የታየ፥ በአሕዛብ የተሰበከ፥ በዓለም የታመነ፥ በክብር ያረገ።

ቆላ 2፥9 በእርሱ የመለኮት ሙላት ሁሉ በሰውነት ተገልጦ ይኖራልና፤

ዩሐ 8፥24-27 እንግዲህ፦ አንተ ማን ነህ? አሉት። ኢየሱስም፦ ከመጀመሪያ ለእናንተ የተናገርሁት ነኝ።

ዩሐ 1፥1-14 በመጀመሪያው ቃል ነበረ፥ ቃልም በእግዚአብሔር ዘንድ ነበረ፥ ቃልም እግዚአብሔር ነበረ።ይህ በመጀመሪያው በእግዚአብሔር ዘንድ ነበረ።

ሮሜ 9፥5 አባቶችም ለእነርሱ ናቸውና፤ ከእነርሱም ክርስቶስ በሥጋ መጣ፥ እርሱም ከሁሉ በላይ ሆኖ ለዘላለም የተባረከ አምላክ ነው፤ አሜን።

ቆላ 1፥16 እርሱም የማይታይ አምላክ ምሳሌ ነው፤ የሚታዩትና የማይታዩትም፥ ዙፋናት ቢሆኑ ወይም ጌትነት ወይም አለቅነት ወይም ሥልጣናት፥ በሰማይና በምድር ያሉት ሁሉ በእርሱ ተፈጥረዋልና ከፍጥረት ሁሉ በፊት በኵር ነው፤ ሁሉ በእርሱና ለእርሱ ተፈጥሮአል፤

ዩሐ 1፥3 ሁሉ በእርሱ ሆነ፥ ከሆነውም አንዳች ስንኳ ያለ እርሱ አልሆነም።

ዩሐ 5፥17፣18 ኢየሱስ ግን፦ አባቴ እስከ ዛሬ ይሠራል እኔም ደግሞ እሠራለሁ ብሎ መለሰላቸው።

ዩሐ 8፥58 ኢየሱስም፦ እውነት እውነት እላችኋለሁ፥ አብርሃም ሳይወለድ እኔ አለሁ አላቸው።

ዩሐ 14፥9 ኢየሱስም አለው፦ አንተ ፊልጶስ፥ ይህን ያህል ዘመን ከእናንተ ጋር ስኖር አታውቀኝምን? እኔን ያየ አብን አይቶአል፤ እንዴትስ አንተ፦ አብን አሳየን ትላለህ?

ዩሐ 20፥28 ቶማስም፦ ጌታዬ አምላኬም ብሎ መለሰለት።

ሐዋ 20፥28 በገዛ ደሙ የዋጃትን የእግዚአብሔርን። ራዕ 1፥5 ለወደደን ከኃጢአታችንም በደሙ ላጠበን፥ ራዕ 5፥8በደምህም ለእግዚአብሔር ከነገድ ሁሉ ከቋንቋም ሁሉ ከወገንም ሁሉ ከሕዝብም ሁሉ ሰዎችን ዋጅተህ

ኢሳ 25፥9 በዚያም ቀን፦ እነሆ፥ አምላካችን ይህ ነው፤ ተስፋ አድርገነዋል፥ ያድነንማል፤ እግዚአብሔር ይህ ነው፤ ጠብቀነዋል፤ በማዳኑ ደስ ይለናል ሐሤትም እናደርጋለን ይባላል።

ኢሳ 40፥3፣4 የአዋጅ ነጋሪ ቃል፦ የእግዚአብሔርን መንገድ በምድረ በዳ ጥረጉ፥ ለአምላካችንም ጐዳና በበረሀ አስተካከሉ።

1ኛጢሞ 3፥16 እግዚአብሔርንም የመምሰል ምሥጢር ያለ ጥርጥር ታላቅ ነው፤ በሥጋ የተገለጠ፥ በመንፈስ የጸደቀ፥ ለመላእክት የታየ፥ በአሕዛብ የተሰበከ፥ በዓለም የታመነ፥ በክብር ያረገ።

ቲቶ 2፥13፣14 ይህም ጸጋ፥ ኃጢአተኝነትንና ዓለማዊን ምኞት ክደን፥ የተባረከውን ተስፋችንን እርሱም የታላቁን የአምላካችንንና የመድኃኒታችንን የኢየሱስ ክርስቶስን ክብር መገለጥ እየጠበቅን፥ ራሳችንን በመግዛትና በጽድቅ እግዚአብሔርንም በመምሰል በአሁኑ ዘመን እንድንኖር ያስተም

Address

Adama
Adama

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Adama West Local Apostolic Church posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Place Of Worship

Send a message to Adama West Local Apostolic Church:

Share