06/03/2026
♦️በህይወታችሁ የጭንገፋ፣ የድህነት እና የበሽታ በሮች ተዘግተውባችሁ ለተቸገራችሁ ሁሉ እግዚአብሔር ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ በትንቢት ሰብሮ የሚያወጣችሁበት ቀን ደርሷል።
በትንቢት የባለፀግነት በሮችን የማስከፈት ልዩ ትንቢታዊ ፕሮግራም! 🔓✨
ቀን፦ እሁድ ግንቦት 30 ቀን
🕐 ሰዓት፦ ማለዳ ከጠዋቱ 1፡00 ሰዓት ጀምሮ
📍 ቦታ፦ ሄቨን አምባሲ ኢንተርናሽናል ቸርች
መዝሙር 29:4 የእግዚአብሔር ድምፅ በኃይል ነው፤ የእግዚአብሔር ድምፅ በታላቅ ክብር ነው።
♦️ የእግዚአብሔር ሰው ነብይ ሚራክል ተካ በትንቢትና በነጻ መውጣት ያገለግላል🔥
♦️ኑ! የተዘጉባችሁን በሮች በሃይል አስከፍቱ ‼️