በስደት የመንበረ ብርሃን ቅድስት ድንግል ማርያም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን በሙኒክ e.V

  • Startseite
  • Deutschland
  • Munich
  • በስደት የመንበረ ብርሃን ቅድስት ድንግል ማርያም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን በሙኒክ e.V

በስደት የመንበረ ብርሃን ቅድስት ድንግል ማርያም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን በሙኒክ e.V HEILIGE JUNGFRAU MARIA ÄTHIOPISCHE ORTHODOXE
TEWAHEDO-KIRCHE IM EXIL IN MÜNCHEN

Heilige Jungfrau Maria äthiopische orthodoxe Tewahedo-Kirche

በስደት የመንበረ ብርሃን የቅድስት ድንግል ማርያም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን በሙኒክ e.V ...ይህ ግሩፕ የእግዚብሄርን ቃል የምንማማርበት እና የምናስተምርበት ከመሆኑም በላይ ጥያቄዎችን የምናሰስተናግድበት ነው፡፡ እዚህ ግሩፕ ውስጥ ምንም አይነት የእግዚኣብሄርን ቃል የሚፃረር ፖስት ማድረግ በጥብቅ የተከለከለ ከመሆኑም በላይ ያለምንም ማስጠንቀቂያ ከግሩፑ ይታገዳል፡፡ የእግዚኣብሄር ቸርነት የቅድስት ድንግል ማርያም ተራዳኢነት የቅዱሳን አማላጅነት አይለየን፡፡ ወስብሃት ለእግዚኣብሄር!!!

21/11/2018

እንኳን ለእናታችን ጽዮን ማርያም ታላቅ አመታዊ ክብረ በአል አደረሰን አደረሳቹ
የእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ምልጃዋ ረድኤት በረከቷ ፍቅሯ ከመላው
ህዝበ ክርስቲያን ጋር ይሁን አሜን፡፡
ሰው ሁሉ እናታችን ጽዮን ይላል» መዝ.86-5; እግዚአብሔር ጽዮንን መርጧታልና፥ ማደሪያውም ትሆነው ዘንድ ወድዶአታልና” መዝ. 132፡13 ጽዮን ማለት አንባ መጠጊያ ማለት ነው፡፡ ታቦተ ጽዮን የእመቤታችን የቅድስት ድንግል ማርያም ምሳሌ ስትሆን፣ በውስጡዋ የያዘችው የሕጉ ጽላት የጌታችን የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ምሳሌ ነው፡፡ ታቦቷ ከማይነቅዝ እንጨት መሠራቷ የጌታን እናት ንጽሕናን የሚያመለክት ሲሆን በውጪም በውስጧም በጥሩ ወርቅ መለበጡዋ የቅድስናዋና ድንግል በሕሊና ወድንግል በሥጋ መሆኗን የሚያስረዳን ነው፡፡ እንኳን ለእናታችን ጽዮን ማርያም አመታዊ ክብረ በዓል አደረሳችሁ አደረሰን :: እግዚአብሔር አምላክ ከእመቤታችን ከቅድስት ድንግል ማርያም ረድኤትና በረከት ያሳትፈን፡፡ የእግዚአብሔር አብ ጸጋ የእግዚአብሔር ወልድ ቸርነት የእግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ አንድነት በእኛ ላይ ለዘለዓለም ጸንቶ ይኑር አሜን!!

የመቤታችን የቅድስት ድንግል ማርያም በዓለ ንግሥ በሙኒክ ጀርመን !!በስመአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሃዱ አምላክ አሜን!" ግብርሩ በዓለ በትፍሥሕት " " በዓልን በደስታ አክብሩ " መዝ 1...
31/05/2017

የመቤታችን የቅድስት ድንግል ማርያም በዓለ ንግሥ በሙኒክ ጀርመን !!

በስመአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሃዱ አምላክ አሜን!
" ግብርሩ በዓለ በትፍሥሕት "
" በዓልን በደስታ አክብሩ " መዝ 117 :27

በሙኒክ ከተማ እና አካባቢው ለምትኖሩ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስትያን እምነት ተከታዮች በሙሉ አስቀድመን በልዑል እግዚአብሄር ስም መንፈሳዊ ስላምታችንን እናቀርባለን!!

ሕንጸታ ለእግዝእትነ ቅድስት ድንግል ማርያም ዓመታዊ ክብረ በዓል እንኳን በሰላም አደረሳችሁ እያልን በስደት የመንበረ ብርሃን ወላዲት ቅድስት ድንግል ማሪያም የኢትዮጵያ ኦርተኦዶስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን በሙኒክ እሁድ ሰኔ 18 ቀን 2009 ዓ.ም Jun 25/2017 ጌታችን መድኃኔታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የመጀመሪያዋን የሐዲስ ኪዳን ሰማያዊት ኢየሩሳሌም ቤተ መቅደስ በእመቤታችን ስም ያነፀበትን ዕለት ምክንያት በማድረግ ብፁዕ አቡነአቡነ መቃርዮስ ሊቀ ጳጳስ ና እንዲሁም ጥሪ የተደረገላቸውታላላቅ አባቶች በተገኙበት ከጠዋቱ 6 :00 ሰአት ጀምሮ በዓሉ በቅዳሴ በዝማሬና በውዳሴ በታላቅ ድምቀት ይከበራል ::
በክብረ በዓሉ ላዝ ብፁዕ አባታ አባታችን ህዝበ ክርስትያንን ይባርካሉ : እርስዎም ከወዳጅ ዘመድዎ ጋር ተገኝተው የበረከቱ ተሳታፊ እንዲሆኑልን ቅድስት ቤተ ክርስትያን ጥሪዋንታቀርባለች ::
ተዋሕዶ ዕምነታችን ለዘለዓለም ፀንታ ትኑር !!
የመንበረ ብርሃን ቅድስት ድንግል ማሪያም የሰበካ ጉብዔ ::

አድራሻ : St. Paul Kirche München
St.-Pauls-Platz 11 80336 München

ወደቦታው ለመምጣት : በ U4/ U5 ከሀላ በኩል ተሳፍረው Theresienwiese
ወርደው ደረጃውን እንደወጡ ቤ/ክ ይታዮታል !!

13/03/2017

አምስተኛ ሰንበት “ ሳምንት“፦ ደብረ ዘይት !!
በዚህ ቀን ስለ መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ዳግም ወደ ምድር ስለመምጣቱ (ዳግም
ምፅአቱ) ይሰበካል። ይህን ዓለምንም አሳልፎ ለመረጣቸውና ላከበራቸው ዘላለማዊ
መንግሥትን ሊያወርሳቸው እንደሚመጣ ይነገርበታል። ይህ ቀንም እኩለ ፆም በመባል
የሚታወቅ ሲሆን በዚህች በተለየች ቀንም ሁሉም እንደ የሥራው ፍርዱን ከአምላክ
የሚቀበልበት መሆኑ፤ መልካም ላደረጉ መልካም እንደሚመለስላቸው ክፉም ላደረጉ
የክፋታቸውን ዋጋ እንደሚያገኙ ይሰበካል። ጌታም የአባቴ ቡሩካን የተዘጋጀላችሁን
የክብር ቦታ ውረሱ በማለት ወዳጆቹን እንደሚጠራ ይነገራል።

http://kidistmariammunich.de/wp1/?p=631

"ሰው እናታችን ጽዮን ይላል በውስጥዋም ሰው ተወለደ እርሱ ራሱም መሠረታት "መዝሙረ ዳዊት 86፡5የእናታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ዓመታዊ ክብረ በዓል በሙኒክ!!ዲሴምበር 11.12.2016 ሙ...
13/12/2016

"ሰው እናታችን ጽዮን ይላል በውስጥዋም ሰው ተወለደ እርሱ ራሱም መሠረታት "
መዝሙረ ዳዊት 86፡5

የእናታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ዓመታዊ ክብረ በዓል በሙኒክ!!
ዲሴምበር 11.12.2016 ሙኒክ !!

የእናታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ዓመታዊ ክብረ በዓል በሙኒክ!! ሰው እናታችን ጽዮን ይላል በውስጥዋም ሰው ተወለደ እርሱ ራሱም መሠረታት መዝሙረ ዳዊት 86፡5 ዲሴምበር 11.12.2016 ሙኒክ !!

30/11/2016

የእናታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ዓመታዊ ክብረ በዓል በሙኒክ!!

ሰው እናታችን ጽዮን ይላል በውስጥዋም ሰው ተወለደ እርሱ ራሱም መሠረታት መዝሙረ ዳዊት 86፡5

ለመላው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ እምነት ተከታዮች በሙሉ:-
በመጀመሪያ የልዑል እግዚአብሔር ጸጋና በረከት እናታችን ቅድስት ድንግል ማርያም አማላጅነት የቅዱሳን መላዕክት ተራዳኢነትና ጥበቃ ዘወትር አይለየን።
ከዚህ በመቀጠል ለእናታችን ለቅድስት ድንግል ማርያም ከሚከበሩት ዓመታዊ በዓላት መካከል ህዳር ጽዮን ሲሆን የሙኒክ መ/ብ/ወላዲተ አምላክ ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስትያን ዓመታዊ በዓል ንግስ የሚከበረው የሰኔ ማርያም መሆኑ ቢታወቅም የህዳር ማርያም ዓመታዊ በዓልንም በተቻለ መጠን ማክበሩ በረከት የሚያሰጥ ስለሆነ እኛም በሀገራችን አቆጣጠር ታህሳስ 2 ቀን 2009 ወይም እንደ አውሮፓውያን አቆጣጠር Dezember 11 , 2016 ስለምናከብር በዚሁ ቀን ከጠዋቱ 6 ሰዓት ጀመሮ ብጹዕ አባታችን አቡነ መቃሪዎስ እና ታላላቅ አባቶች በተገኙበት የሚከበር ስለሆነ እናንተም በበዓሉ ላይ ተገኝታችሁ የበረከቱ ተካፋይ ትሆኑ ዘንድ ጥሪያችንን እናቀርባለን።
አድራሻ፡Katholische Kirche St.Paul
St. Pauls-Platz 11 , München
UBahn : Theresienwiese U4 und U5

የእናታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ዓመታዊ ክብረ በዓል በሙኒክ!! ሰው እናታችን ጽዮን ይላል በውስጥዋም ሰው ተወለደ እርሱ ራሱም መሠረታት መዝሙረ ዳዊት 86፡5 ለመላው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ...
29/11/2016

የእናታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ዓመታዊ ክብረ በዓል በሙኒክ!!

ሰው እናታችን ጽዮን ይላል በውስጥዋም ሰው ተወለደ እርሱ ራሱም መሠረታት መዝሙረ ዳዊት 86፡5

ለመላው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ እምነት ተከታዮች በሙሉ:-
በመጀመሪያ የልዑል እግዚአብሔር ጸጋና በረከት እናታችን ቅድስት ድንግል ማርያም አማላጅነት የቅዱሳን መላዕክት ተራዳኢነትና ጥበቃ ዘወትር አይለየን።
ከዚህ በመቀጠል ለእናታችን ለቅድስት ድንግል ማርያም ከሚከበሩት ዓመታዊ በዓላት መካከል ህዳር ጽዮን ሲሆን የሙኒክ መ/ብ/ወላዲተ አምላክ ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስትያን ዓመታዊ በዓል ንግስ የሚከበረው የሰኔ ማርያም መሆኑ ቢታወቅም የህዳር ማርያም ዓመታዊ በዓልንም በተቻለ መጠን ማክበሩ በረከት የሚያሰጥ ስለሆነ እኛም በሀገራችን አቆጣጠር ታህሳስ 2 ቀን 2009 ወይም እንደ አውሮፓውያን አቆጣጠር Dezember 11 , 2016 ስለምናከብር በዚሁ ቀን ከጠዋቱ 6 ሰዓት ጀመሮ ብጹዕ አባታችን አቡነ መቃሪዎስ እና ታላላቅ አባቶች በተገኙበት የሚከበር ስለሆነ እናንተም በበዓሉ ላይ ተገኝታችሁ የበረከቱ ተካፋይ ትሆኑ ዘንድ ጥሪያችንን እናቀርባለን።
አድራሻ፡Katholische Kirche St.Paul
St. Pauls-Platz 11 , München
UBahn : Theresienwiese U4 und U5

http://kidistmariammunich.de/wp1/?p=627

የእረኛውን ድምፅ ለዩ !! በጎች የእረኛቸውን ድምጽ ሲለዩ ኑ ሲባሉ ድምጽን እየሰሙ ይከተላሉ ። እረኛው በድምጹ ሊጣራ ይችላል አልሰማ ያሉትን ደግም ወይ በዱላ ካልሆነም ዘግቶ በመተው ከባሰም...
12/10/2016

የእረኛውን ድምፅ ለዩ !!

በጎች የእረኛቸውን ድምጽ ሲለዩ ኑ ሲባሉ ድምጽን እየሰሙ ይከተላሉ ። እረኛው በድምጹ ሊጣራ ይችላል አልሰማ ያሉትን ደግም ወይ በዱላ ካልሆነም ዘግቶ በመተው ከባሰም ምግብን በመከልከል በመቅጣት ሊያናግራቸው ይሞክራል ።

http://kidistmariammunich.de/wp1/?p=622

« ከሕጋዊው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ የተሰጠ መግለጫ

ከሕጋዊው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ የተሰጠ መግለጫ ዚህ መንግስት በመላ ኢትዮጵያውያን ወገኖቻችን ላይ እየተካሔደ ያለውን ግፍና በደል አስመልክቶ ከሕጋዊው የ...
22/07/2016

ከሕጋዊው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ የተሰጠ መግለጫ

ዚህ መንግስት በመላ ኢትዮጵያውያን ወገኖቻችን ላይ እየተካሔደ ያለውን ግፍና በደል አስመልክቶ ከሕጋዊው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ የተሰጠ መግለጫ።

http://kidistmariammunich.de/wp1/?p=617

በዚህ መንግስት በመላ ኢትዮጵያውያን ወገኖቻችን ላይ እየተካሔደ ያለውን ግፍና በደል አስመልክቶ ከሕጋዊው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ የተሰጠ መግለጫ።

28/06/2016
የቅድስት ድንግል ማርያም ማርያም በዓለ ንግሥ በሙኒክ ጀርመን !!
17/06/2016

የቅድስት ድንግል ማርያም ማርያም በዓለ ንግሥ በሙኒክ ጀርመን !!

Adresse

Frauenmantelanger 15
Munich
80937MÜNCHEN

Benachrichtigungen

Lassen Sie sich von uns eine E-Mail senden und seien Sie der erste der Neuigkeiten und Aktionen von በስደት የመንበረ ብርሃን ቅድስት ድንግል ማርያም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን በሙኒክ e.V erfährt. Ihre E-Mail-Adresse wird nicht für andere Zwecke verwendet und Sie können sich jederzeit abmelden.

Teilen